Get Mystery Box with random crypto!

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fethmedia — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fethmedia — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የሰርጥ አድራሻ: @fethmedia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.07K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 73

2022-07-13 05:09:08 "ጁንዱብ (ረ.ዐ) እንዳወሱት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹አንድ ግለሰብ ቆስሎ ሳለ (ህመሙን መታገስ ተስኖት) በፍጥነት ራሱን አጠፋ፡፡ አላህም እንዲህ አለ፡- ባሪያዬ ለራሱ ሞት ምክንያት ሆኗል፡፡ በመሆኑም ገነትን እርም አድርጌበታለሁ፡፡››
(ቡኻሪ ዘግበውታል) - ቡኸሪ ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
75 views02:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 20:06:59
93 views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 20:06:55 በወለጋ በወሎ ህዝብ ላይ በተፈፀመው ጥቃት ለተፈናቀሉ ወገኖች ያቅማችንን እንርዳ

በወለጋ እና አካባቢው የሚኖሩ ወሎየወች ላይ የሚሰራው ግፍ ከቀን ቀን ከፍ እያለ ነው ::

ሞትን ሸሽተው ወደየተለያዮ አካባቢዎች መሸሽ እና ሕይወታቸውን ማትረፍ የቻሉ ወገኖች የሁላችንንም ድጋፍ ይሻሉ !!!

ለጊዜው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ቤተሰቦቻችን አብረን እንድረስ::

ሰብአዊነት በተግባር ለጉዞ አንድ ተሰናድተናል::
አልባሳት በበቂ ሁኔታ አለን መጋዘናችን ውስጥ ውስን ዱቄት እና ቴምር ጥቂት ዘይት አለን ::

እርስዎ መስጠት ፈልገው አድራሽ አጥተው ከሆነ እንሆ ከነገ ሃምሌ 6 ጠዋት ጀምሮ እንደተለመደው በፍልውሃው ቶፊቅ መስጅድ እንጠብቅወታለን::

.ዱቄት
.ሩዝ
.ማካሮኒ
.ፓስታ
.ዘይት
.ሽሮ
.በሶ
.ቆሎ መሰሎችን ባስቸክይ እንፈልጋለን

ኸይር ፈላጊ ፍልውሃ ተውፊቅ መስጅድ ዛውያ ቲቪ
#ሰብአዊነት_በተግባር

ለመረጃ
+251911229537
+251 92 685 1724
+251911441499
+251911362323 ይደውሉ

ኸይር ፈላጊ


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
97 views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 06:01:51 "ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል።

"የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እግራቸው
እስኪሰነጠቅ ድረስ ሌሊት (ለዒባዳ) ይቆሙ ነበር። "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አላህ ላለፉትም ለወደፊት ለሚከሰቱ (ጥቃቅን) ጥፋትዎም ምህረት አድርጎልዎት እያለ ይህን ያህል መቸገርዎ ለምንድ ነው?" አልኳቸው ። "አመስጋኝ ባሪያው መሆን አይገባኝምን?" አሉ።
(ቡኻሪና ሙስሊም፣ የሐዲሱ ቃል የቡኻሪ ሲሆን ፣ሙረትኢብን ሹዕባህን በመጥቀስ ተመሳሳይ ዘገባ አስፍረዋል።)
- ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
57 views03:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 20:06:30
96 views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 20:06:21 ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት (NCDO) በደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፕ ውስጥ ለሚገኙ የወለጋ ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ
.
ሀሩን ሚዲያ፥ ሐምሌ 4/2014
.
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት (NCDO) በደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፕ ውስጥ ለሚገኙ የወለጋ ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል። ድርጅቱ የዒድ አል-አድሐ በዓልን በማስመልከት በሁለት ዙር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ፤ በመጀመሪያው ዙር 19 በሬዎችን ፣ በሁለተኛ ዙር 10 በሬዎችንና 100 በጎችን በደምሩ 1.8 ሚሊዮን ብር ገደማ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል።
..
ድርጅቱ ለወደፊቱም በሚችለው ሁሉ እገዛውን ለሚሹ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳውቋል።
..
ሀሩን ሚዲያ


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
90 views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 10:27:17
" የተጭበረበራችሁ በስልክም ፤ በአካልም እየቀረባችሁ አመልክቱ " - የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በተለያዩ የኦንላይን ማጭበርበሪያ ድርጊት ገንዘባቸውን ያጡ ሰዎች በ991 ወይም 987 ላይ መረጃ መስጠት ይችላሉ አለ።

ፌዴራል ፖሊስ ይህን ያለው ለኢቢሲ በሰጠው ቃል ነው።

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጄይላን አብዲ ፤ " የማህበራዊ እና የኦንላይን ሚዲያዎችን በመጠቀም የበርካታ ሰዎችን ገንዘብ ከሰበሰቡ በኋላ አድራሻቸውን በማጥፋት የተሰወሩ አካላት መኖራቸውን ከደረሰ ጥቆማና ከተለያዩ ምንጮች መረዳት ችለናል " ብለዋል።

ይህን ጉዳይ አስመልከቶ ከተለያዩ የህግ አስከባሪ አካላት ጋር በመተባበር መረጃ የማጣራት እና የምርመራ ስራ እየተሰራ ይገኛል የማጭበርበር ድርጊት የተፈፀመባቸው እና የተመለከቱ ከላይ ባሉት ስልኮች እየደወሉ ማመልከት ይችላሉ ብለዋል።

ከስልክ በተጨማሪ ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና መስሪያ ቤት 7ኛ ፎቅ የኢንተለጀንስ ቢሮ በመቅረብ መረጃ መስጠት እንደሚችሉ ኃላፊው ለኢቢሲ ተናግረዋል።

ልክ እንደ FIAS 777 አሁን ላይ የተመሳሳይ የማጭበርበር ስራ ከሚሰራባቸው ድረገፆች መካከል hulu61፣ HDU፣ workxo፣ Crowd 1፣ vemo1፣ Alpha Breakthrough፣ FNB እና ሌሎችም ተጠቃሽ መሆናቸው ተገልጿል።

ከዚህ ቀደም በFIAS 777 እና መሰል ድርጅት ነን ባዮች ከ1 ሺ ብር አንስቶ ከ100 ሺህ ብር በላይ የተጭበረበሩ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግላቸው ዘንድ ጥሪ ሲያቀርቡ እንደነበር አይዘነጋም።

(ማስታወሻ - https://t.me/tikvahethiopia/71364)

@tikvahethiopia
62 views07:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 10:07:58
70 views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 10:07:54 «አላህ አደምን በመልኩ ፈጠረው»

ነቢዩ (ዐሰወ) ስለ አደም አፈጣጠር ሲናገሩ እንዲህ አሉ፦

«አላህ አደምን በራሱ መልክ ፈጠረው። ቁመቱም ስድሳ ክንድ ነው።»
(ቡኻሪይ 6227)

በሌላ ሐዲስ ደግሞ እንዲህ አሉ፦

«ከወንድሙ ጋር የተጣላ ሰው ፊቱን አይምታው። አላህ አደምን በመልኩ ፈጥሮታልና።
(ሙስሊም 2612)

በሁለቱም ሰሂህ ሐዲሶች ላይ የተጠቀሰው የአረቢኛ ቃል «ሱራህ» ሲሆን ትርጉሙም መልክ ማለት ነው።

ኢብን ተይሚያህ ሐዲሱን ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦

«በዚህ ሐዲስ ሱራህ ተብሎ የተገለፀው ቃል እንደ ሌሎቹ የአላህ ባህርያት ከፍጡራን ጋር በስም ብቻ የሚመሳሰል ነው።

አላህ አዋቂ ነው፣ ሰሚ ነው፣ ተመልካች ነው፣ ፊት አለው፣ እጅ አለው፣ እግር አለው፣ ከአርሹ በላይ ነው ሲባል ከፍጡራን ጋር ከስም የዘለለ ይመሳሰላል ማለት አይደለም።

ማንኛውም ህልውና ያለው አካልም መገለጫ መልክ ወይም ገፅታ አለው። መልክ ወይም ገፅታ የሌለውን ነገርም አልለ ማለት አንችልም።

ይህ ሐዲስም በተለያዩ ሰሃባዎች የተላለፈና በቀደምት ሰለፎች ምንም ጥያቄ ያላስነሳ ነው።

ነገርግን በ300 ሒጅራ በኋላ የተነሱት ጀህሚያዎች ቃሉ አላህን ከፍጡራን ጋር ያመሳስላል በማለት የተሳሳተ ትርጓሜ ውስጥ ገቡ።»
(ነቅድ አል-ተዕሲስ 3/282,396)

ኢብን ቀይምም እንዲህ ብለዋል፦

«የአላህ መልክ መኖር ከሁለት እጆቹ ከጣቶቹ ወይም ከዓይኖቹ የተለየ እንግዳ ነገር አይደለም። የሚለየው መልክ የሚለው ቃል በቁርአን አለመጠቀሱ ብቻ ነው። ነገርግን በተረጋገጠ ሐዲስ የመጣ ስለሆነ እንዴት የሚል ጥያቄ ሳናነሳ እንቀበለዋለን።»
(ተዕዊል ሙኽተሊፍ አል-ሐዲስ 221)

ኢብን ባዝም ስለ ሐዲሱ ተጠይቀው እንዲህ አሉ፦

«ዑለማዎች እንደፈሰሩት አላህ አደምን የማየት የመስማት የመናገር ችሎታን ሰጥቶታል። እነዚህ ባህሪያት ደግሞ የአላህም ናቸው። ነገርግን የአላህ ባህሪያት ፍፁማዊ ሲሆን የፍጡራን ግን የተገደበ ነው።»
(መጅሙዕ አል-ፈትዋ ኢብን ባዝ 4/226)

ኢብን ዑሰይሚንም እንዲህ ብለዋል፦

«አላህ አደምን በመልኩ ፈጠረው ማለት ከእሱ ጋር በስም የሚመሳሰል ባህሪያትን ሰጥቶታል ማለት እንጅ አምሳያው ነው ለማለት አይደለም። ለምሳሌ ጀነት የሚገቡት የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ሙሉ ጨረቃን ይመስላሉ ተብሏል። ነገርግን በመልክ አንድ ናቸው ማለትን አያስይዝም።»
(ሸርህ አል-አቂዳል አል-ወሰጢያህ 1/107)

ሰል ማን


https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
https://t.me/fethmedia
70 views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 05:15:31
106 views02:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ