Get Mystery Box with random crypto!

Wollo Addis

የቴሌግራም ቻናል አርማ wolloaddis04 — Wollo Addis W
የቴሌግራም ቻናል አርማ wolloaddis04 — Wollo Addis
የሰርጥ አድራሻ: @wolloaddis04
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.29K
የሰርጥ መግለጫ

➦ ⓌFor More Information Join Wollo Addis Social Media Channels
➤ 𝒀𝒐𝒖𝑻𝒖𝒃𝒆 :- https://yt6.pics.ee/53apjt
➤ 𝑻𝒆𝒍𝒆𝒈𝒓𝒂𝒎 :- https://t.me/wolloaddis04
➤ 𝑭𝒂𝒄𝒆𝑩𝒐𝒐𝒌 :- https://www.facebook.com/wolloenter01/

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2023-05-04 20:16:27

410 views17:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 17:46:18




ሰራዊቱ ወደ ኤርትራ
አደጋው የሁሉም ነው
የዛሬ የጦ*ርነት ውሎ
792 views14:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 16:56:09



የኢትዮጵያ Boogeyman ፖለቲካ Abiy Ahmed |Amhara | OPDO| Fano |Amhara Special Force May-4-23
879 views13:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 15:34:14
#Update..!

በጎንደር የተጀመረው ህዝባዊ እምቢተኝነት ወደ ዳባትና ደባርቅ ከተሞች በፍጥነት እየተዛመተ ይገኛል።መንገዶች እየተዘጉ ይገኛሉ።

በሸዋ በጎንደር ህዝብ ተቆጥቶ፣
በጎጃም በወሎ ህዝብ ተቆጥቶ፣
ያድራል ወይ በውነቱ ያ ፈሪ ተኝቶ

እናት አለም ጎንደር
1.1K views12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 15:34:00




ጥሪ ከጎንደር
የመሳፍንት መልእክት
የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው
891 views12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:40:20 አደጋው በሁሉም ላይ በመሆኑ አጸፋ ምላሹንም ሁሉም ሊሰጥ ይገባል ....

ማጀቴ፣ ደብረሲና፣ ሸዋሮቢት የሆነው ሁሉ የሆነበት ምክንያት ህዝቡ ስላመረረ ነው። የምሬቱ መነሻም ለተከታታይ ጊዜያት ያለ ጥበቃ እና ከለላ መጠቃቱ ነው። ይልቁኑ አጥቂው የፌዴራል መንግስት ከለላ ሲያገኝ፣ የታሰሩ አጥቂዎች ያለ ፍርድ ሲፈቱ ታዝቧል። ይህ ህዝብ ከጥቃት የሚከላከል የሌለው፣ ለጥቃቱ እውቅና የሚሰጥ የሌለው እንዲሁም ፍትህ ያላገኘ ህዝብ ነው።

የአብይ አስተዳደርም ሆነ መከላከያ ጥቃቱን ግጭት በሚል የዳቦ ስም በማለባሰስ ወንጀሉን ባለቤት አልባ በማድረግ ተጠምደው ከርመዋል። ይህ በደል ህዝቡን አስመርሯል። ይህ የህልውና አደጋ እና ፍትህ አልቦ ሁነት ህዝቡ በአመጽ መብቱን እንዲያስከብር አስገድዶታል። ስዚህም አሁን ለመብቱ፣ ለህልውናው፣ ለነጻነቱ፣ ለከለላው እየታገለ ይገኛል።

በሰሜን ወሎ እና በሰሜን ጎንደር ከበባዎች እና መለስተኛ ተኩሶች እንዳሉ ይሰማል። እነዚህ አካባቢዎች እና በዚያ የሚገኙ ፋኖዎች በልዩ ሁኔታ ጠላት በባድማቸው ሊያጠቃቸው ሰራዊት በመላኩ ይህ መከራ ተሸከሙ እንጂ አደጋው የጋራ ነው።

የማጀቴ ፋኖ እና ገበሬ እየተዋጋ ያለው የአማራን ጦርነት እንጂ የሸዋን ጦርነት አይደለም። ምሬ የሚዋጋው ስለ አማራ እንጂ ስለሌላ አይደለም። የአንዳችን ጥቃት የሁሉም መሆኑ በደንብ ሊታመን ይገባል።

የሸዋን ምሬት የአማራ ምሬት አድርጎ መውሰድ ያስፈልጋል

በየትኛውም አካባቢ ያለ አማራ የደብረ ሲና፣ ማጀቴ እና አጣዬ ወጣቶችን ምሬት፣ ቁጣ፣ ጥቃት ከእነሱ እኩል ሊሰማን ይገባል። ምክንያቱም አማራ በመሆናቸው ተጠቁ እንጂ ሸዋነት አላስጠቃቸውም።

ባለፉት ጊዜያት በተናጠል የመዳን፣ ተነጥሎ የመታዬት እና ነጥሎ በማጥቃት ሂደት የታዩ ዝንጉነቶች መታረም አለባቸው። የጎንደር ችግር ከሸዋ አይለይም፣ የወሎም ከጎጃም አይለይም። መሠረታዊ ችግሩ እና አደጋ አስገኚው አንድ እና ያው ነው፤ ፋሽዝም ነው። ፋሽስቶች ናቸው። አደጋው የህልውና አደጋ ነው። ስለዚህም በጋራ ተመሳሳይ የግምገማ ይዘት ላይ ቆመን ቀጣዩን የትግል አቅጣጫ መተለም ይኖርብናል።

ድል ለአማራ !

#AmharaStruggle
#Justice4Amhara
#AmharaGenocide
1.1K views11:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:30:32



እውን የአብን ስብስብ፣ ከነኦነግ በምን ይለያል Amhara |NAMA |Aben | Belete Molla | Abiy Ahmed MAy-04-2023
944 views11:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 14:30:27




ከጎንደር የትግል ጥሪ
ባልደራስ የመንግስትን ጉድ አጋለጠ
የከሸፈው ድርድር
911 views11:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 13:49:34

996 views10:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 13:22:14
#ህልውናችን_በክንዳችን
#ጎንደር

ጎንደር ተጀምሯል!

#ጎንደር ምንም አይነት እንቅስቃሴ የለም። መንገዶች ተዘግተዋል። በመከላከያ ስም ታጥቆ የመጣው የኦነግ ሸኔ ገዳይ ቡድን ከቦርደር ውጭ ከአማራ ክልል ከተሞች ላይ ባስቸኳይ ለቆ መውጣት አለበት!!

#ጎጃም
#ወሎ
#ሸዋ

ተቀላቀሉ
1.2K views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ