2022-07-13 19:25:06
ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ጋር በተያያዘ እርምጃ የተወሰደባቸው አመራሮችና ሰራተኞች ሰዎች ስም ዝርዝር ይፋ ሆነ
በአዲስ አበባ ከተማ ከ14ኛ ዙር የ20/80 እንዲሁም ከ40/60 3ኛ ዙር እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮና የቤቶች ቢሮ የተለያየ እርምጃ የተወሰደባቸው አመራሮችና ሰራተኞች ሰዎች ስም ዝርዝር
1ኛ. ዶ/ር ሙሉቀን ሃብቱ ቢሮ ሃላፊ ከሃላፊነቱ የተነሳ
በቁጥጥር ስር የዋሉ፡-
1ኛ. አብርሀም ሰርሞሎ የዘርፉ ምክትል ቢሮ ሃላፊ
2ኛ. መብራቱ ወልደኪዳን :_ዳይሬክተር
3ኛ. ሀብታሙ ከበደ :_ሶፍትዌር ባለሙያ
4ኛ. ዬሴፍ ሙላት :_ሶፍትዌር ባለሙያ
5ኛ. ጌታቸው በሪሁን :_ሶፍትዌር ባለሙያ
6ኛ. ቃሲም ከድር :_ሶፍትዌር ባለሙያ
7ኛ. ስጦታው ግዛቸው :_ሶፍትዌሩን ያለማ
8.ኛ. ባየልኝ እረታ ፡_ሶፍትዌር ተቆጣጣሪ
9ኛ. ሚኪያስ ቶሌራ ፡_የቤቶች ኢንፎሜሽን ና ቴክኖሎጂ ባለሙያ
10ኛ. ኩምሳ ቶላ ፡_ የቤቶች ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ዳሬክተር ሲሆኑ
በቀጣይም ሂደቱን በመከታተል መረጃዎችን እንደሚያቀርብ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት አመልክቷል።
@TopMereja
@TopMereja
10.9K views16:25