2022-06-27 22:19:59
የሱዳን ወራሪ ቡድን ገላ አልቦን ተቆጣጥሮ ወደ በረከት እየገባ ነው። ይህ ወራሪ ቡድን ከህወሓት የሳምሪ ቡድን ጋር በመጣመር ወገኖቻችን ላይ አሰቃቂ ግድያ እየፈፀመ ነው። ገላ አልቦ ለወልቃት ቅርብ ሲሆን በረኸትን ለመያዝ ውጊያ እያደረገ ነው። ጦሩ በረኸት ያለውን የኢትዮጵያ ጦር አዛዥ ካፕ ይዣለሁ የሚል መግለጫ ቢሰጥም ከወገን ሀይል አጣርቸ ውሸት መሆኑን አረጋግጫለሁ።
ወራሪ ድል ቀንቶት በረከትን ከተቆጣጠረ ሁመራን ያዘ ማለት ነው። መንግስት የሚሰጠውን መግለጫ እየጠበቅን ሲሆን የሱዳን ጦር እያደረገ ያለው ዘመቻ በአየር ሀይል የታገዘ ነው። በዚህ ሰአት በረኸትን ለመያዝ አጭር እርቀት ተተኳሽ ሮኬቶችን እየተኮሰ ነው። የፌደራሉን መንግስት መግለጫ ጠብቁ። ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዝግጁ ሆኖ መቀመጥ አለበት። ጠቅላላ እናልቃታለን እንጅ በፍጹም ከዚህ በላይ ይሄ ቀን ጠብቆ የሚወጋንን ሀይል መታገስ የለብንም።
2.0K viewsedited 19:19