የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
282
የሰርጥ መግለጫ
በቻናላችን የሚገኙ ጠቃሚ ነገሮች
✅ entrance exam
✅extreme book & referance book
✅Textbook ( 9-12 )
✅Teachers Guide (9-12)
✅worksheet ( 9-12)
✅students info እና ለሎችን ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇
@Ethio_Students_only
For comment @EthioStudentsOnly_bot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
2
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 15
2023-04-11 18:32:10
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ወደ ጤና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለመሸጋገር አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አሳውቋል።
ከተመሰረተ 100 የሞላው የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፤ በየዘመኑ የስያሜ ለውጥ አድርጓል።
በ1915 ዓ.ም የህክምና አገልግሎትን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ "ቤተ ሳይዳ" ሆስፒታል በሚል ስያሜ ነበር የጀመረው።
በ1967 ዓ.ም የሆስፒታሉ ስም ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቤተ ሳይዳ ወደ የካቲት 12 ተቀይሯል፡፡ በ2003 ዓ.ም የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በመባል፤ በመዲናዋ ከሚገኙ ስድስት የመንግሥት ሆስፒታሎች ውስጥ ትምህርት የሚሰጥ ብቸኛ ተቋም ሆኗል።
የሕክምና ሥልጠና ማዕከል ተብሎ በአዋጅ ከተቋቋመ በኋላ፤ ባለፉት 13 ዓመታት ከ400 በላይ ጠቅላላ ሐኪሞች እና ከ200 በላይ የኅብረተሰብ የጤና ባለሙያዎች ማስመረቁን የኮሌጁ ዋና ፕሮቮስት ኤልያስ ተዋበ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ዘመኑ ያፈራቸውን ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ለኅብረተሰቡ በአስተኝቶ ሕክምና፣ በተመላላሽ እንዲሁም በድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ዋና ፕሮቮስቱ ተናግረዋል።
ኮሌጁ አዳዲስ የጤና ትምህርት ፕሮግራሞችን በመክፈት ወደ ጤና ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለመሸጋገር አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ እንደሚገኝ አሳውቋል፡፡
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.4K viewsAYY, edited 15:32
2023-04-10 16:29:17
የኛ ሰፈር ምዕራፍ 1
መከታተል ይፈልጋሉ
join ይበሉ
166 viewsAYY, 13:29
2023-04-10 15:48:24
በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው የትምህርት ተቋማትን ዳግም ሥራ ለማስጀመር ሁሉም አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉና እንዲተባበሩ የዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች ጥሪ አቀረቡ።
በትግራይ ክልል ሥራ ያቆሙ ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ሥራ ለማስጀመር እንቅስቃሴ ተጀምሯል።
በዚህም መቐለ፣ አክሱም፣ አዲግራት እና ራያ ዩኒቨርሲቲዎችን ዳግም ሥራ ለማስጀመር እንቅስቃሴ መጀመሩን ኢዜአ ያነጋገራቸው የዩኒቨርሲቲዎች የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል።
ተቋማቱን ሥራ ለማስጀመር ከትምህርት ሚኒስቴር ፈቃድ በተጨማሪ ለመማር ማስተማር አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ለማሟላት በጀት ሊመደብ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በመሆኑም ሁሉም አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉና እንዲተባበሩ የዩኒቨርሲቲዎቹ ከፍተኛ አመራሮቹ ጥሪ አቅርበዋል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
399 viewsAYY, edited 12:48
2023-04-09 16:18:23
#MoE
የዲጂታል ትምህርት ስትራቴጂ እየተነደፈ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
ስትራቴጂው በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት በመላ ሀገሪቱ ለመስጠት እንደሚያስችል በሚኒስቴሩ የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
ዓለም አቀፉ ኩባንያ 'ህዋዌ ቴክኖሎጂ' በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የአይሲቲ አካዳሚ መክፈት መጀመሩ ብዙ የአይሲቲ ባለሙያዎችን ለማፍራት እንደሚያስችል ኃላፊው ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ዘርፉ በቴክኖሎጂ የታገዘ መሆኑ ተማሪዎች ዓለም አቀፋዊ ዕውቀትን እንዲያገኙ የሚያስችል እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡
ምስል፦ የሁዋዌ አይሲቲ አካዳሚ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሲከፈት
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.6K viewsAYY, edited 13:18
2023-04-09 16:01:36
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምሽት ግቢ መግቢያ ሰዓት ወደ 1:00 ተቀይሯል
እንደሚታወቀው በቅርቡ የምሽት የበር መግቢያ ሰዓት ወደ 2:00 መሸሻሉ ይታወቃል።ይሁንና
አሁን ባለው ወቅታዊ አለመረጋጋት ምክንያት ለተማሪዎቻችን ደህንነት ሲባል የበር መግቢያ ሰዓት ለጊዜው ወደ 1:00 የተቀየረ መሆኑን ከዩንቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.3K viewsAYY, edited 13:01
2023-04-09 16:01:25
WKU #ለሪሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ
፦
የመደበኛ መርሀ-ግብር የሪሚዲያል ተማሪዎች የአጋማሽ ፈተና
ከሚያዚያ 19-26/2015
ዓ.ም እንዲሁም የማጠቃለያ ፈተና ደግሞ
ከሰኔ 12-16/2015
ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን በዚህ መሰረት ተገቢውን ዝግጅት ከወዲሁ ታደርጉ ዘንድ ለመግለፅ እንወዳለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት #share
#share
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.3K viewsAYY, edited 13:01
2023-04-08 19:48:41
INFORMAL FALLACY
ግልፅ በሆነ መንገድ የቀረበ ነው
#share
#share
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
978 viewsAYY, 16:48
2023-04-08 15:19:00
AAu logic mid exam with best answers
#share
#share
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.6K viewsAYY, 12:19
2023-04-08 14:53:46
Basic statistic for 1st year accounting
#share
#share
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.5K viewsAYY, edited 11:53
2023-04-08 14:49:05
#Exit_Exam
For mechanical engineering
books
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.4K viewsAYY, edited 11:49