2024-04-17 20:40:12
በ6 የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች 29 ጎሎች የተቆጠሩበት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ ምሽት ምን ያስመለክተናል?
የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታዎች ምሽት 4 ስአት ላይ ሲደረጉ አርሰናል ወደ አሊያንዝ አሬና በማቅናት ባየር ሙኒክን ይገጥማል።
የአምናው ሻምፒዮን ማንቸስተር ሲቲ በበኩሉ ሪያል ማድሪድን በኢትሃድ ያስተናግዳል።
የሁለቱ የምሽቱ ፍልሚያዎች አሸናፊዎች በግማሽ ፍጻሜው ይገናኛሉ።
ፒኤስጂ እና ዶርትሙንድ ትናንት ምሽት የባለፈው ሳምንት ሽንፈታቸውን ቀልብሰው የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ መሆናቸውን ማረጋገጣቸው ይታወሳል።
ዛሬ ምሽት የሚደረጉት ጨዋታዎችስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገብባቸዋል? ግምትና አስተያየትዎን ያጋሩን!
የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic
X (ትዊተር): https://twitter.com/AlAinAmharic
ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic
ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic
ድረገፅ: https://am.al-ain.com
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic
15.5K views17:40