Get Mystery Box with random crypto!

Capitalethiopia

የቴሌግራም ቻናል አርማ capitalethiopia — Capitalethiopia C
የቴሌግራም ቻናል አርማ capitalethiopia — Capitalethiopia
የሰርጥ አድራሻ: @capitalethiopia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.53K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-05-08 16:57:12 https://www.capitalethiopia.com/2023/05/08/54-capital-fmcg-joins-the-samanu-umbrella/
54 Capital FMCG Group of companies, manufacturer of Tena Edible Oils, 555 and Aura Soap & Detergents, and Chef Luca wheat products change its corporate brand to SAMANU.
280 views13:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 16:46:39 https://www.capitalethiopia.com/2023/05/08/recurrent-conflict-smacks-smes-out-of-business/
Ethiopian businesses take major losses due to recurrent conflicts in the last few years, leading to the closure or stagnation of several businesses in many regions of the country.
329 views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-07 08:10:40
today's paper
538 views05:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-06 13:56:49
582 views10:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-05 12:08:56
የኢትዮጵያ አየርመንገድ በ 155 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ያስገነባውን አዲሱን ስካይላይት ሆቴል ተጨማሪ ማስፋፊያ አስመረቀ።
721 views09:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:28:57 For more than 150 years, the International Telecommunication Union (ITU) has spearheaded global telecommunications which has shaped the world to what it is today.
Founded in 1865 to facilitate international connectivity in communications networks, the ITU has allocated global radio spectrums and satellite orbits, developed the technical standards that ensure networks and technologies for seamless interconnections, and strived to improve access to ICTs to underserved communities worldwide. As a matter of fact, every time you make a phone call through your mobile, access the Internet or send an email, you are benefitting from the work of ITU.
https://www.capitalethiopia.com/2023/05/02/connecting-the-world/
682 views11:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:24:28 https://www.capitalethiopia.com/2023/05/02/esl-devices-strategy-for-global-markets-breakthrough/
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ/ኢባትሎ ቀጣይ የስራ ምእራፊን የሚያመላክት አዲስ ስትራቴጂ እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ፡፡
በቅርቡ በዋና ስራ አስፈጻሚነት ወደ ኢባትሎ የመጡት በሪሶ አመሎ (ዶር) እንዳሉት አዲሱ እቅድ የተቋሙን ቀጣይ የእድገት አቅጣጫ የሚያመላክት ነው ብለዋል፡፡
ቀደም ሲል ተቀርጾ ሲሰራበት የነበረውን ስትራቴጂ እያገባደድን ነው ያሉት ዋና ስራ አስፈፃሚው መጪው ስትራቴጂ የተቋሙን ቀጣይ እድገት የሚመራ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በመጪው እቅድ መዳረሻ ማስፋት ሊኖር እንደሚችል የተናገሩት አዲሱ ሃላፊ እንደ አዲስ አመራር ከቀሪው የተቋሙ ሃላፊ እና ሰራተኛ ጋር ተናቦ የመስራት እቅድ እንደሰነቁ ከሹመታቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አስታውቀዋል፡፡
515 views11:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:23:53 https://www.capitalethiopia.com/2023/05/02/procurement-authority-urges-suppliers-to-get-on-board-the-egp-platform-before-its-too-late/
ሁሉም የማእከላዊ መንግስት መስሪያ ቤቶች በቀጣዩ በጀት አመት ግዥያቸውን በኤሌክትሮኒክስ የመንግስት ግዥ ስርአት የሚፈጽሙ በመሆኑ በአቅራቢ በኩል የሚታይ መንጠባጠብ እንደማይኖር የመንግስት ግዥ እና ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
በጠቅላላው ከ30 ሺ በላይ አቅራቢ ነጋዴዎች በመንግስት ግዥ ይሳተፋሉ ያሉት የባልስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሃጂ ኢብሳ ሆኖም በኤሌክትሮኒክ የመንግስት ግዥ ስርአት የተመዘገቡት ወደ ስምነት ሺ መሆናቸውን ተቅሰዋል፡፡
አቅራቢዎች በሙሉ ያልተመዘገቡት ሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች በኤሌክትሮኒክ የመንግስት ግዥ ስርአት ያልተካተቱ በመሆኑ ነው ያሉት አቶ ሃጂ በ2016 በጀት አመት ሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች ግዥያቸውን የሚፈጽሙት በዘመናዊው ስርአት በመሆኑ ነጋዴዎች በአቅራቢነት ለመሳተፍ የግድ በኤሌክትሮኒክ የመንግስት ግዥ ስርአት መመዝገብ ይኖባቸዋል ብለዋል፡፡
በ2015 በጀት አመት 74 የማእከላዊ መንግስት መስሪያ ቤቶች በኤሌክትሮኒክ የመንግስት ግዥ ስርአት የተካተቱ ሲሆን በቀጣይ አመት ቀሪ መስራቤቶች የሚገቡ በመሆኑ በዘመናዊው ግዥ የሚካተቱ ተቋማት በጥቅሉ 169 ይሆናሉ ተብሏል፡፡
389 views11:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:19:19 https://www.capitalethiopia.com/2023/05/02/esl-forwards-files-to-nbe-to-acquire-two-gigantic-vessels/
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ/ኢባትሎ ሊገዛ ላቀደው ሁለት ግዙፍ መርከቦች የውጭ ምንዛሬ ፍቃድ ለማግኘት ለብሄራዊ ባንክ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሮጀክት ማብራሪያ ሰነድ ማስገባቱን ይፋ አደረገ፡፡
ተቋሙ ላለፉት ከሁለት አመታት ቀደም ለሚል ጊዜ የጭነት አቅማቸው አሁን ካሉት መርከቦች ከፍ የሚሉ ሁለት ሁለገብ መርከቦችን ለመግዛት ሲንቀሳቀስ ቆይቶ ነበር፡፡
ፕሮጀክት ቀርጾ ሲንቀሳቀስ የቆየው ኢባትሎ የጥናት እና ዝግጅት ምእራፎችን አልፎ እና ጨረታ አውጥቶ ዚያንግዩ የተሰኘ የቻይና ድርጅት ለሁለቱ አልትራማክስ መርከቦች ግንባታ ስራ መምረጡንም አስታውቋል፡፡
በግዥ እቅዱ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመርከብ ግዥው 70 በመቶ ብድር እንዲያመቻች ከባንኩ ጋር ስምምነት የተደረሰ ሲሆን፤ ክፍያው ግን በውጭ ምንዛሬ እንደመሆኑ የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት ብሄራዊ ባንክን ማስፈቀድ አስፈልጎ ነበር፡፡
በዚህም መሰረት ኢባትሎ ቀደም ሲል ዝርዝር ሂደቱን የሚያስረዳ ሰነድ ለማእከላዊ ባንኩ አስገብቶ ነበር፡፡
በቅርቡም በድጋሜ በብሄራዊ ባንክ ማብራሪያ እንዳስገቡ የሎጅስቲክ ድርጅቱ ሃላፊዎች ለካፒታል ተናግረዋል፡፡
የመርከብ ግንባታው ሂደት ቢያንስ ሁለት አመት የሚፈጅ ሲሆን ክፍያውም በ5 ዙር የሚከናወን በመሆኑ ለውጭ ምንዛሬ አመዳደብ አመቺ እንደሚሆን የተቋሙ ሃላፊዎች አስረድተዋል፡፡
በመሆኑም ማእከላዊ ባንኩ ጥያቄውን እንደሚቀበል ነው ያላቸውን ተስፋ የገለጹት፡፡
በእቅዱ መሰረት የውጭ ምንዛሬ አመንጭው ተቋም 30 በመቶ የሚሆነውን የመርከብ ግንባታ ወጪ ሚሸፍን ሲሆን የቀረው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
አዲስ የሚገዙት አልትራማክስ መርከቦች የመጫን አቅማቸው 63 ሺ ቶን እንደሚሆን የሚጠበቅ ሲሆን ይህን አይነት መርከብ ሚባትሎ አስከቅርብ ጊዜ ድረስ ኖሮት አያውቅም፡፡
ኢባትሎ በቅርቡ ከአስር አመት በላይ እድሜ ያስቆጠሩ ሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦቹን ሰባት አመት እድሜ ባላት በአንድ አልትራማክስ መቀየሩ ይታወሳል፡፡
ቅያሬው ከመደረጉ በፊት የሚያስተዳድራቸው መርከቦች የመጫን አቅማቸው 28 ሺ ቶን ግድም ነበር በመሆኑም አዲስ የተቀላቀለችው መርከብ በመጫን አቅሟ ለኢባትሎ አድስ ምእራፍ የምትከፍት ናት፡:
369 views11:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:16:05
329 views11:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ