Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Job Vacancy

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_job_vacancy — Ethio Job Vacancy E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_job_vacancy — Ethio Job Vacancy
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_job_vacancy
ምድቦች: ስራ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 36.38K
የሰርጥ መግለጫ

የፈስቡክ ገጻችንን አሁኑኑ ይቀላቀሉ
👇👇👇
https://www.facebook.com/ethiojobvacancyy

ማስታወቂያ ለማሰራት
👇👇👇
@oseee

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-03-24 14:40:15
የ ቅ ጥ ር ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሰራተኞች በማወዳደር በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ ከቴዎድሮስ አደባባይ ከፍ ብሎ ህብረት ኢንሹራንስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ የሰዉ ኃብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት አስፈላጊዉን መረጃ በመያዝ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ ለበለጠ መረጃ አዲስ ዘመን ጋዜጣ መጋቢት 14/2015ዓ.ም እትምን ይመልከቱ

@ethio_job_vacancy
@ethio_job_vacancy
2.8K views11:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 13:45:14
Vacancy
=======
Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the following positions:

1. Senior Attorney
2. Senior Legal Advisor
3. Legal Surveillance Officer

Interested and qualified job seekers should apply through CBE career website (https://vacancy.cbe.com.et) from March 27– April 5, 2023.

For requirements and other detail information, please use the following link:

https://combanketh.et/cbeapi/uploads/External_Vacancy_7dd2e0b36f.pdf
2.8K views10:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-22 13:38:03
በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን በማወዳደር በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ከመጋቢት 13/2015 ዓ/ም ጀምሮ በ 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://recruitment.insa.gov.et/
2.5K views10:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 15:12:16
We are hiring
1. Brand Management and Promotion Expert
2. Content Development Expert/Editor
3. Marketing Expert
4. Brand Management and Promotion Officer
5. Business Communication Officer
6. Associate Brand Management and Promotion Officer
Find more details on https://coopbankoromia.com.et/jobs/
#hiring
1.9K views12:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 14:33:48
We Are Hiring!
Bank of Abyssinia seeks to hire applicants for the positions of ;
1.Associate Credit Management Officer
Place of Work: Dire Dawa District
2. Associate IT Officer
Place of Work: Dire Dawa District
3 Associate Human Resource Officer
Place of Work: Dire Dawa District
4.Associate Digital Banking Officer
Place of Work: Dire Dawa District
5.Associate Credit Underwriting Officer
Place of Work: Dire Dawa District
6.Associate Resource Mobilization Officer
Place of Work: Dire Dawa District
7. Grade I Branch Manager
Place of Work: Mieso, Genete and Wegdi Branches
8. Grade I Branch Business Manager
Place of Work: Anchar Branch
9. Collateral Valuator
Place of Work: Jimma District
10.Transport Management. Car Wash and Grease Boy
Place of Work: Addis Ababa

Use the link below to apply for the vacancy
https://vacancy.bankofabyssinia
2.0K views11:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 12:17:46
Note the following Conditions:
 FB stands for Foreign Bank,
 Terms of employment-----------Permanent basis.
 Salary & Benefit Packages-----As per the salary scale of the Bank.
 Additional/special skill-----------------Knowledge of basic computer skill for all positions.
 Applicants who do not meet the above requirements shall not be considered.
 Applicants are required to explicitly express position they are applying for by organizing application letter, CV, qualification and work experience.
 Registration date ----------------7 consecutive working days from the date of announcement.
 Only short-listed applicants will be contacted.
 Please, send only complete and appropriate work experience and educational qualification.
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can apply via our website, https://www.oromiabank.com within the set deadline.
All documents should be scanned in pdf format only, and the size of the documents should be less than 2.5 MB.
2.4K views09:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 11:55:01
#አየር_ኃይል

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢፌዴሪ አየር ኃይል በአውሮፕላን ቴክኒሻንነት ሙያ ፍላጎት ያላቸውን ወጣቶች ለማሰልጠን ዛሬ ይፋዊ ጥሪ አቅርቧል።

አየር ኃይል ፤ የአውሮፕላን ቴኪኒሻንነትን ሙያ መሰልጠን የሚፈልጉ ወጣቶች የወጡትን መስፈርቶች ሊያሟሉ እንደሚገባ አመልክቷል።

ከመስፈርቶቹ አንዱ የሆነው " የትምህርትና ሌሎች መመዘኛ " ሲሆን በዚህም በአየር ኃይል በአውሮፕላን ቴክኒሻንነት ለመሰልጠን ፦

- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆኑ በሂሳብ ፣ ፊዚክስ ፣ እንግሊዘኛ ትምህርቶች አማካኝ ውጤህ ከ50% እና ከዚያ በላይ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል።

- በ2013 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና አጠቃላይ ውጤት 300 እና ከዚያ በላይ ያላቸው መሆን አለባቸው።

- በ2014 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ደግሞ አጠቃላይ ውጤት 250 እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ አለባቸው።

አየር ኃይል የሚያመለክቱ ወጣቶች የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱበትን ኦርጂናል ሰርተፊኬት እንዲሁም የኮሌጅ / ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ከሆኑ ከሚማሩበት ተቋም የመጨረሻ አመት የውጤት ሪፖርት ማቅረብ አለባቸው ብሏል።

ከዚህ ባለፈ አየር ኃይል አካዳሚ የሚቀበላቸው በራሱ በአካዳሚው የሚሰጠውን #የመግቢያ_ፈተና ማለፍ የሚችሉትን እንደሆነ ገልጿል።

የምዝገባው ቦታዎች ከላይ ተያይዟል ።

የምዝገባው ቀን ከመጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ/ም እስከ መጋቢት 29 ቀን 2015 ዓ/ም ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት እንደሆነ አየር ኃይል አሳውቋል።

(ተጨማሪ ከላይ ተያይዟል)

@ethio_job_vacancy
@ethio_job_vacancy
233 viewsedited  08:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-16 10:00:06
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ ክፍት የሥራ ማስታወቂያ አውጥቷል፡፡ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡ ለማመልከት ከዚህ ማስታወቂያ ጋር የተያያዘውን ሊንክ (ማስፈንጠሪያ) ይጠቀሙ፡፡ መልካም ዕድል!
https://docs.google.com/.../1FAIpQLSdRiPcfzTO.../viewform...
OR
https://forms.gle/pwcY62VrCUYcnDNH8
1.6K views07:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-13 15:38:18
[ Album ]
#MekdelaAmbaUniversity

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ፕሬዝዳንት አወዳድሮ ለመቅጠር የቅጥር ማስታወቂያ አውጥቷል።

የሥራ መደብ ➧ ፕሬዝዳንት (የዩኒቨርሲቲውን ሥራዎችን በኃላፊነት ይሰራል፣ይመራል)

የትምህርት ደረጃ ➧ 3ኛ ዲግሪ ወይም 2ኛ ዲግሪ እና ቢያንስ ረዳት ፕሮፌሰር ማዕረግ

የሥራ ልምድ ➧ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወይም በሌላ መስክ ለሥራ መደቡ አግባብነት ባለው የተረጋገጠ የአመራርነት፣ የኃላፊነት እንዲሁም የምርምርና የማስተማር ልምድ ያለው/ያላት

አጭር ስትራቴጂክ ፕላን ➧ አመልካቾች የሚወዳደሩበትን ዘርፍ ዋና ተግባር ለማሳደግና ለማሻሻል ስለሚከተሉት ስልት ከ10 ገጽ ያልበሰ አጭር መግለጫ በፅሁፍ ያቀርባሉ

የሥራ ዘመን ➧ በውድድሩ የላቀ ውጤት በማምጣት የተመረጠው/ችው አመልካች በፕሬዝዳንትነት ለስድስት ዓመታት የሚሾም/የምትሾም ይሆናል

አመልካቾች CV፣ የትምህርትና የሥራ ልምድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ዋናውን ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ እንዲሁም 10 ገፅ አጭር መግለጫ በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ወይም ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ መመዝገብ ወይም በኢሜይል መላክ ይችላሉ፡፡

የማመልከቻ ጊዜው የፊታችን አርብ መጋቢት 08/2015 ዓ.ም ያበቃል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡-

+251914074314 / +251914060672

(ሙሉ የማስታወቂያው መልዕክት ከላይ ተያይዟል፡፡)

@ethio_job_vacancy
@ethio_job_vacancy
2.1K views12:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-13 11:12:02
የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ፦

በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከታች በተዘረዘሩት የሥራ መስኮች በወጣው መስፈርት መሰረት አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ፦

በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከታች በተዘረዘሩት የሥራ መስኮች በወጣው መስፈርት መሰረት አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
2.8K viewsedited  08:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ