Get Mystery Box with random crypto!

መፍትሔ ሥራይ ወዓይነ ጥላ (የባህል ህክምና)

የቴሌግራም ቻናል አርማ mefetheaseray — መፍትሔ ሥራይ ወዓይነ ጥላ (የባህል ህክምና)
የቴሌግራም ቻናል አርማ mefetheaseray — መፍትሔ ሥራይ ወዓይነ ጥላ (የባህል ህክምና)
የሰርጥ አድራሻ: @mefetheaseray
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 17.35K
የሰርጥ መግለጫ

☑ ከጥንት አባቶቻች በተቸረን ሰሎሞናዊ ጥበብ ተፈጥሮ ያበቃላቸው የእፅዋት መድሀኒቶችን በመጠቀም ክፉ ዓይነ ጥላ ፣ በቤተሰብ ወይም በዘር የሚተላለፉ መናፍስት መፍትሔዎቻቸው ይተነተናሉ።
☑ አድራሻ አ.አ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ ወደ ላይ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ ዳቦ ማከፋፈያው) አጠገብ እንገኛለን።
📞#0911683089
📞#0915860690
መልዕክት ካለዎት @pawlos2

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-04-15 22:18:23
#ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም

ወከመ ኀያል ወኅዳገ ወይን  ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ

ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚኽ የለም (ሉቃ 24፡5)


ይህ የትንሣኤ በዓል ሞት የተሸነፈበት፣ መቃብር የተረታበት፣ ሕይወት ያገኘንበት ታላቅ በዓል ነውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ መነሣቱን፣

በሞቱ ሞትን ድል መንሣቱን፣ ሙስና መቃብር መጥፋቱን፣ ዓለም በብርሃን መመላቱን ትመሰክራለች፡፡

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም በፍቅር በአንድነት አደረሳችሁ በአሉ የተቸገሩትን የምንረዳበት የታመሙ ወገኖቻችን የምንጠይቅበት ይሁንልን


ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

ፌስቡክ ገፃችን
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
1.8K viewsኢትዮጵያ, edited  19:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-14 16:50:37


            #ስቅለተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ

በጲላጦስ ዘመን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጅ በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፤ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ   ከቅድስት ድግል ማርያም ተወልዶ ዙሮ አስተምሮ አርባ መዓልትና  አርባ ሌሊት በገደመ ቆረጦስ ፆመ በመልልተ መስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ቆርሶ ደሙን አፍሶ የሰውን ልጅ ሊያድን  ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ መከራን ተቀበለ።

ጲላጦስ ጌታ በመስል ላይ  ይሰቀል ዘንድ በፈረደበት ጊዜ መስቀሉን ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው ቀራንዮ ወደሚባል ቦታ ወጣ (ዮሐ.፲፱፥፲፯)

የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል የዓለም ሁሉ ጌታ የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ የንጉሦች ንጉሥ መከራን ተቀበለ በመልልተ መስቀል ተሰቀለ ሞትን በሞቱ ድልይነሳው ዘንድ  የማይሞተው ሞተ


ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

ፌስቡክ ገፃችን
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
2.4K viewsኢትዮጵያ, 13:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 10:04:45


ሆሣዕና ማለት መድሐኒት ማለት ነው

ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሳእና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀል ባለባት በአህያና በውርንጫይቱ ተቀምጦ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ የገባበት፣ የዘካርያስ ትንቢት
የተፈጸመበት፣

ሕዝቡ ዘንባባ ይዘው የዘመሩበት፣ ሕፃናት በንጹሕ አንደበታቸው ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም ብለው ያመሰገኑበት ሕዝቡም ልብሳቸውን እያነጠፉ ቅጠልን እያነጠፉ ጌታችን መድሐኒታችን የተቀበሉበትና ያመሰገኑበት ታላቅ በዓል ነው፡፡

በፆም በጸሎት በትጋት በስግደት ተፀምደን የተቸገሩና የታመሙ ወገኖቻችንን  በመርዳት የሰራነውን ሁሉ ሐጢአት የምንሽርበት ሱባኤ ይሁንልን።

መልካም ሰሙነ ሕማማት


ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

ፌስቡክ ገፃችን
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia
fb.me/etsedebedabe.abyssinia

#0911683089
#0915860690
4.5K viewsኢትዮጵያ, edited  07:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 23:34:05
#መፍትሔ ሀብት ወንዋየ በረከት

ጸሎት በእንተ ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ ወበረከት ወመንድግ ሲሐር ወሲሐር  ሊቃስ ወሊቃስ ኸራዱባ ኸላባራትዮን ሰገራት ርይት ከርሠ በዝ ነገርከ

ጠጠፌን አክለዋሹን በኃይለ እለ አስማቲከ አስተፋቅረኒ ወአስተዋድደኒ በፍቅረ መኳንንት ወወራዙት በፍቅረ አዕሩግ ወሕፃና።

በቅድመ ካህናት ወዲያቆናት በቅድመ ደናልግል ወመነኮሳት ወኩሎሙ ይስግዱ በቃለ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሙዱ አሞድሙዱ  ሙጡ አሞጥሙጡ ።

በቃለ እግዚአብሔር አምጽኡ ለእገሌ ውሉደ አዳም ወሔዋን አምጽኡ ለእገሌ ዕጉለ ሐራጊት  አምጽኡ ክብረ ወስብሐተ አምጽኡ ለእገሌ ስብሐተ ለስሙ ስግዱ ለእግዚአብሔር በአፀደ መቅደሱ  ለእገሌ ።

ሟ  ፫ ጊዜ  ኟ  ጊዜ  ካ  ፫ ጊዜ ተ  ፫ ጊዜ በ ፫  ጊዜ ረ  ፫  ወ  ፫  ሐ  ፫  ከ  ፫  ሸ  ፫  ኸ ፫  ዥ  ፫  በዝ  ስም  ወበዝ ቃል  ተሰሐቡ ሕዝብ ወአሕዛብ

ነገሥት ወመኳንንት አዕሩግ ወሕፃናት ከመ ይስግዱ ለእገሌ  ኩሎሙ ውሉደ አዳም ወሔዋን ሰብአ ሀገር  ወከተማ  በፍቅረ ገብርከ ዕገሌ  ( ለእገሌ ከሚለው የራስን ስም ማስገባት ነው )


#የአባቶቻችን ተፈትኖ ያለፈ ድንቅ መፍትሔ

መልዕክቱ ለሌሎች ለችግሩ ተጠቂዎች  እንዲደርስ  ሸር በማድረግ ያጋሩ


ከዚህም በተጨማሪ አንዳንድ መንፈሳዊና ጥበባዊ አስተምሮዎችንም ብቅብለው ይማሩ

አድራሻችን አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ በአዲሱ ድልድይ በሚያወጣው በአዲሱ አስፓልት ወደላይ ሲወጡ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ) ዳቦ ማከፋፈያው ጀርባ እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት  ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0915860690 #0911683089 ይደውሉ
ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray
12.2K viewsኢትዮጵያ, 20:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 23:31:17 #በረከት ማጣት ??
#የእድል መወሰድ ??
#የገንዘብ መሰለብ ??   አጋጥሞዎታል ??

#እንግዲያውስ እያንዳንዱን  በዝርዝር እናያለን እስከ መፍትሔው

የእድል መወሰድ ማለት ሰዎች እንዳለመታደል ሆኖ በጓደኞቻቸው በስራባልደረቦቻቸው በጓደኞቻቸው እድልና ሀብት በመቅናት በሀብታቸውና በጥሩ እድላቸው በማስጠንቆልና በማስመተት እድላቸውን ይወስዳሉ ሀብታቸውን ይሰልቧቸዋል ይህድርጊት ስልበት ወይም የእድል መውሰድ ይባላል።

እድላቸው የተወሰደባቸው (የተሰለበባቸው ) ሰዎች እየሰሩ አያድጉም እየደከሙ አይሳካላቸውም በሄዱበት ስኬት የለም አግኝቶ ማጣት ለፍቶ መክሰር ደክሞ መቅረት  እየተመኝ አለመሳካት  ተወዳድሮ አለማሸነፍ ተናግሮ አለመሰማት  ጥያቄው ተቀባይነት ማጣት በጥቅሉ  ተመኝቶ  መቅረት ይሆናል ።

#በረከት ማጣት በተንኮለኞች የተሰለበው ሰው ገንዘብ ቢይዝ አይበረክትም  የጀመረው ነገር አይዘልቅም ሲሰራውሎ ማታ ገንዘቡ አያድርም ብዙ ብር ይዞ ትንሽ ብር ሲያነሳ ሁሉም ብንብሎ ይጠፋል የአንዳንዶቹ ይባስ ብሎ ከተቀመጠበት ሳጥን ጠፍቶ ይቆያል እድገቱ እያደረ ቁልቁል ነው።

ከሳምንት ሳምንት ከወር ወር ከአመት አመት እድገቱ እያሽቆለቆለ ከአበዳሪነት ወደተበዳሪነት ይወርዳል ባስሲል አበዳሪም ይጠፋል ጓደኛ ባድ ዘመድ ሁሉ ይጠላዋል ፊት ያዘርበታል ድህነት ላይ ይወድቃል ።

በዚህም ምክኒያት
የእድሎች ሁሉ መዘጋጋት 
ተስፋ መቁረጥ
መበሳጨት መናደድ
ማሰብ መጨነቅ
ተስፋ መቁረጥ የበታችነት ስሜት መሰማት
የፀባይ መቀያየር ድብርት
የእንቅል ማጣት ስሜት
በሰመመን መጓዝ
የመርሳት ትውስታ ማጣት
የመሳሰሉት ችግሮች ይከሰታሉ ።

ታዲያ እድሌነው ፈጣሪን ምንበድየው ነው ፈጣሪ እኔን አይወደኝም ከሰውበላይ እየለፋሁ ከሰው በታች ሆንኩ እያሉ ከማማረር ችግሮችን እንዴት ? በምን ምክንያት ? ከመቸ ጀምሮ ? ብለን መመርመርና መፍትሔውን መፈለግ የተሻለነው ።

ለምሳሌ፦ አንዳንድ በሰይጣን አምላኪዎችና የሰይጣን ፈረሶች የሱ ግብር አደሮች እሄነን ስራ ይስሩ እንጅ  ጥበብ የተባለው ሁሉ ተመሳሳይ የክፋት መስሪያ አይደለም ዱባና ቅል አብሮ ቢበቅል አበላሉ እየቅል እንደተባለው የጥበብ ስራና ጥንቆላ በፍጹም አይገናኙም ሁሉንም አሽሞ ከጥቆላ ጋር ማያያዝ የተሳሳተ አመለካከት ነው።

የጥበብ ስራና ጥቅም አገልግሎት ከባሕላዊ ሕክምና እስከ ዘመናዊዩ ሕክምና አገልግሎት እየሰጠና የዓለም ሕዝብ እየተጠቀመበት ያለው ጥበብ  የተገኘው ከታላቁ ሊቅና በእግዚአብሔር ከተመረጠው ታላቁ ሰው ሄኖክ ነው

የጥንቆላና የክፋትን ስራ ያስተማሩት ደግሞ ከሰማይ ወደመሬት የወደቁ መላኢክቶች ወይም የአዛዝኤል ነገዶች በሴቶች ውበት በመማለል ከሴቶችጋር በመዳቀል ለወለዷቸው ልጆች ጥንቆላ  ሟአርት  መተት  የተለያዩ የክፋት ስራዎችን  እንዳስተማሯቸው ታሪክ ያስረዳናል።

ነገር ግን ክፉውን ትተን መልካሙን  ክፋትን ትተን መልካምነትን እናስብ እናስተምር ሁሉንም በክፉ አንፈርጅ መልካም መልካሙን እንጠቀመው።

እድላችን ሲወሰድና ሰው ሲውልብን በረክት ስናጣ በመጀመሪያ ደረጃ ንስሐ መግባት  መፆም መስገድ  እንደየ አምልኮአችን ስለት ተስለን አምሐ መስጠት ነው ቤታችን በፀበሉ በእምነቱ መርጨት።

በሁለተኛ ደረጃ ሊቃውንት አባቶቻችን ሲወርድ ሲወራረድ ተረክበው ያቆዩልንን የክፉ መናፍስት መዋጊና የክፋት ማስለቀቂያ ተጠቅመን ችግራችን ማስወገድ አማራጭ የለለው መፍትሔ ነው።

#በረክት ላጣ ሰው ወይም እድሉ ለተሰለበ ሰው

፩ #የእንጉችት ስር
፪ #የአቱች ስር
፫ #የስረብዙ ስር
፬ #የቀረጥ ተቀፅላ
፭ #የምሳና ተቀፅላ
፮ #የምስርች ተቀፅላ

፩ኛ #አዘገጃጀት ስሮችን በንፅህና አዘጋጅቶ አልሞ ፈጭቶ በእኩል መጠን አዘጋጅቶ አንድ የሾርባ ማንኪያ ዱቄት በማር ለውሶ ፯  ቀን ጥዋት ጥዋት ጸሎቱን ፫  ፫ ጊዜ እየጸለዩ በባዶ ሆድ መቅመስ

፪ኛ #ተቀፅላዎችን በንፅህና አጠራቅሞ አልሞ ከስሮቹ ትንሽ ጨምሮ ሕቡስሙን በቀይ ብእር በወረት ፅፎ  የተቀመመውን ተቀፅላ አንድ የስኳር ማንኪያ መጠን ዱቄት ላይ  ፯ ጊዜ ደግሞ በተፃፈው ህቡስም ወረቀት ጠቅሎ ከትቦ ቢይዙት ለሰላቢ አያስነካም ይጠብቃል የተሰለበብን በረከትም ይመልሳል እንዲሁም ገቢሩን ከነህቡስሙ ከትቦ ከቤት ቢያስቀምጡም ቤት ይጠብቃል አያሰልብም

ሙሉ ጸሎቱን ቴሌግራም ላይ ያገኙታል ሊንኩን ተጭነው ይግቡ

https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

መፍትሔ ሀብትም ይሆናል በረከት ያሳድራል

ድንቅ  የአባቶቻችን ተፈትኖ ያለፈ  መፍትሔ

መልዕክቱ ለሌሎች ለችግሩ ተጠቂዎች  እንዲደርስ  ሸር በማድረግ ያጋሩ

የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል

ከዚህም በተጨማሪ አንዳንድ መንፈሳዊና ጥበባዊ አስተምሮዎችንም ብቅብለው ይማሩ

አድራሻችን አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ በአዲሱ ድልድይ በሚያወጣው በአዲሱ አስፓልት ወደላይ ሲወጡ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ) ዳቦ ማከፋፈያው ጀርባ እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት  ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0915860690 #0911683089 ይደውሉ

ጥበብ ታላቋን ታከብራች


ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

ፌስቡክ ገፃችን
fb.me/etsedebedabe.abyssinia


ሐሳብ አስተያየት ካላችሁ
@pawlos2

0911683089
0915860690 
5.4K viewsኢትዮጵያ, edited  20:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 21:13:01
አድራሻችን አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ በአዲሱ ድልድይ በሚያወጣው በአዲሱ አስፓልት ወደላይ ሲወጡ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ) ዳቦ ማከፋፈያው ጀርባ እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት  ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0915860690 #0911683089 ይደውሉ እናመሰግናለን
7.7K viewsኢትዮጵያ, 18:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 21:11:35 በህልመ ሌሊት
በሴት ዓይነ ጥላ
በወንድ ዓይነ ጥላ
በሴት ዛር
በወንድ ዛር  ተቸግረዋል ??

#በፈቃደኝነት_ሸር_ያድርጉ
       #ህልመ ሌሊት
       #ሴት ዓይነ ጥላ
       #ወንድ ዓይነ ጥላ
       #ሴት ዛር
       #ወንድ ዛር በስፋት የምንዳስሳቸው ይሆናል

በመጀመሪያ የዓይነ ጥላ ምልክቶችን እንይና ሰፋ ወዳለው እርዕሳችን እንገባለን

         የዓይነጥላ ምልክቶች ፦
ትዳር ማስጠላት
ጓደኝነት ጀምሮ ምክንያት አልባ መለያየት
እራስን ዝቅ አድርጎ ማሰብ (የበታችነት ስሜት )
ተስፋ መቁረጥ
ፀባይ መቀያየር
ወንድ ልጅን ለማውራት ማፈር
ባል እየመጣ መመለስ
ግለ ወሲብ ተጠቃሚ መሆን
ህልመ ሌሊት
እራስን መደበቅ (ከቤት አለመውጣት)
ሱሰኛ መሆን
የእድል መዘጋጋት

የወር አበባ መዛባት (መብዛት )
የፅንስ አለመርጋት (መበተን )
ማስወረድ (አቦርሽን )
ማስለቀስ፣መጨናነቅ
ቤተሰብ ማስጠላት
ስራ ማስጠላት
ከፍቅር አጋር ጋር ፆታዊ ግንኙነት ማስጠላት
ከፍተኛ የራስ ህመም
ተኝቶ መቃዥት
ፍርሐት
ከፍተኛ ላብ

የጠረን መቀየር
መጥፎ የአፍ ጠረን
በሰው መሐል ሐሳብን መግለፅ አለመቻል
በስራ ቦታ የስራ እድገት ማጣት
ከስራ መባረር
ከስራ ባልደረባ ጋር አለመስማማት
የመሳሰሉት የዓይነጥላ ምልክቶች ናቸው

ህልመ ሌሊት
ሴት ዓይነ ጥላ
ወንድ ዓይነ ጥላ
ሴት ዛር
ወንድ ዛር

ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን ክፉ አጋንንት የትኛው ነው?
#ሴት ዓይነ ጥላ ያለችበት ወንድ በሕልመ ሌሊት መከራውን ነው የምታበላው፡፡
ዓይነ ጥላዋ ስለምትቀናና ስለምትወደው ሌሊት እየመጣች በተኛበት ትገናኘዋለች፡፡ እጅግ የሚያጸይፈው ደግሞ ሴት ዓይነጥላ ወንድን የምትፈትነው
#በእናቱ
#በእኅቱ
#በአክስቱ
#በዘመዱ
#በሥራ ባልደረባው
#በሚያውቃት እና በማያውቃት ሴት እየተመሰለች በህልመ ሌሊት ትመታዋላች ፡፡
አንዳንዱ ላይ ባስ ስትል #በእንስሳት እየተመሰለች ትፈትነዋለች፡፡
ብዙ ወንዶች ሌሊት በተኙበት ከሴት ጋር ገሃድ የሚመስል ግንኙነት ሲፈጽሙ ቀለል ስለሚያደርጉት፤ ባስ ካለም ፈተና እንጂ ሴት ዓይነ ጥላ መሆንዋን አያውቁም፡፡
ዓይነ ጥላዋ ወንድን በሴት አምሳል እየመጣች ሁሌ የምትፈትነው
ከሆነ የችግሩ ሰለባ የሆነው ሰው
በመንፈሳዊ ሕይወቱ ታዝለዋለች
ጸሎት ታስተዎዋለች
ከቤተ ክርስትያን
ከጸበል ታስቀረዋለች
በሆነው ባልሆነው ዘሩን በማፍሰስ ዘሩን ደካማ ታደርግበታለች፡፡
የመውለድ እድሉን ታጠብበታለች
ሲብስም ልጅ እንዳይወልድ ታደርገዋለች
ለመካንነት ትዳርገዋለች፡፡
ወንድ ዓይነ ጥላ ያለባቸው ወይም የሚያንዣብብባቸው ሴቶች በህልመ
ሌሊት ይመታሉ

የሴቶች ከወንዶች የሚለየውና የሚከፋው ዓይነ ጥላው እንደ ሚስት አድርጓቸው እጮኛና ትዳር እንዳይዙ ከማድረጉ ባሻገር ሌሊት እየመጣ በሚገናኛቸው ወቅት ዓይነ ጥላዊ መርዙን በማህጸናቸው በማስቀመጥ እንደ ጽንስ ሆኖ ሊቀመጥ መቻሉ ነው፡፡

በዚህም ሴቶቹ እጮኛ አይዙም፣ትዳር አይመሠርቱም ምናልባት ትዳር ቢይዙም ትዳራቸውን በተለያየ ምክንያት መበጥበጡ እንዳለ ሆኖ ማህጸናቸውን በመዝጋት ለልጅ አልባነት ሊዳርጋቸው ይችላል

ማህፀናቸውና ሐፍረተስጋቸው ላይ በመቀመጥም የሩካቤሥጋ ፍላጎታቸውን በመግደል፣የሴትነት ስሜታቸውን በማጓደል ደመ ቀዝቃዛ ያደርጋቸዋል፡፡
ወንድ ዓይነ ጥላው ልክ ወንዶቹን እንደሚፈትነው ሁሉ ሴቶቹንም፦
▷በአባታቸው
▷በወንድማቸው
▷በአጎታቸው
▷በቅርብ ዘመዳቸው
▷በሚያውቁትና በማያውቁት ሰው እየተመሰለ ይገናኛቸዋል
ዓይነ ጥላውም ይህንን ልምድ ያደርገውና ሴቶቹን የሌሊት መጠቀሚያው ያደርጋቸዋል፡፡
ዓይነ ጥላው አንዳንዶቹን ገና ብቅ ሳይሉ፣ምኑንም ሳይለዩ ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ይገናኛቸዋል፡፡ ሌሎቹን ደግሞ ለአቅመ ሄዋን ሲደርሱ መገናኘት ይጀምራል፡፡
ሲብስበት ካገቡ በኋላ ባል እያላቸው እየመጣ ይገናኛቸዋል፡፡ አለፍ ሲል ደግሞ እድሜ ሲገፋ፣ስሜት ሲጠፋ እየመጣ ይገናኛቸዋል በዚህም ለህልመ ሌሊት ይዳርጋቸዋል።

#ሴት ዛር ያለችበት ወንድ ልክ እንደ ዓይነ ጥላው ሁሉ ሌሊት እየመጣች ወንዱን ትገናኘዋለች፡፡
ሴት ዛር ከዓይነ ጥላ የሚያከፋት ምንም ሴት ዛር ብትሆን ቀኒታ ስለሆነች ጾታ አትመርጥም፡፡ ወንዱን ለህልመ ሌሊት እና ለሩካቤ ሥጋ ስንፈት ትዳርጋለች፡፡ ሴቶችን ደግሞ ሌሊት እየመጣች በመደበት፦
➾ከባላቸው ጋር ሩካቤ እንዳይፈጽሙ
➾በባላቸው ዘንድ እንዳይወደዱ
እንዲጠሉ
➾ለሩካቤ ሥጋ ስሜት እንዳይኖራቸው ታደርጋለች፡፡
ዓይነ ጥላ በተለይ ሴት ዛር ያለችበት ወንድ መንፈሷ የህልመ ሌሊት ሰለባ ከማድረጓም ባሻገር አካላዊ እና ስሜታዊ ጉዳት ታደርስበታለች፡፡
የወንድ ዛር ከዓይነ ጥላው የሚከፋው ሴቷን እንደ ሕጋዊ ሚስት አድርጎ ማስቀመጥ፣አብሯት ሌሊት በሕልሟ በመማገጥ መኖር ነው ዓላማው፡፡
ወንድ ዛር ያለባቸው ሴቶች
እጮኛ አይዙም
ትዳር አይመሠርቱም
ትዳር ቢይዙም ዛሩ ማሕፀናቸው ላይ ቁጭ ብሎ ልጅ እንዳይወልዱ ያደርጋል
ቢያረግዙም ጽንሱን በደም በመምታት ሊያስወርድ ይችላል፡፡

እንዲሁም ዛሩ ሐፍረተሥጋቸው ላይ
በመቀመጥ፣ስሜት ቀስቃሽ ገላቸው ላይ በመቆናጠጥ ስሜት አልባ ያደርጋቸዋል፡፡
ሩካቤ ሥጋ ቢፈጽሙም ምንም ስሜት እና ደስታ የላቸውም፡፡

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታይ ቤተሰቦች በአንድም በሌላ ከዝሙት አጋንንት ሌላ
ሴት ዓይነ ጥላ
ወንድ ዓይነ ጥላ
ሴት ዛር
ወንድ ዛር ካለብን የህልመ ሌሊት ሰለባ ነው የምንሆነው፡፡ እነዚህ አጋንንት በሥጋዊም በመንፈሳዊም ሕይወታችን የሚያደርሱብን የሕይወት መቃወስ እንዳለ ሆኖ ለህልመ ሌሊት ይዳርጉናል፡፡
           
        የመጀመሪያ መፍትሔ፦
ሁሉም በየእምነቱ መበርታት
ንስሐ መግባት
መጸለይ
መስገድ
አባቶችን ማማከር መጠየቅ ማወቅ

            ፪ኛ መፍትሔ  
የጊዜዋ ሥሩን
የአጋም ስሩን
የእንባጮ ሥሩን
የጀበራ ሥሩን
ከርቤ


አጠቃቀምና አዘገጃጀት
ሁሉንም ዕፀዋቶች በንጽሕና በማዘጋጀት አድርቆ ሸርከት አድርጎ በመፍጨት ከሁሉም ለአስራ አራት ቀን ሚሆን እኩል እኩል መጠን ጨምሮ ማዋሃድ ከተዋሀደ በኃላ በንፅህና ሆኖ ከአልኮል መጠጥ ከሴት ተከልክሎ ማታ ማታ ለ፲፬ ቀን በስኳር ማንኪያዋ አንዳድ እየጨመሩ ታጥኖ መተኛት።

የአባቶቻችን ተፈትኖ ያለፈ ድንቅ መፍትሔ

መልዕክቱ ለሌሎች ለችግሩ ተጠቂዎች  እንዲደርስ  ሸር በማድረግ ያጋሩ

የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል

ከዚህም በተጨማሪ አንዳንድ መንፈሳዊና ጥበባዊ አስተምሮዎችንም ብቅብለው ይማሩ

አድራሻችን አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ በአዲሱ ድልድይ በሚያወጣው በአዲሱ አስፓልት ወደላይ ሲወጡ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ) ዳቦ ማከፋፈያው ጀርባ እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት  ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0915860690 #0911683089 ይደውሉ

ጥበብ ታላቋን ታከብራች


ቴሌ ግራም ቻናላችን
https://telegram.me/mefetheaseray


ፌስቡክ ገፃችን
fb.me/etsedebedabe.abyssinia


ሐሳብ አስተያየት ካላችሁ
@pawlos2

0911683089
0915860690 
6.5K viewsኢትዮጵያ, edited  18:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-26 20:50:53
አዲስ አበባ አድራሻችን አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ በአዲሱ ድልድይ በሚያወጣው በአዲሱ አስፓልት ወደላይ ሲወጡ ከቆሻሻ ገንዳው (ሸገር ባስ) ዳቦ ማከፋፈያው ጀርባ እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት  ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0915860690 #0911683089 ይደውሉ እናመሰግናለን
7.8K viewsኢትዮጵያ, 17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-01 01:33:03
1.3K views22:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-01 01:32:18 #ጤና ይስጥልኝ እንደት ቆያችሁ ውድ የጥበብ ቤተሰቦች
ሰላም
ጤና
እድገት 
ብልፅግና  በያላችሁበት ተመኘሁ
በቅንነት ሼር ያድርጉ

#ዛሬ ስለአንዲት ፈውሰ ብዙና ታምረኛ  እፅዋት አጠቃቀም  ልግለፅላችሁ።

ሰለቢላ ( እፀ ስልብያ )

ስንቶቻችን ነን ስለዚች እፅ ድንቅ ሥራ ምናውቅ ?

እች እፅ ተፈጥሮዋ አረምሰል ትንሽ የአረም ዝርያ ስትሆን ቅጠሏ የማሽላ ቅጠል ይመስላል ።
መገኛዋም ወይና ደጋና ደጋማ ቦታ በብዛት ትገኛለች ገደላገደልና ጥጋጥግ ቦታ ትመርጣለች።

እች እፅ ዘርፈብዙ ጥቅም ሲኖራት ለምሳሌ ፦
#1ኛለቤት ሰላቢ መመለሻ ስራን ከአቱችና ከምድር እንቧይ ስርጋ  ቀምሞ ቢቻል ቤቱን ወደቀኝ አዙሮ ከበራፍ መቅበር ካልተቻለግን ቤትውስ ማስቀመጥ።

#2ኛለገንዘብ ሰላቢ ይህን ቅመም ቀምሞ ከአምስት ሳንቲም እስከ ሁለት መቶብር አብሮ ከትቦ ከሳጥን ማስቀመጥ ብርን አያሰልብም።

#4ኛገንዘብ ይዞወቶ አንድም ነገር ውልሳይሰራበት ብንብንብሎ ለሚያልቅበት ሰው እችን እፅ ከእጎች ስርጋር አልሞ ዱቄቱን ለ3 ቀን በማር ቢቀምስ ገንዘቡ አይባክንበትም በረከትያድርበታል።

#5ኛእውቀቱን ለተሰለበ ሰው ሰለቢላ የምድር እንቧይ የእንጎችት ስሮችን በአንድ አልሞ 7 የስኳር ማንኪያ ለ7 ቀን በማር ቢቀምስ የተሰለበ እውቀቱ ይመለስለታል አይምሮው ይታደሳል እንደልጅነቱ ይሆናል።

#6ኛጉልበቱ ወይም አቅሙ ደካማ ለሆነሰው ለመመደክመው ሰው የሰለቢላ ስር አልሞ በገብስ ቂጣ ለተወሰነ ቀን ቢበሉት ጉልበታም ጠንካራ ያደርጋል አቅምን ይመልሳል ።

#7ኛለሯጭ ሰው ስሯን ከሽነት ስር ቅርፍት ጋር ቀምሞ አልሞ በዳጉሳ ቂጣ እየጋገሩ ጥዋት ጥዋት ቢበሉት ጠንካራ ሩጦ አይደክም ፈጣን ጉልበታም ያደርጋል ሩጦ አይቀደምም ያሸንፋልእንጅ።

#8ኛከብት ሀብትና ንብረት እየሞተ አረባለት ላለሰው ለደህየሰው ሰላቢላስር   የዶግስር የሽነት ስር ሁሉንም በአንድ አዘጋጅቶ በተፈጨ ገብስ ጥሬ ጨው ጨምሮ ሁሉንም ከብቶች ማብላት ከብት ሀብት ንብረት ያረባል እንዳይሞቱ ያደርጋል በፍጥነት ይረባሉ።

#9ኛሰለቢላ እጿን ግቢ ውስጥ ተክሎ አፅድቆ ድንጋይ ለብሶ ( ኤሊ ) የምትባለውን እንስሳት ግቢውስጥ ቢያስቀምጧትና ኢሊዋ የሰለቢላዋን ቅጠል እየበላች ከኖረች መፍትሔ ሀብት ምህሳበ ሀብት ( ሀብተ ሰብስብ ) ትሆናለች በአጭር ጊዜ ታከብራለች።

#10ኛለገብያ የሰለቢላ ስር የሞይደር ስር የዋርካ ተቀፅላ የቁልቋል ተቀፅላ የኤሊ አፅም 7 የእፀ መፍርህ ፍሬ ሁሉንም በሽቶ አጣፍጦ አንግሶ ቢይዙት ገብያን ይከፍታል ሰውን ይስባል።


#11ኛለእበጥ በሽታ ሁለመናዋን ወቅጦ አልሞ በእርጥብ ከበጡላይ ማሸግነው እበጡን ያጠፋዋል።

#12ኛአይኑ ለፈዘዘ ሰው ሞራለሸፈነው ሰው የሰለቢላ ቅጠል አልቲት የበርበሬ ፍሬ ደቀሐሶ አልሞ  በፍየል በበግ ሐሞት ለውሶ መቀባት ከተቻለ የአሳ ሐሞት መጨመር ወሳኝነው አይኑን ቁልጭ ያደርገዋል።

ከዚህም በተጨማሪ  እጿ ፈዋሽና ፈጣን መፍትሔ ሰጭናት

እፅ የሀዩ ወእፅ ይቀትል

እፅዋቷ የምታገኟት ተጠቀሙባት እሙን የአባቶች ጥበብ ነው

#ከዚህም በተጨማሪ አንዳንድ ጥበባዊና መንፈሳዊ እንዲሁም ስነልቦናዊ ትምህርቶችን ወደቢሮአችን ብቅብለው ይማሩዘንድ
አድራሻችን
አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ከቤተክርስቲያኑ በበላይ ሸገር ባስ ዳቦ ማከፋፋያው ጀርባ እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
0911683089
0915860690
በስራ ሰአት ይደውሉ ።

ለችግሩ ተጠቂዎች ይደርስ ዘንድ ሸር ሸርና ላይክ ያድርጉ

➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል

ቴሌግራም ቻናላችን ላይ ሌሎች መረጃዎችን ያገኛሉ ይቀላቀሉን
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray
https://telegram.me/mefetheaseray

የዩቲዩብ ቻናላችን #Subscribe #ሳብስክራይብ ሳያደርጉ አይለፉ ለትብብርዎ እናመሰግናለን
https://youtube.com/channel/UCpxkDs8EvsmpoXE5ecaMDOg
1.4K viewsedited  22:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ