በአዲስ አበባ በህቡዕ ተደራጅቶ ሲንቀሳቀስ በነበረ ቡድን ላይ እርምጃ መወሰዱን የጸጥታ እና ደህንነት ግብረ ሀይል አስታወቀ ግብረ ሀይሉ በአዲስ አበባ የተለያዩ ቦታዎች ሊፈጸም የነበረን የሽብር ድርጊት ማክሸፉን ገልጿል ነሁሰናይ አንዳርጌ የተባለ የቡድኑ አመራር እና ሌሎች አባላት በጸጥታ ሀይሎች ተገድለዋል ተብሏል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://am.al-ain.com/article/security-forces-killed-extremists-in-addis-ababa 17.4K views19:06