Get Mystery Box with random crypto!

Daily News 🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ dailynews_et — Daily News 🇪🇹 D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dailynews_et — Daily News 🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @dailynews_et
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.84K

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2022-01-08 08:31:12
መንግስታቸው ያጠፋ እንዲቀጣ፤ የበደለ እንዲካስ የሚያደርግ ሁሉን አቀፍ ፍትሕ በሽግርር እና በተሃድሶ ፍትህ እይታ፤ ሃገራዊ ባህሎችን እና እሴቶችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ፤ እንደሚሰራም ነው ያስታወቁት፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድሉ እንዳይቀለበስ በሁለንተናዊ መስክ “እናጠብቀዋለን” ብለዋል
https://am.al-ain.com/article/pm-abiy-says-to-sustain-the-victory-gained-it-must-have-to-be-end-in-political-and-peaceful-ways

@dailyNews_et @dailyNews_et
3.1K viewsedited  05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-07 19:56:00 #Update

በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ መዝገብ የተከሰሱት ግለሰቦች ከማረሚያ ቤት እንዲወጡ እንደተነገራቸው ቢቢሲ ዘግቧል።

የእነ አቶ ጃዋር ጠበቃ የሆኑት አቶ ቱሊ ባይሳ ፥እነ አቶ ጃዋር ከማረሚያ ቤት እንዲወጡ እንደተነገራቸው እና ዛሬ በመምሸቱ አንወጣም ማለታቸውን ገልጸዋል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.9K views16:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-07 19:03:29
ሰበር

እስክንድር ነጋ ተፈቷል።
@dailyNews_et @dailyNews_et
3.0K viewsedited  16:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-07 18:29:48 ሰበር ዜና!

ጃዋር መሀመድ በቀለ ገርባና እስክንድር ነጋን ጨምሮ ሌሎች "የፓለቲካ" እስረኞች ዛሬ ይፈታሉ::


ዋዜማ ራዲዮ
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  @ethiouniversity1bot

            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
2.5K views15:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-07 13:52:23
በጣሊያን በተካሄደ አገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

የዓለም አትሌቲክስ ቱር አካል በሆነውና በጣሊያን በተደረገው አገር አቋራጭ የአትሌቲክስ ውድድር አትሌት ዳዊት ስዩምና ይሁኔ አዲሱ በሁለቱም ፆታዎች አንደኛ በመውጣት አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች 10 ኪሎ ሜትር ይሁኔ አዲሱ በ28 ደቂቃ ከ39 ሰከንድ 1ኛ ደረጃን ይዟል፡፡ በሴቶች 6 ኪሎ ሜትር ዳዊት ስዩም በ18 ደቂቃ ከ48 ሰከንድ 1ኛ ደረጃን ስትይዝ፣ ፋንታዬ በላይነህ እና መዲና ኢሳ 4ኛ እና 5ኛ ደረጃ ይዘው ውድድሩን ማጠናቀቃቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል.

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.6K viewsedited  10:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-05 18:56:29
2.6K views15:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-05 15:00:07 ልዩ መረጃ

በኢትዮ ሱዳን አዋሳኝ እዛው ሱዳን ውስጥ የሰለጠኑ ከ8000 በላይ የህወሓት ታጣቂዎች (የሳምሪ ቡድን) ከሱዳን ወታደሮች ጋር አብረው መታየታቸው ተረጋግጧል።

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.4K views12:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-05 14:59:58 UPDATE

አሁንም በተደጋጋሚ ጁንታው የክተት ጥሪ እያወጀ ይገኛል ። ማንኛውም ለጦርነት ብቁ የሆነ የትግራይ ወጣት እንዲዘምት በማለት ጥሪ አስተላልፏል።በህዝባዊ ማዕበል በገፍ ሰራዊት እያስጠጋ ነው።

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.2K views11:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-05 11:41:03 "የትግራይ ወራሪ ሀይል የህልውናችን ስጋት በመሆኑ ሁልግዜም በተጠንቀቅ ተዘጋጅተን መጠበቅ አለብን።" ዶክተር ይልቃል ከፋለ

ዶክተር ይልቃል ከፋለ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ተከታዩን መልዕክት አስተላልፈዋል

የትግራይ ወራሪ ሀይል የህልውናችን ስጋት በመሆኑ ሁልግዜም በተጠንቀቅ ተዘጋጅተን መጠበቅ አለብን።

ህልውናችን ለማስከበር መላ ህዝባችን ያለምንም ልዩነት በአንድነት የከፈለው መስዋትነት የጠላትን ወረራ መቀልበስ  እንዳስቻለ ሁሉ በቀጣይም ለህልውናችን ስጋት የሆነውን ወራሪ ሀይል ለመዋጋት  ብቻ ሳይሆን ለውስጣችን ሰላምና ልማትም ወሳኝ በመሆኑ አንድነታችን አጠናክረን ማስቀጠል ይገባናል።

በሌላ በኩል የከተሞቻችን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ መጀመሪያ በኮረና በመቀጠል በጦርነቱ ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ እየተዳከሙ ይገኛሉ። ይህን የቁልቁለት ጉዞ ለመግታት የተገኙ አማራጮችን ሁሉ በመጠቀም ኢኮኖሚውን ማነቃቃት አማራጭ ሳይሆን ግዴታ ነው።

ከዚህ አንጻር በመጭው ግዚያት በተለይ የቱሪስት ከተማወች የበለጠ እንዲነቃቁ የሚከበሩ በአላትን  እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የመሻሻል ተስፋን መፈንጠቅ አለብን።

ከመደበኛ አከባበሩ በተጨማሪ ዲያስፖራው  ከሀገር ፍቅር ስሜት በመነጨ እያደረገ ላለው ጉብኝትና ድጋፍ  ከበአሉ ጋር ተዳምሮ የተለየ ቀለምና ድምቀት  እንዳለው ማስተጋባቱም ለውስጥም ለውጭም ዘርፈ ብዙ መልእክት እንዳለው መረዳት ይገባል።

ከዚህም በላይ በአላትን በደመቀ ሁኔታ ማክበሩ በህዝባችን ላይ የደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለመጠገን የራሱ አስተዋጽኦ አለው። እነዚህ ሁነቶች በጦርነት የተጎዳው ህዝባችን ወደነበረበት መደበኛ ህይወት መመለስ እንደሚችል ተስፋ ይሰጣል። በመሆኑም በአሉ በአግባቡ እንዲከበር በመንግስት ትኩረት መሰጠቱ ተገቢ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።

በአንድ በኩል ህልውናችን ለማስከበር በሌላ በኩል የውስጥ ሰላማችንና ልማታችን ለማፋጠን ሁላችንም እኩል ትኩረት ሰጠን መንቀሳቀስ ቀጣዩ የትግላችን አቅጣጫ ነው።

ትግል በአንድ ወቅት የሚጠናቀቅ ሳይሆን በየምዕራፋ በቅብብሎሽ የሚቀጥል ጅረት ነው።

መጭው ግዜ በተስፋ የሚጠበቅ የድል፤ የሠላምና የልማት ግዜ ለማድረግ ሁላችንም በአንድነት እንረባረብ!

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.3K views08:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-04 19:36:42 ልዩ መረጃ

#Ethiopia : ጁንታው የክተት ጥሪ አውጇል። ማንኛውም ለጦርነት ብቁ የሆነ የትግራይ ወጣት እንዲዘምት በማለት ጥሪ አስተላልፏል።በህዝባዊ ማዕበል በገፍ ሰራዊት እያስጠጋ ነው።

@dailyNews_et @dailyNews_et
2.3K views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ