Get Mystery Box with random crypto!

መንፈሳዊነት እንማርበት የተዋህዶ ፍሬዎች እንሁን

የቴሌግራም ቻናል አርማ r00m3mf3zhw2yze0 — መንፈሳዊነት እንማርበት የተዋህዶ ፍሬዎች እንሁን
የቴሌግራም ቻናል አርማ r00m3mf3zhw2yze0 — መንፈሳዊነት እንማርበት የተዋህዶ ፍሬዎች እንሁን
የሰርጥ አድራሻ: @r00m3mf3zhw2yze0
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 297
የሰርጥ መግለጫ

https://t.me/joinchat/r00M3mF3Zhw2YzE0

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-03-25 18:21:34
መንግስቲ ትግራይ ጊዝያዊ ተፃብኦ ደው ምባል /Cessation of Hostilities/ ወሲኑ።
-----
ህዝብን መንግስትን ትግራይ ካብ ቀደሙ ኣብሰላም ዘለዎ መርገፂ ግልፂ እዩ። ፖለቲካዊ ፀገማት ብሰላም ክፍትሑ ከምዘለዉ እውን ካብ ጒሓቱ ብዘየላጢ ኣግባብ ንፈታዊን ፀላኢን ዕላዊ ገይሮም እዮም። ምኽንያቱ ሰላም ናይ ህልውና ጉዳይ ገይሮም ይኣምኑሉ ጥራሕ እንተይኮነስ ተግባራዊ ንክኸውን እውን በብእዋኑ ኩሉ ዓይነት ፃዕሪ ገይሮም እዮም።

ብሓፂሩ ህዝብን መንግስትን ትግራይ ገጢሙና ዘሎ ኩነታት ብሰላማዊ መንገዲ ንምፍታሕ ኩሉ ጊዜ ቁሩባትን ድሉዋትን ምዃኖም፥ ኣፍቶም ዝሓለፉ ኣርባዕተ ዓመታት ኩሎም መዳረግቲ ኣካላት ክፈልጡዎ ብተደጋጋሚ ክገልፁ ፀኒሖም እዮም። ቅድሚ 17 ኣዋርሕ ከይፈተና ተገዲድና ህልውናና ንምርግጋፅ ናብ ኲናት ዝኣተና ኩሎም መማረፂታት ሰላም ብምዕፃው፥ ንህዝቢ ትግራይ ካብ ገፅ መሬት ንምጥፋእ ኣብ ልዕሊኡ ቅሉዕ ወታደራዊ ወራር ተኻይዱ ናይ ሓይሊ ስጉምቲ ስለዝተወሰደ እዩ።

ብሓፈሻ ትማሊ ይኹን ሎሚ ፈላማይ ኣማራፂና ሰላም እምበር ኲናት ኣይነበረን። ሎሚ’ውን ኣይኮነን። ስለዚ ኣብዚ እዋንዚ ብምኽንያት ኲናት ዝተፀገመ ህዝብና ንምሕጋዝ ብዓለምለኸ ማሕበረሰብ ዝተልኣኸሉ ድጋፍ ብዘይዓንቀፍቀፍ ክበፅሖ ዝግባእኳ እንተነበረ፥ ብምኽንያት ክባን ዕፅዋን ዝኣተወ ሓገዝ የለን። ሕዚ ግን ሰብኣዊ ሓገዝ ብዝድለ ዓይነት፥ መጠንን ጊዜን ንህዝብና ክበፅሕ ዘኽእል ኩነታት እንተድኣ ተመዓራሪዩ ካብ ሎሚ ጀሚርና ጊዝያዊ ተፃብኦ ደው ንምባል መንግስቲ ትግራይ ወሲኑ ኣሎ። ንተግባራዊነቱ ኣድላይ ዘበለ ኩሉ ከምዝገብር መንግስቲ ትግራይ ንህዝቢ ትግራይን ዓለምለኸ ማሕበረሰብን ብኽብሪ ይገልፅ።
ትግራይ ትስዕር!
መንግስቲ ትግራይ
መጋቢት 15፥ 2014 ዓ/ም
መቐለ
752 views✞መዓርግ ወዲ ተዋህዶ, 15:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-25 18:21:20
ኢሳያስ ኣፈወርቂ መሬትና ጎቢጡ ኤርትራ ኣግፊሕዋ እምበር ኣይነከየላን::
ባዕሉ ብዝጀመሮ ንክልቲኡ ህዝቢ ዘላቒ ፍታሕ ንምምፃእ ዝግበር ክንገብር ኢና እንተኾይኑ ግና ግርም::
565 views✞መዓርግ ወዲ ተዋህዶ, 15:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-25 18:21:02
የትግራይ መንግስት ጊዝያዊ ግጭት ለማቆም ወሰነ፡፡
----
የትግራይ ህዝብና #መንግስት ለሰላም ያለው አቋም ከጅምሩ ግልፅ ነው፡፡ ፖለቲካዊ ችግሮች በሰላም እንዲፈቱ ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ በማያወላዳ መንገድ ለወዳጅና ጠላት ግልፅ ሲያደርግ መጥቷል ምክንያቱም ሰላም የህልውና ጉዳይ አድርገው ያምንበታል ብቻ ሳይሆን ተግባራዊ እንዲሆንም በየጊዜው ሁሉም ዓይነት ጥረቶች አድርገዋል፡፡

በአጭሩ የትግራይ ህዝብና #መንግስት ካጋጠመው ሁኔታ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሁል ጊዜ ቁርጠኛና ዝግጁ መሆኑን ባለፉት 4 ዓመታት ለሁሉም ባለድርሻ አካላት በተደጋጋሚ ሲገልፅ ቆይተዋል፡፡

ከ17 ወራት በፊት ሳንወድ ተገድደን ህልውናችን ለማረጋገጥ ወደ #ጦርነት የገባንበት ጉዳይ ሁሉም የሰላም አማራጮች በመዝጋት ለትግራይ ህዝብ ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የተከፈተው ግልፅ #ወታደራዊ ወረራና የሀይል እርምጃ ስለተወሰደ ነው፡፡

በአጠቃላይ ትላንትም ሆነ ዛሬ የመጀመሪያ አማራጫችን ሰላም እንጂ ጦርነት አልነበረም ዛሬም ኣይደለም፡፡ ስለዚህ በአሁኑ ጊዜ በጦርነት ምክንያት ችግር ላይ የወደቀው ህዝባችን ለመርዳት በዓለም ማህበረሰብ የተላከ ድጋፍ ያለምንም ማደናቀፍ ሊደርሰው ሲገባ በከበበና ክልከላ እስከአሁን የገባ እርደታ የለም፡፡

አሁን ግን ሰብአዊ እርደታ በሚያስፈልግ ዓይነት መጠንና ጊዜ ለህዝባችን እንዲዳረስ የሚያስችል ሁኔታ ከተመቻቸ ከዛሬ ጀምሮ ጊዝያዊ ግጭት ለማቆም የትግራይ መንግስት ወስነዋል፡፡

ለተግባራዊነቱም አስፈላጊ የሆነውን ሁሉ እንደሚያደርግ የትግራይ መንግስትና ህዝብ ለዓለም #ማህበረሰብ በአክብሮት ይገልፃል፡፡
ትግራይ ትስዕር
የትግራይ መንግስት
መጋቢት 15/2014ዓም መቐለ
584 views✞መዓርግ ወዲ ተዋህዶ, 15:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-29 14:16:29 https://vm.tiktok.com/ZMLL9jp9G/
1.2K viewsDave , 11:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-17 21:19:27
ዋልታ ግን የተደሰተ ይመስላል


https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
1.5K viewsDave , 18:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-14 15:25:05
ብሰንኪ ኮቪድ ሆስፒታል ዝኣተዉ ብፁእ ወቅዱስ ኣቦና ኣባ ማቲያስ፤ ኣብ ፅቡቕ ኩነታት ከምዘለዉ ንምፍላጥ ተኻኢሉ ኣሎ!

#via ካሳ ሀይለማርያም


https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
1.4K viewsDave , 12:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-13 21:03:36
ብሔራዊ ቡድናችን


https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
1.2K viewsDave , 18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-12 07:33:40 የትግራይ ሰራዊት ከመንግስቱ የተሰጠውን ግዳጅ በብቃት ለመፈፀም በሚችልበት አስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል
— ታጋይ ገብረ ገ/ፃድቃን


የትግራይ ህዝብን ከዘር ማጥፋት እና ከሰው ሰራሽ ረሃብ ለመታደግ ወደ አፋር እና አማራ ክልል ተንቀሳቅሶ የነበረው የትግራይ ሰራዊት አላማውን በሚገባ አሳክቶ ለሰላም ቅድሚ በመስጠት ተቆጣጥራቸው የነበሩትን አካባበከዎችን ለቆ ወደ ትግራይ ተመልሷል።

ይህንን ተከትሎ የፋሽስቱ ቡድን የትግራይ ሰራዊት በአፋር እና በአማራ ክልል ግፍ እንደፈፀመ አስመስሎ በሚዲያዎቹ በውሸት ስሙን እያጠፋ ይገኛል። ታጋይ ገብረ የትግራይ ሰራዊት ህዝባዊ እና በስነ ምግባር የታነፀ ስራዊት ነው ሲሉ ገልፀዋል።

የትግራይ ሰራዊት ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ወደ ትግራይ ከመጣ ብኋላ ሰራዊቴን ወደ ትግራይ እንዳይገባ አዝዥሎህ ሲል የነበረው የፋሽስቱ ቡድን ወደ ትግራይ ለመግባት ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳደረገ እና በትግራይ ሰራዊት እንደተመከተ የገለፀ ተጋይ ገብረ አሁን ላይ የትግራይ ሰራዊት በከፍተኛ ዝግጁነት እና አስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል።

ሰዎችን የፋሽስቱ ቡድን የደረሰበትን ሽንፈት እና የሞራል ውድቀት ለመሸፈን እና ሌላ እልቂት ለመደገስ በማሰብ ለከፍተኛ መኮንኖች ያደረገው የሽልማት ስነ ስርዓት በኢትዮጵያ ህዝብ ማፌዝ ነው ያለው ተጋይ ገብረ በርካታ ታንኮችን እና ከባድ መሳርያዎችን አስረክቦ ፍሽስታውያን እየደመሰሰ ከትግራይ እስከ ደብረብርሃን የሸሸ ሰራዊት ሽልማት ሳይሆን ተጠያቂ መሆን ነበረበት ብሏል።

በመጨረሻም በውጭም ይሁን በውስጥ ያለ የትግራይ ህዝብ ነፃ ያልወጡ አካባቢዎችንም ነፃ ለማውጣት ወደ ትግራይ ለመግባት የሚያደርጉት እንቅስቃሴም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጠላቶቻችን ለማጥፋት ከሌላው ጊዜ በተለየ ትግላችን ማጠናከር አለብን ሲል መልእክቱን አስተላልፋል።





https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
1.1K viewsDave , edited  04:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 20:07:49 ዜና ዓወት!

ሓየት ሰራዊት ትግራይ ብናይ ባዕሉ ትልሚ ኣድላዩ ናይ ቦታ ምትዕርራይ ምስገበረ ኣብ ደቡባዊ ትግራይ ገባቲ ሓይሊ ኣምሓራ ኣብ ዋጃ፣ ጥሙጋ፣ ዓዲ ኣውሊዕን ሓዱሽ ቅኝን ዓሪዱ ንብረትን ጥሪትን ህዝብና ብምዝራፍ ሰላማውያን ሰባት ብግፍዒ እንዳቐተለ ፀኒሑ እዩ።

ነዚ ግፍዒ ዝፍፅሙ ዝነበሩ ደጀን፣ ነብሮ፣ ጣና ዝተብሃሉ ክፍላተ ሰራዊት ዝተወደበ ፍሉይ ሓይሊ ኣምሓራን ብበዝሒ ፋኖን ምልሻን እንትኾኑ ጅግና ሰራዊትና ብዕለት 30 ታሕሳስ 2014 ዓ/ም ነዚ ኣብ መሬት ትግራይ ዝኣተወ ወራሪ ሓይሊ ብምፅርራግ ኮሎነል ደረጀ ዝበሃል ኣዛዚ ክፍለ ሰራዊት ነብሮን ሓለቃ ሽሕ መንግስቴ ዝተብሃለ ኣዛዚ ቦጦሎኒን እንትቕተሉ ብድምር ልዕሊ ክልተ ሽሕ ሰብኣዊ ክሳራ ኣብ ልዕሊ ፀላኢ ዝበፅሐ እንትኸውን ድሽካ፣ ብሬንን ስናይፐርን ዝርከቦም ብኣማኢታት ዝቑፀሩ ፎኮስቲ ኣፅዋራት ብርክት ዝበለ ጠያይትን ብምምንዛዕ ሰራዊትና ንጥሙጋ፣ ዋጃ ፣ ዓዲኣውሊዕን፣ ሓዱሽ ቅኝን ተቆፃፂሩ ኣብ ቦታኡ ናይ ምክልኻል ቁመንኡ ኣጠናኺሩ ሒዙ ኣሎ።

ወታሃደራዊ ኮማንድ ሰራዊት ትግራይ
ትግራይ ትስዕር
01 ጥሪ 2014 ዓ/ም


https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
987 viewsDave , 17:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-03 18:15:33
ዋልድባ


https://t.me/r00M3mF3Zhw2YzE0
1.1K viewsDave , 15:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ