2022-09-25 02:11:29
ለኢንግልዟ ንግስት የቀብር ስነ ስረዓት ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፕረዚደንት (ቀይ መስመር) ከሌሎች የአፍሪቃ መሪዎች ጋር በባስ አልሄድም በራሴ ኤምባሲ መኪና እሄዳለዉ ብለዉ አሻፍርኝ ስላሉ ከአፍሪቃ መሪዎች በተለየ መልኩ በራሳቸዉ አጃቢዎች እና ፕሮቶኮል ሄደዉ ቀብረዉ ተመለሱ ተብሎ የተወራዉ ወሬ ሀሰት መሆኑን ይህ ቪዲዮ በቂ ምስክር ነዉ::
ፐረዘዳንቷ (ቀይ መስመር) እንደማንኛዉም የአፍሪቃ መሪ ተስልፈዉ አዉቶብስ ተሳፍረዉ እንደ ሄዱ ነዉ መረጃዉ የሚያሳየዉ::
727 views23:11