Get Mystery Box with random crypto!

MEREJA TV

የቴሌግራም ቻናል አርማ tv_mereja — MEREJA TV M
የቴሌግራም ቻናል አርማ tv_mereja — MEREJA TV
የሰርጥ አድራሻ: @tv_mereja
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.86K
የሰርጥ መግለጫ

#መረጃ_ቲቪ | #ቀዳሚ_ምርጫዎ
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ
➠ወቅታዊ መረጃዎች
➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች
➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል።
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን።
ለማንኛውም መረጃ
➥ @User_bini
PROMOTION
➥ @user_bini
🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
News & Media Channel®

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-10-05 16:38:49
1.6K views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-27 16:43:44
1.5K views13:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 16:26:56
Get UpTo 10,000₹ Welcome Bonus on New ID

Cricket, Football, Tennis & Over 500+ Type Live Casino Like Teenpatti, Roulette, Andarbahar, Poker Etc

No Registration & Documentation Required For Account Opening 

Login To Www.Satsport.Com Or Msg On Below Whatsapp Numbers To Open Your Account

Contact Now & Get Your ID today:

Telegram:
https://t.me/satsportindia

  Free SignUp
https://www.satsport.com/

Contact Now & Get Your ID today:

Whatsapp:

https://wa.me/+919329149571

https://wa.me/+916264931119

https://wa.me/+919329149571
954 views13:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 10:03:30 ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  በሙሉ

የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ:-

2014/15 የኢትዮ ዩኒቨርሲቲ መግቢያና
የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ #መያዝ #የተፈቀደላቸው፣#መያዝ #የተከለከሉ እና #የጊዜ #ሠሌዳ እንደሚከተለው ያለው ሲሆን ተማሪዎች ከወዲሁ ራሣችሁን እንድታዘጋጁ ይሁን።
     
❶#መያዝ #የተፈቀደላቸው
አንሶላ፣
ትራስ ጨርቅ፣
የማታ ልብስ፣
ደረቅ ምግብ፣
ልብስ፣ቦርሳ፣
የመፈተኛ ካርድ፣እርሳስ፣ላጲስ፣የማስታወሻ ደብተር፣ባዶ ወረቀት፤መጽሐፍ
    
❷፣#መያዝ #የተከለከሉ
ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፤ቪዲዮ የሚቀዳ  ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ፤
ካሜራ
ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በድጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች(ታብሌት፣ኮሚፕዩተር፣ላብቶፕ፣ ስልክ፣አይፓድ፥ሃርድ ዲስክ፣ፍላሽ)
       
❸ #የጊዜ #ሠሌዳ
ማህበራዊ ሳይንስ $social science dep't
➤26_28/1/2015 ዩኒቨርስቲ መግቢያ
➤29/01/2015 ኦሬንተሽን
➤30/01/2015_02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል።

የተፈጥሮ ሳይንስ Natural Science dep't
➤05_06/2/2015 ዩኒቨርስቲ መግቢያ
➤07/02/2015 ኦሬንተሽን
➤08/02/2015_11/02/2015 ፈተናው
የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል።
    
ተማሪዎች መረጃው እንዲደርሳቸው ሼር ያድርጉ።
መረጃው ከትምህርት ሚኒስተር ነው የተገኘው።

ፈተናውን በመረጋጋት አና በትኩረት በመስራት ጥሩ ውጤት እንድታመጡ እንመኛለን!

መልካም እድል
2.6K views07:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-20 10:58:53
የዘንድሮ የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምን ለየት ያረገዋል?

- ማንም ሊሰርቀው አይችልም(ለፓለቲካ ጥቅም ሲሰረቀ እንደነበረው)!
- የግል ትምህርት ቤት ተማሪዎች ፈተናውን ሊያሰሩ አይችልም!
- ተማሪዎች ስልክ ይዘው አይገቡ ፤ ከግቢ መውጣት አይችሉ ፣ ጉዳዩ ተዘጋ!
- ፈተኞችን በሬ እያረዱ የሚያበሉ ፣ የገጠር ትምህርት ቤቶች ከሰሩ!
- የፈተናው ኮድ 6 እና ከዛ በላይ እንደሚሆን ነው፣ ጎበዝ ተማሪዎች አረፉ!
ባጠቃላይ የዘንድሮ በቂ ዝግጅት ያደረጉ ተማሪዎች እና በትክክል ተምረው እዚህ የደረሱ ብቻ የሚያልፉበት ነው። በተጨማሪም እንደከዚህ በፊት ሳይማር ለበሬ መዋጮ አዋጥቶ ዩንቨርስቲ መግባት ስለማይኖር በራሱ ትንሽ የሚጥር የማለፍ እድሉ ከፍተኛ ያረገዋል።
3.4K views07:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-18 13:01:39
4.1K views10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-18 07:58:28
Our next Crypto Pump will be this Friday

Platform: Hotbit.io
Date: 23 September
Time: 5 pm GMT ( 6 pm UK time)
The coin will be against USDT
Exp Growth: 1500%+

Friday pump is going to be absolutely crazy, with our new coin selection strategy making it easier for everyone to take home insane profits. GET READY
3.7K views04:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-11 19:36:14 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የመጓጓዣና ሌሎች ወጪዎችን በመንግሥት እንደሚሸፈን ተገለጸ

ከመስከረም 2015 ዓ.ም. መጨረሻ አንስቶ በሁለት ዙር የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ አንድ ሚሊዮን ገደማ ተፈታኝ ተማሪዎች፣ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች የሚጓጓዙበትን የትራንስፖርትና ሌሎች ወጪዎች በመንግሥት እንደሚሸፈኑ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስታወቁን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈታኝ ተማሪዎች የሚያስፈልጉ የምገባና መኝታ አገልግሎቶችን ለመስጠት ቁሳቁሶችን እያሟሉ መሆኑን አስታውቆ፣ ፈተናውን በዩኒቨርሲቲዎች ለማከናወን የሚያስችለውን ወጪ ለመሸፈን ተጨማሪ በጀት እንዲፈቀድለት ንግግር ላይ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ፈተናው በትምህርት ቤቶች ሳይሆን በዩኒቨርስቲዎች እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወሳል፡፡

@Liyu_Mereja       @Liyu_Mereja
7.8K views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 11:30:08
"የተከፈተብንን ጦርነት በጀግንነት እየመከትን የግብርና ሥራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል!" - አማራ ክልል

አሸባሪው ህወሓት ይህን ወቅት ለጦርነት የሚመርጠው የሀገሪቱ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነው የግብርና ዘርፉን ሆን ብሎ ለማዳከም ጭምር መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ።

አርሶ አደሩን ከግብርና ሥራው አስተጓጉሎ ሕዝብን ለማስራብ እና ኅልውናውን ለማጥፋት፤ ኢትዮጵያን ደግሞ እንደ ሀገር በኢኮኖሚ ደካማ አድርጎ ራሷን መከላከል እንዳትችል በማድረግ ሀገሪቱን ለማፍረስ አስቦ የፈፀመው ጥቃት ነው ብሏል።

አክሎም፣ ይህን የጥፋት ተልዕኮ ለመመከት ጥምር ጦሩ በጀግንነት እየመከተ ይገኛል መላው ሕዝቡም ደጀንነቱን እያሳየ መሆኑን ገልጿል።

"ሌላኛው የህልውና የፍልሚያ ግንባር የግብርና ልማት በመኾኑ፤ በዚሁ ግንባር የተሰለፋችሁ አመራሮች፣ ባለሙያዎችና መላው አርሶ አደሮች በእልህና በቁጭት ያለንን አቅም ሁሉ ተጠቅመን በሰብል ጥበቃ በተለይ አረም ማረምና ተባይ አሰሳ ማድረግ፤ የተተከሉ ችግኞች መንከባከብ፤ በቀሪ እርጥበት ለሚዘሩ ሰብሎች ትኩረት መስጠት፤ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ኮምፖስት ዝግጅት አጠናክሮ መቀጠል፤ ለቀጣይ ዓመት መስኖ ልማት ቅድመ ዝግጅት ማድረግና ሌሎች ስራዎች ላይም ከፍተኛ ርብርብ ማድረግ አለብን" ሲል ቢሮው አሳስቧል።

ምንጊዜም ቢሆን ፈተና ውስጥ ብንሆን፤  ችግር ቢያጋጥመን፤ ጦርነት ቢታወጅብን በጀግንነት እየተፋለምን ፤በፅናት እየመከትን ከግብርና ሥራችን ለአፍታም ቢሆን አይናችንን አንነቅልም ሲል ቢሮው በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
1.0K views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-04 11:28:53 #AD3
የባህላዊ መዳኒት ቀማሚ

ለጥያቄው 0912969479 ይደውሉልን መርጌታ መንግስቱ
የምንሰራው ጥበብ
============

1.ለሀብት
2.ለገበያ ብዙ ደንበኛ እንዲኖረን
3.ለመስተፋቅር
4.ለማንኛውም በሽታ
5.ሰውን ለማፍዘዝ ለማደንገዝ
6. ለሰላቢ በሌላ አማርኛ ነገሮችን ለመሰወር
7.ለግርማ ሞገስ
8.ለትምህርት ዘኢያገድፍ
9.ለዐቃቤ ርዕስ ለመከላከያ
10.ሰው እንዲወደን ማድረግያ
11.ብልት ማሳደጊያ ዕፀ አብይ
12.ለስንፈተ ወሲብ
13.ለዐደበተ ርቱዕ ጥሩ ተናጋሪ እንድንሆን
14.ለሀብት
15.በግለ ወሲብ ለምትሰቃዩ ወይም በሴጋ
16.ለመልክ ውበት እንዲኖረን ማድረጊያ
17. ስራ እንድንቀጠር ማድረግያ
18.ፈተና አሪፍ ውጤት እንድናመጣ ማድረግያ
19.ለሴቶች ትልቅ ዳሌ እንዲኖረን ማድረግያ በዕፀዋት ብቻ
20.ፀጉር እንዲረዝም ማድረጊያ ..... ወዘተ
21.ለውፍረት
22.ለቅጥነት
23.ለስልጣን መጨመርያ
24.ለጥላ ወጊ
25.ለህዝብ ፍቅር
26.ብር እንዳይባክን ማድረግ
28.ለቁማር
29.ደፋር ለመሆን
30. ህልም እንፈታለን
31. ትዳር ላይ ማትስማሙ እድትስማሙ ሚያደርግ
32.ለመካን 0912969479

ለጥያቄው 0912969479 ይደውሉልን

እያንዳዱ ችግር እኛጋ መፍትሄ አለ።

እያንዳዱ ችግር እኛጋ መፍትሄ አለ።
እያንዳዱ ችግር እኛጋ መፍትሄ አለ።

እያንዳዱ ችግር እኛጋ መፍትሄ አለ።
961 views08:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ