Get Mystery Box with random crypto!

Daily News 🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ dailynews_et — Daily News 🇪🇹 D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dailynews_et — Daily News 🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @dailynews_et
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.84K

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2022-09-01 22:25:07
በአበርገሌ ምሽግ የተደመሰሱ የወራሪው ህወሓት ጉጀሌ ጀሌዎች!
@dailyNews_et @dailyNews_et
1.2K viewsedited  19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 22:10:26
የሸዋሮቢት ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ!

የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው አሁን ከመሸ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ መረጃ ደርሶናል።

ነፍስ ይማር!

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.2K views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 21:31:10 የህወሓት የሽብር ቡድን ከያዛቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች በአስቸኳይ ለቆ እንዲወጣ ተጠየቀ

የህወሓት የሽብር ቡድን ከያዛቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች በአስቸኳይ ለቆ እንዲወጣ የብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ አሳሰቡ።

የሽብር ቡድኑ ዳግመኛ ጦርነት መክፈትን የወቀሱት ሚኒስትሯ፣ የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን መተው እንዳሳዘናቸው ተናግረዋል።

ይህ ድርጊት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን አደጋ ውስጥ የሚከት መሆኑን ገልፀው ጦርነት ፈፅሞ መፍትሔ እንደማይሆን ሁለት ዓመት የተጠጋውን ጦርነት መገምገም ብቻ በቂ ነበር ብለዋል።

ሚኒስትሯ አክለውም ይህንን ማገናዘብ ያልቻለው የሽብር ቡድኑ ጦርነት መጎሰሙን በማቆም እና የያዛቸውን የአማራ ክልል አካባቢዎች በመልቀቅ ለሰላም ፊቱን እንዲያዞር መክረዋል።

ጦርነቱ በትግራይ አማራ እና አፋር ክልሎች 13 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎችን ሰብዓዊ እርዳታ ጠባቂዎች አድርጎቸዋል ያሉት ሚኒስትሯ፣ የህወሓት የሽብር ቡድን የዓለም የምግብ ፕሮግራምን ነዳጅ በመዝረፍ ለእኩይ ዓላማው ማዋሉም ለህዝቡ ደንታ ቢስ መሆኑን አመላካች ነው ብለዋል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.4K views18:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 20:56:02 ከሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር የጸጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳየው የተሰጠ መግለጫ እና የክልከላ እገዳዎች!

ከክልከላዎቹም መካከል፡-
1.ማንኛውም ባጃጅ እና ሞተር ሳይክል ከምሽቱ 2 ስአት በኃለ መንቀሳቀስ አይችልም ፣

2.የሰው እንቅስቃሴ ገደብ ከምሽቱ አምስት ስዓት በኃላ የተገደበ ነው

3.ማንኛውም የአልጋ አገልግሎት የሚሰጡ ሆቴሎች በፎርሙ መሰረት እንዲያከራዩና የተለየ እንቅስቃሴ ሲመለከቱም ለጸጥታ አካላት መጠቆም አለባቸው፣

4. መጠጥ ቤቶች፣ ምግብ ቤቶች፣ ጭፈራ ቤቶች እንዲሁም ማንኛውም አገልግሎት የሚሰጡ የግል ተቋማት ከምሽት 4 ሰዓት በኃላ ምንም አይነት አገልግሎት መስጠት አይችሉም ፣

5. ከየትኛውም አካባቢ ተፈናቅለው በከተማዋ ተጠልለው የሚገኙ ወገኞች ከምሽቱ12 በኃላ መንቀሳቀስ አይችሉም ፣

6. ማንኛውም ትራንስፖርት ታሪፍ መጨመር እንዲሁም ሌሎች ምግብ ነክና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁስሶች ላይ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው

7. ማንኛውም አካል ከመንግስት እውቅና ውጪ ስብሰባ ማድረግ የተከለከለ ነው

8. ከመንግስት የፀጥታ አካላት ውጪ ማንኛውም ግለሰብ የጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ እንዲሁም ህዝብ በበዛባቸው ቦታዎች ይዞ መገኘት በጥብቅ የተከለከለ ነው ፣

9. የጠላት እንቅስቃሴን በአሉባልታ መደገፍ እንዲሁም በተለያዪ ድህረ ገጾች መለጠፍ በጥብቅ የተከለከለ ነው ፣

10. ማንኛውም የቤት አከራይ የሚያከራየውን ተከራይ ማንነት ከመለየት ባለፈ በአግባቡ መረጃ መያዝ እና የተለየ ነገር ሲያጋጥም ደግሞ ለሚመለከተው የጸጥታ አካል ማሳወቅ

11. ማንኛውንም የአልጋ አገልግሎት የሚሰጥ የግል ተቋም አገልግሎት የሚሰጠውን ግለሰብ በፎርሙ መሰረት አገልግሎት መስጠትና የተለየ እንቅስቃሴ ያለውን ጸጉረ ልውጥ ግለሰብ ሲያጋጥም ደግሞ በፍጥነት ለጸጥታ አካላት ማሳወቅ እና ሌሎች ለከተማዋ ሰላምና ደህንነት አስጊ የሚሆኑ ማንኛውንም ጉዳይ ካለማድረግና ሌሎችም እንዳያደርጉ በማድረግ ኃላፊነቶን ይወጡ ሲል ምክር ቤቱ መግለጫውንና ክልከላውን አስታውቋል ፡፡

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.5K views17:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 20:23:55
በነገራችን ላይ ወራሪው የህወሓት ጉጀሌ ጀሌ በወልዲያ ይዞት የነበረውን ተራራ ሙሉ በሙሉ እየተገረፈና እየረገፈ ዛሬ ለቋል። ክብር ለጥምር ጦሩና በተለይ ለባለ ቀይ መለዮ ኮማንዶዎች:: ተራራው ላይ የነበረው የህወሓት ጉጀሌ ጀሌ በዚህ መልኩ ነው በዙ 23 የተለቀመው::
1.5K views17:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 20:03:51
አሁናዊ መረጃ ከስፍራው!

በወልቃይት በረከት እና ሉግዲ መሃከል ትናንት በረድ ብሎ የነበረው ጦርነት ዛሬ ሌሊት 9 ሰዓት በድጋሚ ጀምሮ እስከ ረፋዱ 3 ሰዓት ድረስ በከባድ መሳሪያ የታገዝ ጦርነት ተካሂዷል።

የትህነግ ጦር አስቀድሞ ከሰራቸው 5 ባለ ሶስት ደረጃ ምሽጎች ውስጥ ሶስቱ ተሰብረዋል። የተቀሩትም በቀጣይ 24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚሰበሩ አሁን ያለው ጦርነት ምስክር ነው። መከላከያ ሰራዊቱ እና ልዮ ኃይሉ በጥምር እያጠቁ ነው። ከሁመራ ከተማ 25 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው ጦርነቱ በማይካድራ አቅጣጫ እየተካሄደ ያለው።

ፋኖ፣ሚሊሻውና የአካባቢው ታጣቂ በቅርብ እርቀት ላይ ቢሰፍርም እስካሁን እንዲገባ አልተፈቀደም። ማይካድራን ጨምሮ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ከተማ ሁመራ በፋፁም መረጋጋት እና ሰላም ትገኛለች።

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.6K views17:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 18:09:17 በራያ ግንባር
የኢትዮጵያ ጥምር ጦር ተኩለሽን ተቆጣጥሮ ወደ ቀይ አፈር እና ሸወይ ግስጋሴውን ቀጥሏል።
ወርቄዎች ድጋፍ ይሻሉ።

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.8K views15:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 17:16:02
የወሎ ተዋጊዎች ታሪካዊ ጀብድ!

ካለምንም የመከላከያ እና ልዩ ኃይል እገዛ በቃሌም ግንባር የተሰለፉት ጀግኖቹ የወሎ ፋኖዎች እና ሚሊሻዎች ጥላትን ከቃሌም ግንባር አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ከአስለቀቁና ከደመሰሱ በኋላ ከቃሊም ብዙ ርቀት ላይ ከምትገኘው #ሰንደይ ኪዳነ ምህረት ከሃገራች ጥምር ጦር ጋር በመቀላለል ለሌላ ውጊያ ቦታ ይዘናል ብለዋል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
1.9K views14:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 08:50:43
#ኤርትራ!

የኤየርትራ ጦር ዛሬ ጠዋት በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ አዲያቦ አካባቢ መጠነ ሰፊ ጥቃት ፈጽሟል። የኤርትራ ጦር ወደ ጥቃት የገባው ህወሃት ባደረገው ትንኮሳ መሆኑ ታውቋል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
114 views05:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 08:49:41
ራያ ግንባር

የህውሃት ወራሪ ኃይል ከቀናት በፊት ውጊያ በጀመረበት የራያ ግንባር ነገሮች ተቀያይረዋል።የወልዲያ ኮሙኒኬሽ ዛሬ ማለዳ በገፁ ላይ የኢትዮጵያ ጥምር ጦር ከአቅርበህ በለው ወደ አባረህ በለው ተሸጋግሯል።ወራሪ ቡድኑ በራሳቸው ዘው ብለው ቅርቃርቃር ውስጥ ገብቷል! በሚል ይዘት ሁኔታውን ገልፆታል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
124 views05:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ