ዩሀ 18 7፤ደግሞም፦ማንን፡ትፈልጋላችኹ፧ብሎ፡ጠየቃቸው።እነርሱም፦የናዝሬቱን፡ኢየሱስን፡አሉት። 8፤ኢየሱስ፡መልሶ፦እኔ፡ነኝ፡አልዃችኹ፤እንግዲህ፡እኔን፡ትፈልጉ፡እንደ፡ኾናችኹ፡እነዚህ፡ይኺዱ፡ ተዉአቸው፡አለ፤ 1.1K views08:40