2023-03-15 11:16:58
السلام عليكم ورحمة الله و بركاته
እስካሁን ከመወዳ 4150 ተሰብስቧል እስካሁን የተሰበሰበ አጠቃላይ 10,850 ደርሰናል።
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: "
مَنْ فَطَّرَ صَائِمًا كَانَ لَهُ مِثْلُ أَجْرِهِ غَيْرَ أَنَّهُ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أَجْرِ الصَّائِمِ شَيْئًا
"አንድን ሰው ያስፈጠረ የጾመኛዉን አጅር ያገኛል ከጾመኛው ምንም ሳይቀነስ" ስለተባለ በዚህ ኸይር ስራ ልንሽቀዳደም ይገባል ባረከላሁፊኩም።
አብዛኞቻቹ በሌሎች ኸይር ስራዎች ስራዎች እንደምትጻተፉ ብናውቅም (أحبُّ العمل إلى الله عز وجل أدومه وإن قلَّ)
አላህ ዘንድ ተወዳጁ ስራ ትንሽ ቢሆን ቀጣይነት ያለው ስራ ስለሆነ ያስለመድነውን እናስቀጥል።
112 viewsedited 08:16