2022-06-07 17:36:19
ቱርክ አማራ ክልል በባህር ዳርና የተለያዩ አካባቢዎች በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ።
በዛሬው እለት ከቱርክ አምባሳደር ያፕራካፕ አልፕ ጋር የአብክመ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጋራ የልማት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ውይይት አደረጉ።
አንባሳደሯ ባህርዳር ከተማ ለሁለንተናዊ ልማት የሚውሉ በርካታ ገጸ-በረከቶች የሚገኙባት ውብ ከተማ በመሆኗ ቱርክ የልማት አጋር እንድትሆን ተጠይቀዋል።
10.9K views14:36