Get Mystery Box with random crypto!

MEREJA TV

የቴሌግራም ቻናል አርማ tv_mereja — MEREJA TV M
የቴሌግራም ቻናል አርማ tv_mereja — MEREJA TV
የሰርጥ አድራሻ: @tv_mereja
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.86K
የሰርጥ መግለጫ

#መረጃ_ቲቪ | #ቀዳሚ_ምርጫዎ
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ
➠ወቅታዊ መረጃዎች
➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች
➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል።
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን።
ለማንኛውም መረጃ
➥ @User_bini
PROMOTION
➥ @user_bini
🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
News & Media Channel®

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2022-08-14 17:33:45
ትምህርት ሚኒስቴር ከ ኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር እስከ መስከረም 5 ድረስ የሚቆይ በየቀኑ የሚጠቀሙት ያልተገደበ የኢንተርኔት ፓኬጅ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አላማውም በዚህ ክረምት በሁሉም ደረጃዎች የሚገኙ ተማሪዎች እንዲውም ማህበረሰቡ ለካርድ የሚያወጡትን ገንዘብ በመቀነስ በኦንላይን አጋዥ መማሪዎችን በመጠቀም ንቃተ ህሊናውን እንዲያሻሽል የታለመ ነው::

የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለመሆን ከስር ያለውን ቦት በማስጀመር ለ 30 እና ከዚያ በላይ ለሚሆኑ ወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ከ 15GB እስከ Unlimited Premium Package መጠቀም ይችላሉ ቦቱን ለማስጀመር ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ

https://t.me/MoE_OfficialBot?start=r07369204864
https://t.me/MoE_OfficialBot?start=r07369204864
3.0K views14:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 14:57:13 ማንኛውም የግል ትምህርት ቤት መፅሃፍም ሆነ ደብተር መሸጥ እንደማይችል ማሳሰቢያ ተሰጠ

አንድ የትምህርት ተቋም ፍቃድ የተሰጠው ለማስተማር እንጂ፤ መጽሐፍም ሆነ ደብተር ለመሸጥ አይደለም ሲል የ #አዲስአበባ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል።

የባለስልጣኑ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ፍቅርተ አበራ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት ማንኛውም የግል ትምህርት ቤቶች ከመመሪያ ውጪ ያልተገባ ክፍያ አስከፍለው በተገኙ ተቋማት ላይ ርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል።።

በመመሪያ አተገባበሩ ላይ የተለያዩ ጥቆማዎች እየደረሱ እንደሚገኝም ኃላፊዋ አክለዋል። በመመሪያ አተገባበሩ ላይ ከመጡት ጥቆማዎች ውስጥ አንዳንድ ተቋማት የምዝገባ ክፍያ መጨመር፣ በዓይነት መቀበል ለአብነት እሽግ ወረቀት እና የመፀዳጃ ቤት የንፅህና እቃዎችን የሚጠይቁ እንዳሉበት ገልፀዋል።

በተጨማሪም ባልተፈቀደ ክፍያ ጭማሪ እያደረጉ ያሉ የትምህር ተቋማት እንደሚገኙ ጥቆማ ደርሶናል ወርደን እናስተካከልን ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ማንኛውም የግል ትምህርት ቤቶች ከመደበኛ ክፍያ ውጪ በየትኛውም መልኩ ክፍያ ማስከፈል አይቻሉም፤ አንድ የትምህርት ተቋም ፍቃድ የተሰጠው ለማስተማር እንጂ መጽሐፍም ሆነ ደብተር ለመሸጥ አይደለም ብለዋል።ከተሰጠው ፍቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በሚገኝ ተቋም ላይ ርምጃ ይወሰድበታል፤ የሰበሰበውን ገንዘብም ሆነ ማንኛውንም አይነት ቁሳቁስ እንዲመልስ ይደረጋል ሲሉ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ፍቅርተ አበራ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
5.2K views11:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 14:56:32
መርጌታ ሰለሞን የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄወ 0923830931ይደውሉልን
0923830931
2.9K views11:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-10 21:15:20
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ

በህክምና፣ ነርሲንግ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ፣ ጤና መኮንን፣ ሚድዋይፈሪ፣ ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ፣ ዴንታል ሜድስን፣ ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ፣ ፔዲያትሪክ ነርሲንግ፣ ሳይካትሪ ነርሲንግ እና ኢንቫይሮመንታል ሄልዝ ሙያዎች ተመርቃችሁ የጤና ሚኒስቴር የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተናው የሚሰጠው ከነሐሴ 23-27/2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን የፈተናውን ፕሮግራም በቅርብ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
4.3K views18:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-09 15:22:33
ወልቂጤ

በጉራጌ ዞን ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያዘ የስራ ማቆም አድማ ተደረገ!!

የዞኑ ርዕሰ መዲና በሆነችው ወልቂጤ በዛሬው እለት ባንኮች ፣ የመንግስት እና የግል ስራ ተቋማት ፣ የንግድ እንቅስቃሴን ጨምሮ የትራንስፖርት አድማ የተደረገ ሲሆን በከተማዋ በርካታ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ሀይሎች በብዛት መሰመራታቸው ለመታዘብ ችለናል።

በአሁኑ ሠዓት ከሰብአዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ውጪ ያሉ መንግስታዊና የግል እንዲሁም የንግድ ተቋማት ስራ በማቆም ሰላማዊ ትግል ማድረግ መጀመራቸው የተነገረ ሲሆን የስራ ማቆም አድማው የአንድ ቀን መሆኑን አረጋግጠናል።
4.7K views12:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 10:20:33
ከ 140 ሺህ በላይ የአማሮ ልዩ ወረዳ ዜጎች ለከፍተኛ የርሃብ አደጋ መጋለጣቸው ተነገረ።

የአማሮ ልዩ ወረዳን ከሚያዋስነዉ ከምዕራብ ጉጂ ይመጣሉ የተባሉ ታጣቂዎች ባለፉት ስድስት ዓመታት በፈጠሩት ግጭት ከ 140 ሺህ በላይ ዜጎች ለከፍተኛ ርሃብ መጋለጣቸዉ ተነግሯል።

የልዩ ወረዳዉ የኬሌ ምርጫ ክልል የኢዜማ ጽ/ቤት ባወጣዉ መግለጫ በግጭቱ ምክንያት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልገው ቢሆንም፣ መረጃው ለኢፌዴሪ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንዳልደረሰ አረጋግጫሁ ብሏል።

ባለፉት ስድስት ዓመታት በአማሮ ልዩ ወረዳ በሚገኙ ከ 20 በላይ ቀበሌዎች ውስጥ በተከሰተው ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ 44,202 ዜጎች እንዲሁም በድርቅ አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው 96,440 -በአጠቃላይ 140,642 ሕዝብ አደጋ መሆናቸዉ ተሰምቷል።

በአማሮ የኢዜማ ጽ/ቤት በግጭቶች ሰላባ ሆነዉ ለተፈናቀሉት እንዲሁም በልዩ ወረዳዉ በተከሰተዉ የድርቅ አደጋ ተጠቂ የሆኑትን ዜጎች በተመለከተ ለብሔራዊ አደጋ ስጋት እና ሥራ አመራር ኮሚሽን መረጃ አለመድረሱን ገልጿል።
4.5K views07:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 09:56:02
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ

የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Health Officer, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Technology, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric Nursing እና Emergency & Critical Care Nursing ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በነሀሴ 2014 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡


ስለሆነም የዚሁ ፈተና ምዝገባ ከሀምሌ 6 - 17/2014 ዓ.ም የሚከናወን ስለሆነ አዲስም ሆነ ነባር፣ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን hple.moh.gov.et ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን የኦንላይን ምዝገባው እስከ ሀምሌ 17/2014 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማንቀበል መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

➥ @ethio_tv
➥ @ethio_tv
➥ @ethio_tv
1.7K views06:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 09:42:11 :
መርጌታ መንግስቱ የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄወ 0912162300 @Merigita
አድራሻ ቤንሻንጉል ሽናሻ

https://t.me/+cDQtZbUw8Rw0Mjhk
1.5K views06:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 13:37:00 :
መርጌታ መንግስቱ የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄወ 0912162300 @Merigita
አድራሻ ቤንሻንጉል ሽናሻ

https://t.me/+cDQtZbUw8Rw0Mjhk
2.4K views10:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-12 14:13:30 #መረጃ
የህውሃት ታጣቂዎች ሃምሌ 02 / 2014 ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ 022 (ወትወት) ቀበሌ " ስሚዛ ጊወርጊስ" ወደበሚባል አነስተኛ መንደር ዘልቆ በመግባት የአ/አደሮችን የቁም ከብት ፣ በግና ፍየል ዘርፎ ተመልሷል ፤ ሁለት ልጆችንም ለመረጃ እንፈልጋችኋለን በማለት አፍነው ሳይወስዱ እንዳልቀሩ ነው ከቦታው ያደረሱን !!!
በአካባቢውም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሃይል እየተጠጋ ነው ፤ የታጣቂዎች እንቅስቃሴም እየጨመረ ነው ፤ አልፎ አልፎ ትንኮሳዎችም ይታያሉ ፤ ብቻ ሁኔታው አሳሳቢ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ተናግረዋል ።
የህውሃት ታጣቂዎች ምሽት ሰዓትን ተጠቅመው ጥቃት ሊያደርሱ ሰለሚችሉ በቅርብ እርቀት ያለው መከላከያ ሰራዊትም ጉዳዩን በጥንቃቄና በአንክሮ ሊከታተለው ይገባል ነው ያሉት !!!
3.8K views11:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ