2022-06-21 09:25:50
ጥሩ ነገር መስራት ለሰው
በጎ ወዳጅ መሆን!!!
==================>
يقول رب العزة.
وأحسنوا إن الله يحب المحسنين
በጎ አድርጉ በጎ አድራጊዎችን አሏህ ይወዳቸዋልና።
ويقول هل جزاء الإحسان إلا الإحسان
የበጎ ነገር ምንዳ በጎ እንጂ ይሆናልን?
ኢብኑል ቀይም አሏህ ይዘንለት አንዲህ ይላል፦
ﻓﻠﻴﺲ ﻟﻠﻘﻠﺐ ﺃﻧﻔﻊ ﻣﻦ ﻣﻌﺎﻣﻠﺔ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺑﺎﻟﻠﻄﻒ ﻭﺣﺐ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻟﻬﻢ ﻓﺈﻥ ﻣﻌﺎﻣﻠﺔ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺑﺬﻟﻚ؛ ﺇﻣﺎ ﺃﺟﻨﺒﻲ ﻓﺘﻜﺘﺴﺐ ﻣﻮﺩّﺗﻪ، ﻭﺇﻣﺎ ﺻﺎﺣﺐ ﻓﺘﺴﺘﺪﻳﻢ ﺻﺤﺒﺘﻪ، ﻭﺇﻣﺎ ﻋﺪﻭٌّ ﻓﺘُﻄﻔﺊ ﺑﻠﻄﻔﻚ ﺟﻤﺮﺗﻪ، ﻭﻣﻦ ﺣﻤﻞ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﺤﺎﻣﻞ ﺍﻟﻄﻴﺒﺔ ﻭﺃﺣﺴﻦ ﺍﻟﻈﻦّ ﺑﻬﻢ ﺳﻠﻤﺖ ﻧﻴﺘﻪ ﻭﺍﻧﺸﺮﺡ ﺻﺪﺭﻩ ﻭﻋﻮﻓﻲ ﻗﻠﺒﻪ ﺣﺘﻰ ﻳﺤﻔﻈﻪ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﻦ ﻛﻞ ﺳّﻮﺀ ﻭﻣﻜﺮﻭﻩ
ﺃﻧﻈﺮ : ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴﻢ، ﻣﺪﺍﺭﺝ ﺍﻟﺴﺎلكين
【ሰዎችን ለዘብ በማለት አና በመለሳለስ ለነሱ ጥሩን ነገር በመውደድ ከመኗኖር በላይ ለልብ ጠቃሚ ነገር የለም ሰዎችን በዚህ ሁኔታ መገባየት ወይም በዳ የሆነ ሰው ነውና ውዴታውን ያመጣል ወይም ጓደኛ ነው ጓደኝነቱን የዘወትራል ወይም ጠላት ነው በመላዘብህ ምክንያት ልቡ ላይ ያለውን ፊም ታጠፈልህ ሰዎችን በጡሩ አመለካከት የሰፈረ በነሱ ላይ ግምቱን ያስተካከለ ኒያው ሰላም ይሆናል ልቡ ኣፊያ ይሆናል ከመጥፎ እና ከሚጠላ ነገር ሁሉ አሏህ እስከ ሚጠብቀው ድረስ!】
ምንጭ መዳሪጁሣሊኪን
ለሰው ልጆች መልካም መዋል፣ በመልካም ስራ መጥቀም፣ ችግራቸውን ማቃለል፣ ሀዘናቸውንና ሀሳባቸውን መጋራት፣ በሽርክ እና በኩፍር የተዘጉ ልቦችን በቢድዓ ፅልመት የታወሩ አይኖችን፣ ሰዎችን ከሀቅ አይንን ጨፍኖ በመከተል የታመሙ አካሎችን፣ ሰዎች በጥቅሉ ከሉበት ድርቅና እና አፀፋ፣ ወደ ኢስላም ብርሀን እንዲያቀኑ በር ይከፍታል።
➼ የፍትህ፣ የመልካምነትና የእዝነት መንገድ የሆነውን የአላህን ሸሪዓ (የረሱልን ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ሱና) ሰዎች በቀላሉ እንድቀበሉ ይረዳል።
ለሰዎች መልካም መዋልን አስመልክቶ ነብዩ እንድህ ይላሉ፦
ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ (صلى الله عليه وسلم) :- " ﺃَﺣَﺐُّ ﺍﻟﻨَّﺎﺱِ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﻠﻪِ ﺃَﻧْﻔَﻌُﻬُﻢْ ﻟِﻠﻨَّﺎﺱِ، ﻳَﻜْﺸِﻒُ ﻋَﻨْﻪُ ﻛُﺮْﺑَﺔً، ﺃَﻭْ ﻳَﻘْﻀِﻲ ﻋَﻨْﻪُ ﺩَﻳْﻨًﺎ، ﺃَﻭْ ﻳَﻄْﺮُﺩُ ﻋَﻨْﻪُ ﺟُﻮﻋًﺎ)
ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﻄﺒﺮﺍﻧﻲ، ﻭﺣﺴﻨﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ
አብደላህ ኢብኑ ዑመር ረዲያላሁ ዐንሁ እንድህ ሲል ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘግቧዋል።
"አላህ ሱብሃነሁ ወታዓላ ዘንድ በጣም ተወዳጁ ሰዉ ለሰዎች ጠቃሚ ( መልካም የሚውል)፣ ችግር የሚቀርፍ፣ እዳን የሚከፍል ወይም ረሀብን የሚያስወግድ ሰው ነው ብለዋል።"
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم :-
"ﺃَﺣَﺐُّ ﺍﻟْﻌﺒﺎﺩِ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﻠﻪِ , ﺃَﻧْﻔَﻌُﻬُﻢْ ﻟِﻌِﻴَﺎﻟِﻪِ"
ﺃﺧﺮﺟﻪ ﺃﺑﻮ ﻳﻌﻠﻰ ، ﻭﺣﺴﻨﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ .
"አላህ ሱብሃነሁ ወተኣላ ዘንድ ከሰዎች ሁሉ በላጩ ለቤተሰቡ ጠቃሚው ነው"
➨ አላህ በእርግጥ መልካም መስራትን አዟል። ስኬታማነትንም ከመልካም ስራ ጋር አቆራኝቶታል።
{وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩} [ الحج :77]
አላህ እንዲህ ሲል ከልፆታል
"በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና፡፡"
ﻭﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﻣﻮﺳﻰ ﺍﻷﺷﻌﺮﻱ - ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ - ﻗﺎﻝ : "ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ صلى الله عليه وسلم :- ( ﺃَﻃْﻌِﻤُﻮﺍ ﺍﻟﺠَﺎﺋِﻊَ، ﻭَﻋُﻮﺩُﻭﺍ ﺍﻟﻤَﺮِﻳﺾَ، ﻭَﻓُﻜُّﻮﺍ ﺍﻟﻌَﺎﻧِﻲَ"
ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ.
አቡሙሳ ረዲየላሁ ዐንሁ እንድህ ሲሉ ከነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ዘግበዋል።
"የተራበን አብሉ፣ የታመመን ጠይቁ፣ እስረኛንም ፍቱ!"
➲ ከነዚህ ሀድሶች የምንረዳው ቁምነገር ለሰው ልጆች መልካም መዋል ( ኢህሳን ኢላ ኸልቂላህ) እየተረሳ የመጣው የእስልምና ስርኣት ነው።
ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴﻢ: ﻣﻦ ﺭَﻓَﻖَ ﺑﻌﺒﺎﺩِ ﺍﻟﻠﻪ ﺭَﻓَﻖَ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻪ، ﻭﻣﻦ ﺭﺣﻤﻬﻢ ﺭﺣﻤﻪ، ﻭﻣﻦ ﺃﺣﺴﻦ ﺇﻟﻴﻬﻢ ﺃﺣﺴﻦ ﺇﻟﻴﻪ، ﻭﻣﻦ ﺟﺎﺩ ﻋﻠﻴﻬﻢ ﺟﺎﺩ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ، ﻭﻣﻦ ﻧﻔﻌﻬﻢ ﻧﻔﻌﻪ، ﻭﻣﻦ ﺳﺘﺮﻫﻢ ﺳﺘﺮﻩ، ﻭﻣﻦ ﻣﻨﻌﻬﻢ ﺧﻴﺮﻩ ﻣﻨﻌﻪ ﺧﻴﺮﻩ، ﻭﻣﻦ ﻋﺎﻣﻞ ﺧﻠﻘﻪ ﺑﺼﻔﺔٍ ﻋﺎﻣﻠﻪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﺘﻠﻚ ﺍﻟﺼِّﻔﺔ ﺑﻌﻴﻨﻬﺎ ﻓﻲ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ﻭﺍﻵﺧﺮﺓ، ﻓﺎﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻟﻌﺒﺪﻩ ﺣﺴﺐ ﻣﺎ ﻳﻜﻮﻥ ﺍﻟﻌﺒﺪ ﻟﺨَﻠﻘِﻪ
ﺍﻟﻮﺍﺑﻞ ﺍﻟﺼﻴﺐ ﻻﺑﻦ ﺍﻟﻘﻴﻢ
አብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እና እንዲህ ይላል "በአላህ ቦሮች ላይ የራራ አላህ ይራራለታል በነሱ ያዘነ አሏህ ያዝንለታል፣ ለነሱ በጎ የደረገ በጎ የደርግለታል፣ ለነሱ ከለገሰ አላህ በሱ ላይ ይይለግሳል፣ የጠቀማቸው ይጠቀመዋል፣ የደበቃቸው ይደብቀዋል፣ የራሳቸውን ኸይር የከለከላቸው ኸይሩን ይከለክለዋል፣ ቤተኛውም አይነት በሀሪ በሮችን ከተኗኖራቸው (ከተገበያቸው) በዛች አይነት አላህ ይገባየዋል በዱንያም እና በአኼራ አላህ ለባሮቹ ይሆናል በሪያው ለአላህ ኽልቅ በሚሆንበት አይነት።
ምንጭ አል ዋቢሉሠይብ ለኢብኑል ቀይም
በእኛ ቦታ የሌሎች እምነት ተከታዮች የተቸገሩትን እንርዳ በሚል ሰበብ በሰፊው የተሰማሩበት የእለት ተለት ተግባራቸው አድርገውታል። በእርዳታም ምክንያት ብዙ ወገኖቻችንን ከእምነታቸው እያስወጧቸው ነው።
➩ ከፊሎቹ እንደ እኽዋን አልሙስሊሚን ያሉት አላህ ይጠብቀንና ለተቸገሩ፣ ለተራቡ፣ ለታረዙ፣ ቤት ለሌላቸው፣ ትዳር ለሌላቸው እንድረስ በሚል ስም የሙስሊሞችን ገንዘብ በያ ቦታው እያሟጠጡ ለቢሮዋቸው፣ ለቤታቸው ለኪሳቸው፣ እና ትክክለኛውን ደእዋ ለማስመታት የቢዝነስ ማሰባሰቢያ መንገድ አድርገውታል።
➪ ይህ ችግር እንዳይታይ እና ሰዎቹ እንዳይነቁ ለማድረግ የሆነች ቦታ ላይ የማብላት፣ የመስፈጠር፣ አደረግን ለማለት ቪዲዮ በማሰየት ይደበቃሉ።
ይህ ተግባር ከሌብነት በስም እንጂ በምንም ያነሰ አይደለም።
➽ ይህንን ችግር እንዲያስተካክሉ አላህን እዲፈሩ በተባሉ ግዜ ልክ የራሳቸውን ገንዘብ ከኪሳቸው አውጥተው እንደሚሰጡ አይነት ሆነው የሰዎችን ስም ለማጥፋት እነኚህ ለራሰቸው ስቁቁን ሆነው ሲያበቁ ሰዎችን ከኸይር ተግባር የርቃሉ ይላሉ። እውነታው ግን እንዲህ አይደለም እህሳን ፍላጎታችን የታዘዝነበት ግዴታችን ነው።
➲ ይህንን ትልቅ የተወደደውን ተግባር ዲራሹን በሚያጠፋ መስመር ሲሰማሩበት አይቶ ዝም ማለት አማናን መብላት ስለሆነ ብቻ ነው። ለጥሩ ተግባር እና በጎ ለማድረግ ብቁነትን አላህ ይወፍቀን።
https://t.me/Adnan567mh
561 views06:25