"#ዘመቻ_አስር_አለቃ_ሀቢብ_የሱፍ(ሀቢቦ)"
ተጠናክሮ በቀጠለው አውደ ውጊያ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር በብልፅግና ሰራዊት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ!
የካቲት:-09/2018 ዓ/ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ አካል የሆነው ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ከሁሉም ክፍለ ጦሮች የተውጣጡ እና የኮሩን ነብሮ ኮማንዶና ዋግሹም ብርጌድን ጨምሮ በተሳተፉበት አውደ ውጊያ በአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጅተዋል።
በአርበኛ አስር አለቃ ሀቢብ የሱፍ(ሀቢቦ) የተሰየመው ዘመቻ የካቲት 09/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በቡግና ወረዳ አይና ከተማ ዙሪያ በተደረገ ከባድ ትንቅንቅ የጠላትን ኃይል አራት ምሽግ በመስበር፣ 82 በመደምሰስ፣25 ክላሽ፣1520 የክላሽ ተተኳሽ፣32 የእጅ ቦምብ ፣26 የወገብና የደረት ትጥቅ በመማረክና አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ጠላት ወደ ነበረበት የቀበሮ ጉድጓድ እንዲመለስ አድርገውታል።
በተያያዘ መረጃ የኃይሉ ከበደ ክፍለ ጦር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የሆነው አርበኛ ጌታቸው ወርቁ በድሐና መስመር ከጭላ ወደ አዚላ በአምቡላንስ ተጭኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ የብልፅግና ካድሬና ፖሊስ ከጭላ በ17 ኪሎ ሜትር ርቀት ቅናባ ማርያም ላይ ደፈጣ በመያዝ የሰቆጣ ወረዳ 02 ቀበሌ ነዋሪ የሆነውን ኢንስፔክተር ወርቁ ባየንና ምርቱ አለሙ የሚባል የሰቆጣ ዙሪያ ወረዳ 012 ቀበሌ የሚሰራ ፖሊስን እንዲሁም ሁለት ክላሽንኮፍ በመማረክና ለእኩይ አላማ ሲጠቀሙበት በነበረው ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት በማድረስ አርበኛ ጌታቸው ወርቁ ታላቅ ጀብዱ ፈፅሟል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ትግላችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 09/2018 ዓ.ም
#ዐንድ_አማራ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም
#ምረር_አማራ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ
#ድል_ለአማራ_ህዝብ
09/ዐ6/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ተጠናክሮ በቀጠለው አውደ ውጊያ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር በብልፅግና ሰራዊት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ!
የካቲት:-09/2018 ዓ/ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ አካል የሆነው ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ከሁሉም ክፍለ ጦሮች የተውጣጡ እና የኮሩን ነብሮ ኮማንዶና ዋግሹም ብርጌድን ጨምሮ በተሳተፉበት አውደ ውጊያ በአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጅተዋል።
በአርበኛ አስር አለቃ ሀቢብ የሱፍ(ሀቢቦ) የተሰየመው ዘመቻ የካቲት 09/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በቡግና ወረዳ አይና ከተማ ዙሪያ በተደረገ ከባድ ትንቅንቅ የጠላትን ኃይል አራት ምሽግ በመስበር፣ 82 በመደምሰስ፣25 ክላሽ፣1520 የክላሽ ተተኳሽ፣32 የእጅ ቦምብ ፣26 የወገብና የደረት ትጥቅ በመማረክና አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ጠላት ወደ ነበረበት የቀበሮ ጉድጓድ እንዲመለስ አድርገውታል።
በተያያዘ መረጃ የኃይሉ ከበደ ክፍለ ጦር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የሆነው አርበኛ ጌታቸው ወርቁ በድሐና መስመር ከጭላ ወደ አዚላ በአምቡላንስ ተጭኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ የብልፅግና ካድሬና ፖሊስ ከጭላ በ17 ኪሎ ሜትር ርቀት ቅናባ ማርያም ላይ ደፈጣ በመያዝ የሰቆጣ ወረዳ 02 ቀበሌ ነዋሪ የሆነውን ኢንስፔክተር ወርቁ ባየንና ምርቱ አለሙ የሚባል የሰቆጣ ዙሪያ ወረዳ 012 ቀበሌ የሚሰራ ፖሊስን እንዲሁም ሁለት ክላሽንኮፍ በመማረክና ለእኩይ አላማ ሲጠቀሙበት በነበረው ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት በማድረስ አርበኛ ጌታቸው ወርቁ ታላቅ ጀብዱ ፈፅሟል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ትግላችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 09/2018 ዓ.ም
#ዐንድ_አማራ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም
#ምረር_አማራ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ
#ድል_ለአማራ_ህዝብ
09/ዐ6/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
912 views14:24