Get Mystery Box with random crypto!

Wolkite University Students' Union

የቴሌግራም ቻናል አርማ wkusu — Wolkite University Students' Union W
የቴሌግራም ቻናል አርማ wkusu — Wolkite University Students' Union
የሰርጥ አድራሻ: @wkusu
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.91K
የሰርጥ መግለጫ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"Our Reward Is Student's Happiness!!!"
TELEGRAM
@WkUSU Channel
t.me/WkuStudentsUnion Account
FACEBOOK_PAGE
www.fb.com/WKUStsU
EMAIL
student.union@wku.edu.et
WEBSITE
https://wkusu.com
Call

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-24 10:11:54
ማስታወቂያ

ለ2014 ዓ.ም መደበኛ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች በሙሉ

የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት{ሴሚስተር} ውጤት ማብራሪያ ከላይ የተያያዘ መሆኑን እገልፃለን።

ማስታወሻ
--> ውጤታችሁ ADC{Academics Dismissal} የሆነ ዊዝድሮዋል ለመሙላት ግቢ መምጣት የማያስፈል ሲሆን በበይነበረብ{Online} በሚከተለው መስፈንጠሪያ{Link} በመግባት በመሙላት በቀጣይ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጋር ደግሞ መማር ይቻላል።

--> ለመሙላት የሚያስችለው መስፈንጠሪያ{Link} https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScT3SzdHokQTMznvhmBhk-DGi1whPNvt60D8AJcebcbuduiBQ/viewform?usp=sf_link

--> ውጤታችሁ CD{Complete Dismissal} የሆነ ትምህቱን መቀጠል የማትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።


የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት


የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"


የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook
https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL

student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
5.2K viewsedited  07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 10:11:33
ማስታወቂያ

ለ2014 ዓ.ም የመደበኛ መጀመሪያ አመት ተማሪዎች በሙሉ

የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት{ሴሚስተር} ውጤታችሁን በሬጅስትራር ቴሌግራም ቦት ላይ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት መመልከት የምትችሉ መሆኑን እገልፃለን።

ማስታወሻ
--> ውጤት የሚታይበት ቦት ማስፈንጠሪያ(Link)
@WKURegistrarOfficeBot

--> የመታወቂያ ቁጥር ስታስገቡ NSR/SSR በካፒታል እንድታደርጉ እናሳስባለን።


የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት


የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"


የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook
https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL

student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
5.4K viewsedited  07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 11:22:58 ማስታወቂያ

ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለ2015 ት/ት ዘመን በመደበኛው እና በተከታታይ (በሳምንቱ መጨረሻ) ፕሮግራሞች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች ከ ነሀሴ 16/2/2014 እስከ ጳጉሜ 4/2014 ዓ.ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

1. COLLEGE OF ENGINEERING AND TECHNOLOGY
 MSC IN FOOD PROCESSING AND ENGINEERING

2. COLLEGE OF COMPUTING AND INFORMATICS
 MSC IN COMPUTER SCIENCE AND ENGINNERING
 Specialization in Computer Science

3. COLLEGE OF NATURAL & COMPUTATIONAL SCIENCES
MSC IN PHYSICS

 Specialization in Condensed Matter
 Specialization in Statistical Physics
 Specialization in Quantum Physics
MSC IN CHEMISTRY
 Specialization in Analytical Chemistry
MSC IN BIOLOGY
 Specialization in Botanical Science
 Specialization in Zoological Science
MSC IN MATHEMATICS
 Specialization in Analysis
 Specialization in Algebra
 Specialization in Numerical Analysis
 Specialization in Differential Equations
 Specialization in Optimization
 Specialization in Combinatorics
MSC IN BIOTECHNOLOGY
 Specialization in Plant Biotechnology
 Specialization in General Biotechnology
MSC IN STATISTICS
 Specialization in Applied Statistics
 Specialization in Bio-Statistics

4. COLLEGE OF AGRICULTURE & NATURAL RESOURCES
 MSC IN AGRIBUISNESS AND VALUE CHAIN MANAGEMENT
 MSC IN AGRONOMY
 MSC IN ANIMAL PRODUCTION
 MSC IN HORTICULTURE
 MSC IN SOIL SCIENCE
 MSC IN WILDLIFE ECOLOGY AND DEVELOPMENT

5. COLLEGE OF BUISSNESS & ECONOMICS
 MASTER OF BUSINESS ADMINISTRATION (MBA)
 MSC IN ACCOUNTING AND FINANCE
 MSC IN ECONOMICS
 Specialization in Developmental Economics

6. COLLEGE OF SOCIAL SCIENCE AND HUMANITIES
 MA IN TEFL
 MA IN DEVELOPMENT STUDIES
 Specialization in Development Planning and Management
 Specialization in Natural Resource and Environmental Economics
 MA IN CIVICS AND ETHICAL STUDIES

7. COLLEGE OF MEDICINE AND HEALTH SCIENCES
 MPH IN PUBLIC HEALTH NUTRITION
 MPH IN REPRODUCTIVE HEALTH
 MSC in MATERNITY & REPRODUCTIVE HEALTH NURSING (Regular)
 MSC IN PARASITOLOGY (Regular)

8. COLLEGE OF EDUCATION & BEHAVIOURAL SCIENCE
 MA IN COUNSELING PSYCHOLOGY
 MA IN SPECIAL NEEDS EDUCATION
 MA IN EDUCATIONAL LEADERSHIP
 MA IN CURRICULUM & INSTRUCTION


ማሳሰቢያ!!
አመልካቾች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት፦
 የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ሰርቴፊኬት ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

 የመጀመርያ ዲግሪ ከግል ተቋማት ያጠናቀቃቹህ አመልካቾች ዶክመንታቹህ ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

 በኮርስ ምዝገባ ወቅት የመጀመሪያ ዲግሪ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማስላክ ይጠበቅባቸዋል።

 የመመዝገቢያ ክፍያ የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ ብር ብቻ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ገቢ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000 149 251 368 ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡

 በስፖንሰርሺፕ ለመማር ለሚያመለክቱ ተማሪዎች የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ በተጨማሪነት ይዛችሁ እንድትቀርቡ።

 የማመልከቻ/መመዝገቢያ ቦታ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ጽ/ቤት እና ኢሜል አድራሻ፡ registrar@wku.edu.et

 የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው መስከረም 09/2015 ዓ/ም ይሆናል፡፡

 የመግቢያ ፈተና እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ፣ በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et፣ በዩኒቨርሲቲውና በህብረቱ ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ወይም በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል መከታተል ይቻላል።

 በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው የት/ት ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን እንደማያስጀምር እንገልፃለን።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት



የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"


የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL

student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
5.4K viewsedited  08:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 19:47:34
6.9K views16:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 19:46:30 በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ (STEM) ፕሮግራም ሰልጣኝ ለሆኑት ተማሪዎች በእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አቀባበል ተደረገላቸው።
***********************************************

በክረምቱ መርሀ ግብር ፕሮግራም በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ (STEM) ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ የመጡት ተማሪዎች በቁጥር 153 ሲሆኑ በጉራጌ ዞን ከሚገኙ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ካሉት ተማሪዎች መካከል የተውጣጡና የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ጎበዝ ተማሪዎች መሆናቸውን የዩኒቨርሲቲው የህዝብና አለም አቀፍ ዳይሬክቶሬት በማህበራዊ ትስስር ገፁ አሳውቋል፡፡

በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ክፍሌ ሌንቲሮ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎች ስልጠናውን ከመስጠት ባሻገር በማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት፣ በፕሮግራሙ አስተባባሪና በዩኒቨርሲቲው የኢንዱስትሪ ትስስር ዳይሬክቶሬት አማካይነት ለተማሪዎቹ ተገቢ የሆነ ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደረግላቸው ገልፀዋል፡፡

ዶክተር ዮሀንስ ገብሩ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት በበኩላቸው እንደገለፁት ተማሪዎች በቆይታቸው የዩኒቨርሲቲ ህይወት ምን እንደሚመስል በመረዳት በተለይም ተገቢውን ዕውቀት እንደሚገበዩና ተግባር ተኮር ስልጠናን መሰረት ያደረገ ትምህርት እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል፡፡

ዶክተር ሀብቴ ዱላ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት በበኩላቸው እንደገለጹት ተማሪዎች ለምን እንደመጡ መገንዘብ እንደሚገባቸው፣ በአግባቡ የትምህርት ጊዜያቸውን ሳይሸራርፉ መጠቀም እንዳለባቸው በመግለፅ መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላቸው ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡

ተማሪዎቹ በቆይታቸው በመምህራን አማካይነት ተገቢው ተግባር ተኮር ስልጠና እንደሚሰጣቸው፣ በሚመለከታቸው አካላት አማካይነት በቅርብ ለሚያጋጥሟቸው ችግሮች ሁሉ መፍትሄ እንደሚሰጣቸውና የምግብና የመኝታ አገልግሎትም በዩኒቨርሲቲው በኩል እንደሚያገኙ ለማወቅ ተችሏል፡፡


የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"

የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook
https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL
student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
6.1K views16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-05 17:35:27
ማስታወቂያ

ለግቢያችን ተማሪዎች በሙሉ


የህዝብ እና ግንኙነት ዘርፍ እንዲሁም በክበባት እና ማህበራት ስር ከሚገኘው ከሊቭ ፎር ጀነሬሽን ክበብ (L4G) ጋር አንድ ላይ በመሆን ታላቅ ስነ-ፅሁፍ ምሽት እና የነፃ ሃሳብ የውይይት መድረክ ወደ እናንተ ለማቅረብ ዝግጅታቸውን ያጠናቀቁ ሲሆን ዛሬ በቀን 29/11/2014 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሬጅስትራር ህንፃ ስር ፕሮግራሙ ስለሚዘጋጅ ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል።



የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"

የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook
https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL
student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
7.6K viewsedited  14:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 06:30:23
መልካም እድል!!!
10.5K views03:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 06:30:03
9.5K views03:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 06:28:43 በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የድጋፍ ትምህርት ተጠናቀቀ፡፡
****************************************************

በ2014 የትምህርት ዘመን አዲስ ለገቡ የ1ኛ አመት ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የመጀመርያው ወሰነ-ትምህርት የተማሪዎች ለተማሪዎች ድጋፍ ትምህርት መጠናቀቁን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት አካዳሚክስ ዘርፍ ገለፀ። በዚህ የድጋፍ ትምህርት የተሰጡ የትምህር አይነቶች English, Psychology, General Physics, Logic, Mathematics እና Economics መሆናቸውን፤ ዘወትር ከምሽቱ 1፡00-3፡00 እያንዳንዳቸው ከ14 ሰዓታት በላይ በተሳለጠ መልኩ እንደተሰጠና ከትምህርቱ በተጨማሪ የተለያዩ ስልጠናዎች እና ተማሪዎች ጊዜያቸውን እንዴት በአግባቡ መጠቀም እንዳለባቸው እንዲሁም በስነ-ልቦናም ሆነ በተግባር ለፈተና በምን መልኩ መዘጋጀት እንዳለባቸው ጭምር ምክክሮች እንደተደረጉ የድጋፍ ትምህርቱን በበላይነት ሲያስተባብሩ የነበሩት የወ/የ/ተ/ህ/አካዳሚክ ዘርፍ ተወካይ ተማሪ ሀይማኖት ገድፍ የተናገሩ ሲሆን የድጋፍ ትምህርቱ ተማሪዎቹ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ከሚያገኙት ትምህርት በተጨማሪ የሚሰጥ እንደመሆኑ እንደልብ እንዲሳተፉበትና እንዲከታተሉ ካለምንም የጊዜ ገደብ ሲሰጥ መቆየቱን አስረድተዋል፡፡

አክለውም የድጋፍ ትምህርቱን በአግባቡ ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ከተከታታይ ምዘና አንዱ የሆነውን የአጋማሽ ፈተና ውጤት ክትትል መደረጉን አውስተው ተማሪዎቹ በጣም ጥሩ የሚባል ውጤት ማስመዝገባቸውን እና የድጋፍ ትምህርቱን በተከታተሉባቸው ጊዜያቶች ተማሪዎቹን ከተለያዩ አልባሌ ቦታዎች ከመዋል በመጠበቅ ጊዜያቸውን እንዲጠቀሙ ያገዘ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን የድጋፍ ትምህርቱ በቀጣይ የትምህርት ጊዜያትም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አሳውቀው የሚመለከታቸው አካላትም ለትምህርት አሰጣጡ የሚያስፈልጉ ግብአቶችንም ሆነ የማስተማርያ ቦታዎችን በይበልጥ በማመቻቸት እንዲተባበሩ በማሳሰብ ካለምንም ቅድመ-ሁኔታ የድጋፍ ትምህርቱን ሲሰጡ እና ሲያስተባብሩ ለነበሩ አባላት አድናቆታቸውን በመግለፅ ምስጋና አቅርበዋል።

በመጨረሻም ተማሪ ሀይማኖት ለሁሉም የመጀመርያ አመት ተማሪዎች ለማጠቃለያ ፈተናው መልካም እድል በመመኘት ሁሉም ተማሪዎች ራሳቸውን የሚፈትሹበትና ካለምንም መጨናነቅ በመረጋጋት የየራሳቸውን ብቻ እንዲሰሩና በመፈተኛ ቦታዎችም ቢሆን የፈተናን ህግና ስርአትን በመጠበቅ እንዲፈተኑ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡

የወ/ዩ/ተ/ህ/ የመረጃ እና ግንኙነት ዘርፍ ያነጋገራቸው የድጋፍ ትምህርቱን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች እንደገለፁት የድጋፍ ትምህርቱ በጣም እንደጠቀማቸው እና የወ/ተ/ህ/አካዳሚክ ዘርፍም ቢሆን በመማር ማስተማር ዙርያ ከገቡበት ቀን ጀምሮ ከጎናቸው ሆኖ እየረዳቸው በመሆኑ ምስጋናቸውን አቅርበው አልፎ አልፎ የሚከሰቱ የመርሃ-ግብር መዛባቶች በቀጣይ ላይ ይስተካከሉ በማለት ዩኒቨርሲቲውም እያደረገላቸው ላለው ነገር ሁሉ ያመሰገኑ ሲሆን የድጋፍ ትምህርቱን ያገኙት በተማሪዎች ህብረት አካዳሚክ ዘርፍ አስተባባሪነት ቢሆንም የግል ጊዜያቸውን ሰውተው እና በእረፍትም ጭምር ወደ ቤታቸው ሳይሄዱ ላስተማሯቸው ተማሪዎች በሙሉ ምስጋና አቅርበዋል።


#ዘገባው የወ/ዩ/ተ/ህ/ የመረጃና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ነው





የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"


የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook
Wolkite University Students Union
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com

ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAIL
student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን
7.4K viewsedited  03:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 23:43:56
NOTICE TO ALL FRESHMAN STUDENTS!!

Find The 2014E.C Sem-I Final-Exam Schedule for Freshman Students disclosed here in the table below!


N.B. All the Final-Exams are scheduled to be held in the Afternoon from 8:00-10:00LT.
Moreover, the detailed Final-Exam schedule will be notified in the coming few days!
Thus, try to arrange your reading program as per the set schedule.
WKU FRESHMAN DEAN



Wolkite University Student Union
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"

Join
Us!
Facebook
https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram https://t.me/wkusu
Website https://wkusu.com

FOR ANY QUESTION & SUGGESTION
EMAIL
student.union@wku.edu.et
1.3K views20:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ