የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
5.37K
የሰርጥ መግለጫ
ግዮን -ፎረም
➠ ወቅታዊ እና ታማኒ መረጃ፣
➠ ትኩስ እና ፈጣን ዘገባዎች፣
➠ የምሁራን እይታዎችና መጽሐፈቶች ለእናንተው
ለአስተያየት እና ጥቆማ
@Amarawiyanbot
@Amarawiyanbot
t.me/amarawiyan
Invite link
"አማራ በአማራነቱ ይኮራል"
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2022-06-03 22:30:10
2.9K views19:30
2022-05-16 22:43:10
4.0K views19:43
2022-05-15 17:50:13
3.3K views14:50
2022-05-15 11:30:51
2.8K views08:30
2022-05-14 21:49:04
2.5K views18:49
2022-05-13 22:07:38
2.6K views19:07
2022-05-13 17:56:30
2.6K views14:56
2022-05-13 07:28:02
የዕለቱ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን ቀርበናል ። በተለይም ስለ አዲሱ ወረራ እና No war የተሰኘ አሉባልታ የአማራን ህዝብ እያዘናጋ ስለመሆኑ ሰፋ ያለ ትንተና ይዘን ቀርበናል ።
2.6K views04:28
2022-05-12 20:40:43
ሕወሓት የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት መመልመሉን ቀጥሏል - ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጌራልድ
ሕወሓት የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት መመልመል መቀጠሉን የካናዳ ዊልፍሪድ ላውሪየር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጌራልድ ገለጹ።
ቡድኑ በአማራና አፋር ክልሎች ከሚገኙ አካባቢዎች ሙሉ ለሙሉ ለቆ አልወጣም ብለዋል።
የካናዳ ዊልፍሪድ ላውሪየር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጌራልድ ሕወሓት በአሳዛኝ ሁኔታ የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት መመልመሉን ቀጥሏል፤ ይህም በዜጎች ላይ የጣለው እገዳና ግዴታ ነው ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ ገልጸዋል።
ቡድኑ አሁንም በአማራና አፋር ክልሎች የሚገኙ ቦታዎችን እንደያዘም አመልክተዋል። የተናጠል ሰብአዊ ተኩስ አቁም ውሳኔ ያሳለፈው የኢትዮጵያ መንግስት እንጂ ሕወሓት አይደለም ያሉት ፕሮፌሰሯ፤ ተኩስ አቁሙ በሁለቱም ወገኖች ሊከበር ይገባል ብለዋል።
EthiopianNews Agency
https://t.me/amarawiyan
https://t.me/amarawiyan
2.5K viewsedited 17:40
2022-05-12 20:31:52
ለመረጃ ያህል "ከርሃብ ጦርነት ይሻላል" በሚል መፈክር "ከበባውን መስበር" በሚል አላማ ጦርነቱን ዳግም የከፈተው ህወሃት ነው። ጦርነትን አማራጭ ያደረገው ህወሃት ሌሎች አማራጮች ነበሩት :
1) በፌደራሉ መንግስት መተዳደር (እንደ ሌሎች ክልሎች)
2) ሁለት ከበባውን ተቀብሎ የሚቀርብለትን እርዳታ ለህዝቡ እያደረሰ የራሱን ህዝብ ማስተዳደር። ጦርነቱን ህወሃት ድጋሚ ጀምሯል ጦርነቱን ለማስቆም ደግሞ የሚከተሉት አማራጮች አሉ:
1) አንደኛ የወልቃይትን መስመር የጅቡቲን መስመር እንዲሁም ከቆቦ እስከ አአ ያለውን መሬት ለህወሃት ለቆ በሱ መልካም ፈቃድ የውጭ ግንኙነትን ማስኬድ
2) የተከፈተውን ጦርነት መክቶ የህዝብን ደህንነት ማረጋገጥ።
ዘምዛ ያሲን
https://t.me/amarawiyan
https://t.me/amarawiyan
2.2K viewsedited 17:31