Get Mystery Box with random crypto!

🔥𝑺𝒆𝒏𝒋𝒐 𝑫𝒂𝒊𝒍𝒚 𝑵𝒆𝒘𝒔 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍 💯

የቴሌግራም ቻናል አርማ senjonews — 🔥𝑺𝒆𝒏𝒋𝒐 𝑫𝒂𝒊𝒍𝒚 𝑵𝒆𝒘𝒔 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍 💯 𝑺
የቴሌግራም ቻናል አርማ senjonews — 🔥𝑺𝒆𝒏𝒋𝒐 𝑫𝒂𝒊𝒍𝒚 𝑵𝒆𝒘𝒔 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍 💯
የሰርጥ አድራሻ: @senjonews
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.24K
የሰርጥ መግለጫ

👉የቀኑ አዳዲስ ቀናዊ ውሎዎች ዜናዎች እንደደረሱ እናቀርብሎታለን
👉የደረሱንን ዜናዎች አጠናክረን እናቀርባለን
👉ስለ ሴንጆ ፕሪምየር
ሊግ ውጤቶች እናወራለን
👉ትኩስ ዜና ካሎት ለቦቱ ይላኩ ቢቻል ከፎቶ እና ከነ ሙሉ መረጃው ብትልኩልን ምርጥዬ ነው
ብቻ እርሶ ቻናላችንን ሼር ያርጉ
ሀሳብ አስተያየቶን @senjonewsgp
ያድርሱን @senjonewssbot

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-08-17 21:34:39
Book your photo shoot now!!
+251988966490

Portrait. Wedding. Birthday. Commercial. Maternity . And others.....
1.3K views18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 17:17:04 ይሄ የSENJO DAILY NEWS ሁለተኛ ቻናላችን ሲሆን ዋናው ቻናላችን በማስጠንቀቂያ ውስጥ በመሆኑ በላኋ ከሚፈጠር መጉላላት ለመጠንቀቅ ያህል ይህን ቻናላችንን ከፍተናል ይቀላቀሉን ሼርም ያድርጉ
2.5K viewsedited  14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 13:08:18 @senjonews2
2.3K views10:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 13:07:22 ይሄ የSENJO DAILY NEWS ሁለተኛ ቻናላችን ሲሆን ዋናው ቻናላችን በማስጠንቀቂያ ውስጥ በመሆኑ በላኋ ከሚፈጠር መጉላላት ለመጠንቀቅ ያህል ይህን ቻናላችንን ከፍተናል ይቀላቀሉን ሼርም ያድርጉ
2.0K views10:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-07 15:53:45 The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 29 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
12:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-06 18:23:58 የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የተጀመረ ሲሆን የክረምት ትምህርት ከማለቁ በፊት የትምህርት ማስረጃችሁን እንድታስገቡ ስንል ልናሳውቅ እንወዳለን
2.3K views15:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-02 23:47:04
BREAKING NEWS
2.4K views20:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 22:50:30
#ትምህርት_ሚኒስቴር

የ2014 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በ12 ኮድ (በጥያቄ አቀማመጥ ስብጥር) ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከዚህ በፊት እንደነበረው በ4 ኮድ (4 የተለያዩ ፈተናዎች/በጥያቄ አቀማመጥ) ሳይሆን እስከ 12 እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።

ይህ የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ከሚሰሩት ስራዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚገልፁት ፕ/ር ብርሃኑ ጎን ለጎን ያሉ ተማሪዎች እርስ በእርስ የሚፈተኑት ፈተና የጥያቄው ዝርዝር (order) በፍፁም የተገናኘ እንዳይሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።

ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎችና በፌዴራል ተቋማት እንደሚሰጥም ገልፀዋል።

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢፕድ የሰጡት ቃል፦

" ...የክልል ባለሟሎች፣ የክልል ኃላፊዎችን ከፈተና ጉዳይ ጋር እንለያቸው ፤ ፈተናው እራሱ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስለሆነ በፌዴራል ተቋማት ውስጥ ብቻ እንስጥ ብለን አሁን በሙሉ ተማሪዎቹን አጓጉዘን ቢቻል ሁሉንም ከክልላቸው ውጭ በሆኑ ክልሎች ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እና የፌዴራል ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ነው እየተዘጋጀን ያለነው።

ያ የሚያደርገው ሁለት ነገር ነው። አንደኛ በመንገድ ላይ ሊኖር የሚችለውን የመሰረቅ አደጋ ይቀንሰዋል። ሁለተኛ ክፍል ውስጥ ከተገባ በኃላ ለመስረቅ የሚቻልበትን አደጋ ይቀንሰዋል።

ከዛም በላይ ፈተናዎቹን በማዘጋጀት ደረጃ በፊት በ4 የተለያዩ ፈተናዎች ነበር የምናዘጋጀው እስከ 12 አድርገን Completely scrambled እንዲሆኑና ማንም ጎኑ ያለው ተማሪ የሚፈተነው ፈተና አንተ ከምትፈተነው ፈተና order ጋር በፍፁም ያልተገናኘ እንዲሆን አድርገን እየሰራን ነው።

ይሄ በጣም በብዙ ደረጃ የፈተና ስርቆትን ይቀንሰዋል ብለን ነው ተስፋ የምናደርገው። "

@tikvahethiopia
2.1K views19:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-29 00:27:29
ለፈገግታ
@senjonews
2.5K views21:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 21:23:50
744 views18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ