2023-05-15 00:04:33
አሁን ላይ አዲስአበባ መካከለኛ ሚባል ሂወት እየቀረ ነው .. ሳትሮጥ መኖር ከባድ ነው ወይ የለህም ወይ በጣም አለህ የሆነ ሂወት ውስጥ እየገባን ይመስላል ..
በመጠኑ ከሰራህም የተወሰነ ከሰራህም ስራህን ትርፍ ካረከውም ከሚመጣብህ ሂወት ጋ መጋፈጥ ይከብዳል ። ያለህ አማራጭ በጣም መሯሯጥ እና ጊዜህን መጠቀም ነው እንደዛ ከሆነ ደሞ ያው የልፋትህን ዱንያ ትከፍላለች እና ከሚገባው በላይ የተመቻቸ ነገር ለሩጫህ ትሰጣለች ።
ሀገራችን ላይ ከ100 ፐርሰንት 30 ፐርሰንት ባለሀብት ካለ ሀገሩን ሚያንቀሳቅሱት እነሱ ናቸው . መንግስትም ሰራተኞቹ እንዳሉ ሁነው ከ30 ፐርሰንት ባለሀብቶች ጋ ነው መጓዝ ሚፈልገው ።
የሀገር እድገት በጠንካራ ህጋዊ ሰራተኞች እና ነጋዴወች የምትበለፅግ መሆኑ የታወቀ ነው ያን ስርአት ለመቋቋም የተቻለውን ያክል ቁጥጥር ለማረግ ሲጥር እየተገነዘብነው ነው ።
So ህገወ*ጥ እና ያለመስተካከል ነገሩ እየቀረ ይመስላል በአጭሩ ይሄ ሁሉ ምን ለማለት ፈልጌ ነው ጥረት እና ድካም ግድ ሁኗል ነው መስመሩን ማወቅም ቢሆን ፍፁም ከባድ ሁኗል !!
እኛ ከቆምን እንዴት ከአለም ጋ እኩል መራመድ እንችላለን? ?
@Werkamaa
217 views@ñwăř, 21:04