2022-08-20 11:22:58
ማስታወቂያለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለ2015 ት/ት ዘመን በመደበኛው እና በተከታታይ (በሳምንቱ መጨረሻ) ፕሮግራሞች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች ከ
ነሀሴ 16/2/2014 እስከ
ጳጉሜ 4/2014 ዓ.ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
1. COLLEGE OF ENGINEERING AND TECHNOLOGY MSC IN FOOD PROCESSING AND ENGINEERING
2. COLLEGE OF COMPUTING AND INFORMATICS MSC IN COMPUTER SCIENCE AND ENGINNERING
Specialization in Computer Science
3. COLLEGE OF NATURAL & COMPUTATIONAL SCIENCES
MSC IN PHYSICS Specialization in Condensed Matter
Specialization in Statistical Physics
Specialization in Quantum Physics
MSC IN CHEMISTRY
Specialization in Analytical Chemistry
MSC IN BIOLOGY
Specialization in Botanical Science
Specialization in Zoological Science
MSC IN MATHEMATICS
Specialization in Analysis
Specialization in Algebra
Specialization in Numerical Analysis
Specialization in Differential Equations
Specialization in Optimization
Specialization in Combinatorics
MSC IN BIOTECHNOLOGY
Specialization in Plant Biotechnology
Specialization in General Biotechnology
MSC IN STATISTICS
Specialization in Applied Statistics
Specialization in Bio-Statistics
4. COLLEGE OF AGRICULTURE & NATURAL RESOURCES MSC IN AGRIBUISNESS AND VALUE CHAIN MANAGEMENT
MSC IN AGRONOMY
MSC IN ANIMAL PRODUCTION
MSC IN HORTICULTURE
MSC IN SOIL SCIENCE
MSC IN WILDLIFE ECOLOGY AND DEVELOPMENT
5. COLLEGE OF BUISSNESS & ECONOMICS MASTER OF BUSINESS ADMINISTRATION (MBA)
MSC IN ACCOUNTING AND FINANCE
MSC IN ECONOMICS
Specialization in Developmental Economics
6. COLLEGE OF SOCIAL SCIENCE AND HUMANITIES MA IN TEFL
MA IN DEVELOPMENT STUDIES
Specialization in Development Planning and Management
Specialization in Natural Resource and Environmental Economics
MA IN CIVICS AND ETHICAL STUDIES
7. COLLEGE OF MEDICINE AND HEALTH SCIENCES MPH IN PUBLIC HEALTH NUTRITION
MPH IN REPRODUCTIVE HEALTH
MSC in MATERNITY & REPRODUCTIVE HEALTH NURSING (Regular)
MSC IN PARASITOLOGY (Regular)
8. COLLEGE OF EDUCATION & BEHAVIOURAL SCIENCE MA IN COUNSELING PSYCHOLOGY
MA IN SPECIAL NEEDS EDUCATION
MA IN EDUCATIONAL LEADERSHIP
MA IN CURRICULUM & INSTRUCTION
ማሳሰቢያ!!አመልካቾች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት፦
የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ሰርቴፊኬት ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
የመጀመርያ ዲግሪ ከግል ተቋማት ያጠናቀቃቹህ አመልካቾች ዶክመንታቹህ ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
በኮርስ ምዝገባ ወቅት የመጀመሪያ ዲግሪ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማስላክ ይጠበቅባቸዋል።
የመመዝገቢያ ክፍያ የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ ብር ብቻ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ገቢ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000 149 251 368 ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
በስፖንሰርሺፕ ለመማር ለሚያመለክቱ ተማሪዎች የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ በተጨማሪነት ይዛችሁ እንድትቀርቡ።
የማመልከቻ/መመዝገቢያ ቦታ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ጽ/ቤት እና ኢሜል አድራሻ፡ registrar@wku.edu.et
የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው መስከረም 09/2015 ዓ/ም ይሆናል፡፡
የመግቢያ ፈተና እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ፣ በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et፣ በዩኒቨርሲቲውና በህብረቱ ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ወይም በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል መከታተል ይቻላል።
በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው የት/ት ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን እንደማያስጀምር እንገልፃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!Facebook https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAILstudent.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
5.4K viewsedited 08:22