2022-12-02 15:39:48
ሥርዓተ ማኅሌት ዘህዳር ፳፬ ካህናተ ሰማይ ወተክለሃይማኖት
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለመታክፍቲክሙ መሠረተ ዓለም እለ ፆሩ: ኖትያተ ኖኅ ሥላሴ ወዕፀወ ዐባይ ሐመሩ: ዲበ መንበርክሙ ሰብአ ሶበ አምላክ ነጸሩ: ኪሩቤል ወሱራፌል ታህተ እገሪሁ ገረሩ: እስመ ለሊሁ አዘዘ ወእሉ ተፈጥሩ፡፡
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
እሉ ኪሩቤል ወሱራፌል የዓርጉ ሎቱ ስበሐት፤ እንዘ ይብሉ፤ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ እግዚአብሔር፤ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።
@EOTCmahlet
ዚቅ ዓዲ፦
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር፤ ጽርሐ አርያም ማኅፈዱ መካነ ትጉሃን ዓፀዱ፤ ካህናተ ሰማይ ቀዉማን በዓዉዱ፤ አክሊላቲሆሙ ያወርዱ፤ ቅድመ መንበሩ ይሰግዱ፤ይርዕዱ፤ ኢይዝብጦሙ ሶበ ይበርቅ ነዱ።
ነግስ፦
ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል፤ ሱራፌል ወኪሩቤል ኡራኤል ወሩፋኤል ሶርያል ወፋኑኤል፤ አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ ሊቃናተ ወነድ ዘሰማያዊት ማእፈድ፤ በንተ በግዑ እቀብዋ ለዛቲ አጸድ።
ዚቅ፦
ሊቃናተ ነድ መላእክተ ምሕረት እለ ድልዋን ለሣህል፤ ሰአሉ አስተምህሩ ለነ፤ አስመ በጸሎት ትንብልናክሙ፤ ትድኅን ወኢትማስን ሀገር።
ነግስ
ይትባረክ ስምኪ ማርያም ለዘአውፃእከነ እምፀድፍ፤ በርኅራኄኬ ትሩፍ፤ ይዌድሱኪ ኪሩቤል በከናፍር ወአፍ፤ ሐራ ሰማይ ትጉሃን አኁዛን ሰይፍ፤ አምሳለ ደመና ይኬልሉኪ በክንፍ
ዚቅ፦
@EOTCmahlet
ብፅእት አንቲ ማርያም ወዉድስት በአፈ ኩሉ፤ ኪሩቤል ይሴብሑኪ ወሱራፌል ይቄድሱኪ፤ መላእክት በበነገዶሙ ይትቀነዩ ለኪ፤ ወለቶሙ ለነቢያት ይእቲ ማርያም፤ እሞሙ ለሐዋርያት ይእቲ ማርያም፤ ደብተራ ፍጽምት እንተ ኢገብራ እደ ሰብእ፤ ዕፁበ ግብረ መንግስተ ሥጋ ኢያርኃወ፤ ዕፁበ ግብረ።
ነግስ ዘዝክረ ቃል ፦
ካህናቲከ ይለብሱ ጽድቀ፤ ወጻድቃኒከ ይትፌስሁ ጥቀ፤ ተክለሃይማኖት በልብሱ ኮከበ ብርሐን ሠረቀ፤ ካህናተ ሰማይ ዘይትአፀፋ መብረቀ፤ አፍቀርዎ ወኮንዎ ማእረ ወአውቀ።
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
ለእሙንቱ ሐራ ዕበዮሙ ተዓዉቀ፤ ተክለ ሃይማኖት ዜነወ ጥዩቀ፤ በእንቲአነ ይተንብሉ ጽድቀ፤ ካህናተ ሰማይ ይሴብሑ ሊቀ፤ ተ ልቢቦሙ ዘእሳት መብረቀ።
ዓዲ
ይቤ መምህርነ ተክለ ሃይማኖት ጻድቅ፤ ለልየ ርኢኩ መንበሮ ለሊቅ፤ ካህናት የዓጥኑ በማዕጠንት ዘወርቅ፤ እምገበዋቲሁ ይወጽእ መብረቅ።
@EOTCmahlet
ዘጣእሙ፦
ሰላም ለዝክር ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ ፤መሠረት ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኀኒት ዘእም ቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ፡፡
ዚቅ፦
አክሊሎሙ ለሰማዕት ተስፋ መነኮሳት፤ ወያሚሆሙ ለካህናት፤ ነያ ጽዮን መድኃኒት።
ዚቅ አዲ፦
ሱራፌል ወኪሩቤል ይኬልልዋ፤ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ ሙስና መድሐኒት ይዕቲ፤ ንብረታ ጽሙና፤ ፀምር ፀዓዳ እንተ አልባቲ ርስሐት።
@EOTCmahlet
መልክዐ ተክለ ሃይማኖት፦
ሰላም ለእንግዳከ ዘጥበብ ምዕላድ፤ ወዘመንፈስ ቅዱስ ማህፈድ፤ ተክለሃይማኖት ያእቆብ እንተ እግርከ ግሙድ፤ ያስተበጽዑከ ሰማያዊያን ነገድ፤ እለ ይገሥሡ እሳተ በዕድ።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ብሩህ ከመ ፀሐይ ፀዓዳ ከመ በረድ፤ ዘቦአ ቤተ መቅደስ ሃሌ ሉያ፤ ዝኬ ውእቱ ገብርኤል መልአክ፤ ዘባጢሁ ለእሳት፤ ዘልብሱ መብረቅ ሐመልማለ ወርቅ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ አስተብዕዎ ኩሎሙ መላእክት
@EOTCmahlet
መልክዐ ተክለ ሃይማኖት፦
ሰላም ለአዕዳዊከ ዘገስሳ ነዶ፤ ለእግዚአብሔር አምላክ ስብሐተ መላእክት ዘየዐውዶ ፤ተክለሃይማኖት አብርሃም ዘጻመውከ በተአንግዶ፤ አድኅነኒ እምቃሳሜ ወይን አመ ይሌዕል ማዕጸዶ፤ እስመ አበ ስሩዕ ከመ ያድኅን ወልዶ
ዚቅ፦
ለካህናት ሰመዮሙ መረግደ፤ እደዊሆሙ ይገሣ ነደ፤ በቅድመ አቡሁ ይሠዉዑ ወልደ፤ ወማዕጠንቶሙ ይትፈቀር ፈድፋደ።
@EOTCmahlet
መልክዐ ተክለ ሃይማኖት፦
ሰላም ለኩልያቲከ ዘፈተኖን በትዕግሥት፤ ኢየሱስ ክርስቶስ አበ ብርሃናት፤ ተክለሃይማኖት ሰጋዲ ከመ መላእክት፤ ጸሎትከ ዘገበርክሃ እስከ ኊላቔ ምእተ አመት፤ መድኃኒት ትኩነኒ እምግሩም ቅስት።
ዚቅ፦
ይሰግድ በብረኪሁ፤ እስከ ይመጽእ ሥርየት ለኃጥአን፤ ሚካኤል እመላእክት መኑ ከማከ ልዑል፤ መኑ ከማከ ክቡር።
@EOTCmahlet
መልክአ ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ፦
ሰላም እብል ለስእርተ ርእስክሙ ዘላህበሰ፤ ዘቦቶን ዕፍረት ዘመአዛሁ እጹብ፤ ዕሥራ ወርብዕ ሰማያዊያን አርባብ ፤ ምስለ አብያጺሁ እለ ይቄድሱ ኪሩብ፤ እምኔክሙ ይትአኰት ወይሴባህ አብ።
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
መንበረ ልዑል የዓጥኑ ቃለ ፈጣሪ ይሰምዑ፤ ብፁዓን ካህናት ጽርሐ አርያም የኃድሩ።
መልክአ ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ፦
ሰላም ለእስትንፋስክሙ እስትንፋስ ርትዕ ወሣህል፤ ኀዋኅወ ሰማይ አንትሙ እለ ሱራፌል፤ለእግዚአብሔር ዘይነብር ዲበ መንበሩ ልኡል፤ ይቀውሙ ዓውዶ ወይኬልሁ በቃል፤ ዘነጸረክሙ ኢሳያስ ይብል
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
ኢሳይያስኒ ይቤ ርኢክዎ ለእግዚአብሔር፤ ይነብር ዲበ መንበሩ ነዋህ ወብሩህ፤ ወምሉዕ ቤተ ስብሐቲሁ፤ መልዓ ምድር ስብሐቲሁ፤ አዕላፈ አዕላፋት መላዕክት፤ ወትዕልፊተ አዕላፋት ይቀዉሙ ዓዉደ።
@EOTCmahlet
መልክአ ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ፦
ሰላም ለእመታቲክሙ መንፈሳዊያን አንጋድ፤ ዘኅብራቲክሙ አምሳለ መረግድ፤ ሊቃናት ዕሥራ ወ፬ቱ በፍቅድ፤ ረስይዎ ከመ አዘቅት ወከመ ስቁር ጽኢድ፤ ለኀጕለ ህይወትየ ዘይፈቅድ አብድ።
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
ለካህናተ ሰማይ ኅብራቲሆሙ ከመ መረግድ፤ ወአልባሲሆሙ ፀዓዳ ከመ በረድ፤ ይቤ ተክለ ሃይማኖት ዘገብረ ሰማ፤ ለሥላሴ ይደሉ ስብሐት፤ እስመ ወሀቡነ ሲሳየ ዕለት፤ ኅብስተ ቅዳሴ ዘይሴሰይዎ መላእክት።
@EOTCmahlet
ማህሌተ ጽጌ፦
ዓቢይ ውእቱ ተአምር ጸግዮትኪ በድንጋሌ፤ ወፈርዮትኪ በንጽሕ ቁርባነ አምልኮ መጥለሌ፤ ማዕጠንተ ሱራፌ ዘወርቅ ወጽዋዓ ኪሩብ ዕንቈ ቢረሌ፤ አልቦ ጸሎት ወአልቦ ትንባሌ፤እንበሌኪ ማርያም ዘየዓርግ ሉዓሌ።
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
ናስተማስለኪ ኦ እግዝእትነ ማርያም፤ በማዕጠንት ዘወርቅ፤ ዘውስተ እደዊሆሙ ለሊቃነ ካህናት ሰማያዉያን፤ እለ ይከዉኑ ጸሎተ ኩሎሙ ቅዱሳን መሐይምናን፤ እምዲበ ምድር በዉስተ ማዕጠንቶሙ፤ ከማሁ በስእለተ ስምኪ፤ የዓርጉ ስእለቶሙ ለዕጓለ እመሕያዉ፤ ዉስተ ማኅደረ ሥሉስ ቅዱስ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።
ምልጣን፦
ሰአሉ ለነ ጻድቃን ውሉደ ብርሀን ፤ ከመ ንድኅን በጸሎትክሙ፤ ጸልዩ ለነ ካህናት አግብርት እግዚአብሔር ፤እስመ ለክሙ ይቤለክሙ፤ አማልክት አንትሙ፤ ወደቂቀ ልዑል ኩልክሙ
@EOTCmahlet
ቅንዋት፦
ለካህናት አልበሶሙ ሕይወተ ለእለ ዓቀቡ ሕጎ ተአሚኖሙ በመስቀሉ እንዘ ይጸንሑ ምድረ ሐዳሰ እንተ አሰፈዎሙ፤ወአንተ ወሀበ ለአበዊሆሙ ሀገሮሙ፤ ኢየሩሳሌም ቅድስት
93 viewsሙሉዓለም አየለ, 12:39