Get Mystery Box with random crypto!

ሰሚነሽ ኪዳነምህረት

የቴሌግራም ቻናል አርማ semineshkidanemihret16 — ሰሚነሽ ኪዳነምህረት
የቴሌግራም ቻናል አርማ semineshkidanemihret16 — ሰሚነሽ ኪዳነምህረት
የሰርጥ አድራሻ: @semineshkidanemihret16
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.85K
የሰርጥ መግለጫ

"በኪዳነምህረት ሁሉም ነገር ደህና ይሆናል"

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-04-30 08:41:43
ሀይል የእግዚአብሔር ነው !!!!!
የትናን የመስቀል አደባባይ የሙስሊሞች የማፍጠር ፕሮግራም እንዲህ ነበር
1.6K views05:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-29 16:43:22
እግዚአብሔር ይዘገያል እንጂ የሚቀድመው የለም!!
1.4K views13:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-26 12:35:22
የኪዳነምህረት ልጆች እነዚህን ባንኮች ባለመጠቀም ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንድንወጣ በድንግል ማርያም ስም እንጠየቃለን !!
1.6K views09:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-24 03:35:42
ሉቃ 24÷5
ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም
እንኳዋን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሰን በአሉ የሰላም የጤና እና የመልካም ያድርግልን ሀገራችንን ኢትይኦጵያን ዳሯን እሳት መሀሏን ገነት ያድርግልን ልኡል እግዚአብሔር !!!
1.5K views00:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-23 07:11:21
1.3K views04:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-22 16:32:21
ዩሀ 19

30፤ኢየሱስም፡ሖምጣጤውን፡ከተቀበለ፡በዃላ፦ተፈጸመ፡አለ፥ራሱንም፡አዘንብሎ፡ነፍሱን፡አሳልፎ፡ሰጠ።
1.3K views13:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-22 11:40:18
ዩሀ 18
7፤ደግሞም፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።እነርሱም፦የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አሉት።
8፤ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔ፡ነኝ፡አልዃችኹ፤እንግዲህ፡እኔን፡ትፈልጉ፡እንደ፡ኾናችኹ፡እነዚህ፡ይኺዱ፡
ተዉአቸው፡አለ፤
1.1K views08:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-22 07:34:07
መዝ 21(22)
16፤ብዙ፡ውሻዎች፡ከበ፟ውኛልና፤የክፋተኛዎች፡ጉባኤም፡ያዘኝ፤እጆቼንና፡እግሮቼን፡ቸነከሩኝ።
17፤ዐጥንቶቼ፡ዅሉ፡ተቈጠሩ፤እነርሱም፡አዩኝ፡ተመለከቱኝም።
18፤ልብሶቼን፡ለራሳቸው፡ተከፋፈሉ፥በቀሚሴም፡ላይ፡ዕጣ፡ተጣጣሉ።
994 views04:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-21 18:27:42
1.2K views15:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-21 15:55:23
ዩሀ 13
4
ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤

5
በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።

6
ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።

7
ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።

8
ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው። ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት።

9
ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።

10
ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁም አለው።

11
አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው።

12
እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን?

13
እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።

14
እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።
1.0K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ