Get Mystery Box with random crypto!

✟የማለዳ ፀሀይ✟

የቴሌግራም ቻናል አርማ ewkete_orthodox — ✟የማለዳ ፀሀይ✟
የቴሌግራም ቻናል አርማ ewkete_orthodox — ✟የማለዳ ፀሀይ✟
የሰርጥ አድራሻ: @ewkete_orthodox
ምድቦች: ጥቅሶች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.18K
የሰርጥ መግለጫ

✝️የተወደዳችሁ ወንድሞቼ እህቶቼ ይህ ቻናል የተከፈተበት ዋናው ምክንያት ህልውናችን የሆነችውን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ያልተመረመሩና ያልተነገሩላትን ታላላቅ እውቀቶቿን እና ትምህርቶቿን ለመማማር ነው።
ስለዚህም በእግዚያብሔር ስም ይህን ቻናል ለኦርቶዶክሳዊያን እውቀቷን ለሚሹ ቤተሰቦቻችሁ share በማድረግ ሁላችንም እንማማር ሀይማኖታችንን እንወቅ።👇
@ewkete_orthodox
@ewkete_orthodox

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2021-11-19 21:13:19 ንስሐ
በቅዱስ ኤፍሬም

ተወዳጆች ሆይ ኑ አባቶቼና ወንድሞቼ እግዚአብሔር ለርስቱ ለመንግሥቱ የለያችሁ ምእመናን ሆይ ኑ፡፡ የልጅነትን ማኅተም ያለባችሁ የክርስቶስ ወታደሮች ሆይ ኑ፡፡ ልጆቼ ይኽን ለነፍሳችን ድኅነት እግዚአብሔር ያዘጋጀውን ትምህርት ትማሩ ዘንድ ኑ፤ ጊዜ ሳለልን እንመካከር ዘንድ ኑ፡፡ ኑ ዘለዓለማዊ ሕይወትን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ነፍሳችንን እንገዛት ዘንድ እንቻኮል፡፡

ዓይነ ልቡናችን ብሩህ ይኾን ዘንድ ኑ በዕንባ እንታጠብ (እናልቅስ)፡፡ ባለጸጋዉም ድኻዉም፣ ልዑላንም ሕዝቦችም፣ ወጣቶችም ጐረምሶችም፣ ሽማግሎችም ሕፃናትም፣ በአጣቃላይ ጣዕመ መንግሥተ ሰማያትን መውረስ ከምረረ ገሃነም መዳን የምትሹ ሁላችሁም ኑ፡፡

ከክቡር ዳዊት ጋር ሆነን ምሕረቱ የበዛ ባለጸጋውን እግዚአብሔርን “ነጽረኒ ወስምዓኒ እግዚኦ አምላኪየ" አቤቱ ፈጣሪዬ ልመናዬን ሰምተኽ በዓይነ ምሕረትህ እየኝ፤ ተመልከተኝ፡፡ "አብርሆን ለአዕይንትየ ከመ ኢኑማ ለመዊት" የሞት እንቅልፍ እንዳያንቀላፉ ዓይኖቼን አብራቸው” ብለን እንለምነው /መዝ.13፥3-4/፡፡ ከመንገድ ዳር ተቀምጦ ይለምን እንደነበረው እንደ ዓይነ ስዉሩ ሰውም፡- “ተሣሃለኒ ኢየሱስ ወልደ ዳዊት" የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ሆይ ማረኝ” ብለን እንጩኽ/ማር.10፥48/፡፡ ዝም እንል ዘንድ የሚቈጡን ቢኖሩም እንደ በርጠሜዎስ ልጅ እንደ ጠሜዎስ ዓይነ ልቡናችንን እስኪያበራልን ድረስ አብዝተን ወደ ብርሃን ክርስቶስ እንጩኽ፡፡ ስለዚኽ ወደ ክርስቶስ እንቅረብ፤ ብሩህ ልቡናንም ገንዘብ እናድርግ፡፡ ገጻችንም ከቶ አያፍርም፡፡ ኑ! ሃይማኖትንና ምግባርን አንድም ልጅነትን መንግሥተ ሰማያትን ለመያዝ እንሩጥ። ይኽን ያደረግን እንደኾነም የዚህ ዓለም ነገር ከንቱ ሆኖ ይታየናል፡፡ ስለዚህ ራሳችንን ንቁ እናድርግ፤ በዐሥራ አንደኛው ሰዓት ላይ ብንመጣም አይዘጋብንምና ኑ እንፍጠን፡፡ ምሽቱ ቀርቧል፤ ለኹሉም እንደየሥራው የሚከፍለው ልዑለ ባሕርይ ኢየሱስ ክርስቶስም ሊመጣ ነው፡፡
@ewkete_orthodox
@ewkete_orthodox
117 views18:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-18 18:03:11


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ ✞ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 ✞ █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
▓ ▒ ░✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞░ ▒ ▓
▓ ▒ ░✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞░ ▒ ▓
▓ ▒ ░✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞░ ▒ ▓
▓ ▒ ░✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞░ ▒ ▓
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
75 views15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-09 18:09:18


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
19 views15:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-05 20:38:54


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
52 views17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-04 18:12:23


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
58 views15:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-30 11:08:00 በአንድነቱ ምንታዌ በሦስትነቱ ርባዔ በሌለበት በሥላሴ ስም ረድኤተ እግዚአብሔርን አጋዥ በማድረግ የምሉዓ ጸጋ እስጢፋኖስን ዜና መጻፍ እጀምራለሁ


<<በመዓዛ ጽጌኪ ለዘበዐውደ ስምዕ ሰክረ ፤ ውግረተ አዕባን ይመስሎ ሐሰረ ፤ እሳትኒ ማየ ባሕር ቆሪረ>>

<<በአበባሽ (በልጅሽ) በክርስቶስ (በፍቅሩ) መዓዛ የሰከረ ሰው ፤ በሰማዕትነት አደባባይ ቢቆም እንኳን በድንጋይ መወገር ለእርሱ ገለባ ይመስለዋል ፣ እሳትም ለእርሱ እንደ ቀዝቃዛ የባሕር ውኃ ነው>> አባ ጽጌ ድንግል

ቀዳሜ ሰማዕት ወሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ ቀድሞ ከመምህሩ ከገማልያ ትንቢት የተነገረለትን ሱባዔ የሚቆጠርለትን መሲሕ ሲሰማ አደገ በኋላም ከመጥምቀ መለኮት ከቅዱስ ዮሐንስ <<የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ >> ዮሐ 1፥19 የሚለውን የመጥምቁን ቃል በሰማ ጊዜ የቃሉን ትምህርት የእጁን ተዓምራት ለማየት የነበረውን ጉጉት እስከ ሞት ድረስ ሊታመነው ወዶ ተከተለው።
ለብሉያት አዲስ ያልነበረው መጋቤ ብሉይ እስጢፋኖስ የሐዲስ ኪዳን መግቢያ introduction ከመጥምቁ ዘልቆ የሐዲስ ኪዳን ትምህርቱንም ከሊቀ ሊቃውንት ኢየሱስ ክርስቶስ በቃልና በኑሮ ተማረ።

የመጀመሪያዎቹ ጳጳሳት ሐዋርያት የምዕመናኑን በዘርና በቋንቋ መከፋፈል ዐይተው ለዚያም ምክንያት የነበረውን የመዓድ ጉዳይ የሚያስተባብሩ መንፈስ ቅዱስ የሞላባቸው ሰባት ዲያቆናትን ሲመርጡ በምግባር በሃይማኖት ያጌጠውን በትምህርቱም ጣዕም ወደር የሌለውን አይሁድን በአፍ በመጻፍ አፍ የሚያሲዘውን እስጢፋኖስን ሊቀ ዲያቆናት አድርገው ሾሙት።

የስምንት ሺህ ምዕመናን አባት ሆኖ በአንደበቱና በሕይወቱ ወንጌልን ፤ በደግነቱ ምድራዊ መዓድን እያበላና እያጠጣ የምዕመናንን አንድነት እጅግ አጠነከረው።

ለምቀኝነት አያርፉም የተባለላቸው አይሁድ የአስጢፋኖስን የአገልግሎቱን ርቀት የአዕምሮውን ምጥቀት ተመልክተው በቅናት ተነሳሱበት ፤ የሀሰት ምስክር አቁመው በሸንጎ ፊት አቆሙት የሶስና በሀሰት ክስ ሸንጎ ፊት መቆም ሲማር ያደገው መጋቤ ብሉይ እስጢፋኖስ ለሚጠይቁት ሁሉ መልስ እያሳጣ የተነገረውን ትንቢት የተመሰለውን ምሳሌ መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ይናገር በጀመረ ጊዜ መልኩ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስል ነበር ይለናል ጸሐፊው ቅ/ሉቃስ እርሱም እኔን ምሰሉ ያለውን ጌታ በምግባር መስሎት እንደነበር እናስተውላለን። ሐዋ 6፥15

እንግዲህ ይኼኔ ነው በአፍ በመጻፍ መልስ ቢያሳጣቸው ጊዜ <<እረኛውን ምታ መንጋው ይበተናል>> ልማዳቸው የሆነው አይሁድ እስከ በወዲያኛው ሊሰናበቱት ማኅበሩንም ሊበትኑ እስጢፋኖስን ከከተማ ውጪ አየጎተቱ ይዘውት ወጡ መጠን አልባ ጥላቻቸውንም የድንጋይ ማዕበል በማዝነብ ይወጡበት ጀመር እርሱ ግን ሰማያት ተከፍተው የእግዚአብሔርን ልጅ በቀኝ ቆሞ ያይ ነበር የሚያዘንቡበት የድንጋይ ዝናብ <<ይመስሎ ሐሰረ..>> እንዳለ ሊቁ እንደ ገለባ ይመስለዋል በክርስቶስ መዓዛ ፍቅር ታውዷልና ቀኑን ሙሉ ሊገደል ወደደ። ሮሜ 8፥36 ለገዳዮቹም ኦ አባ ሥረይ ሎሙ እስመ በዘኢየአምሩ ይገብሩ አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው ሐዋ 7፥60 ብሎ ወዳጆቻችንን መውደድ ላቃተን ለእኛ ጠላቶቹን ወዶ አምላኩን መምሰልን አስተማረን።

ጌታ ኢየሱስም መንፈስ ቅዱስ የሞላበትን በሕይወቱ እስከ ሞቱ እርሱን የመሰለውን ፤ ከእርሱ ጋር በአንድ መቅደስ የተራዳውን ገባሬ ሰናይ ዲያቆን <<ነፍሴን ተቀበል>> ብሎ ሲጣራ በሰማ ጊዜ ከባሕርይ አባቱ ቀኝ ቆሞ ተቀበለው በሰማያዊ አክሊልም አጌጠው እስከ ሞት ድረስ በመታመን የመጀመሪያ የሆነውን (ቀዳሜ ሰማዕት) በሰማያት በሰማያዊ ማዕረግ አኖረው።


ሰኔ 21 የቤተ ክርስቲያን ልደት የሆነባት የሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በዓል ነበረች። በዚያች እለት ዲያቆኑ እስጢፋኖስ የኪዳኑን ጸሎት እንደጨረሱ ከሐዲስ ኪዳኑ ሊቀ ካህናትና ከሊቀ ሐዋርያት ጴጥሮስ ጋር ገባሬ ሰናይ ዲያቆን ሆኖ ሊቀድስ ገባ በአማናዊቷ ምስራቅ በድንግል ማርያም ፊትም ቆሞ ወደ ምስራቅ ተመልከቱ ይል ነበር።

እስጢፋኖስ ሆይ ከአማናዊቷ መቅደስ ጋራ ወደ መቅደስ በገባህ ጊዜ ምን አስተዋልክ ፤ በአማናዊቷ መንበር ላይ መስዋዕቱ ሲቀርብ ምን ምስጢር ተረዳህ ፤ ማዕጠንቱን ይዘህ ፍሕም በጨመርክባት ሰከንድ ምን ቅኔ ደረደርክ ፤ ወደ አማናዊቷ መቅደስ ወደ አማናዊቷ ታቦት ስግዱ ባልክባት ደቂቃ እንዴት አይነት ስግደት ሰገድክ። ከቅዳሴው ፍጻሜስ በኋላ ወደ እርሷ ቀርበህ ምን ምስጢር አደላደልክ ምን ቅኔ ደረደርክ ፤ አባቴ ሆይ ይህንንስ ኃጢአት ባደቀቀው ሰውነቴ ምስጢር በራቀው አዕምሮዬ ምግባር በራቀው ስብዕናዬ ልረዳው አልችልምና እንዲያው እጹብ ብዬ ልመለስ።

መጋቢያችን በዘር በቋንቋ ለተከፋፈለች የመዓድም ነገር ለጨነቃት ጉባዔ ኢትዮጵያ ትደርስላት ዘንድ ማንን ሐዋርያ ልለምን ጴጥሮስን ነው ዮሐንስን?

በከመ ጸሐፈ ጳውሎስ እንዘ ይብል ሠናየ መልእክተ፤ ናሁ ዘራዕኩ ለውዳሴከ ሕጠተ፤ እርር ሊተ እስጢፋኖስ ፍሬ ከናፍርየ ዘንተ፤ በዘርዐ ሰብእ በሥጋሁ የዐርር ሞተ፤ ወዘዘርዐ በመንፈሱ የዐርር ሕይወተ።

<<ለምንት ሊተ ኢትበል እምአፈ ኃጥእ ውዳሴ>>

ዲ/ን ዘ፲፪
ጥቅምት 16 2014
@ewkete_orthodox
@ewkete_orthodox
58 views08:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-29 21:54:44


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
49 views18:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-27 21:07:57


የትኛውን መጽሐፍ በPDF ይፈልጋሉ





█ ድርሳናት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ገድላት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ተዓምራት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መልከዐት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ውዳሴ ማርያም
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መዝሙረ ዳዊት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ህማማት
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ መፅሀፈ ቅዳሴ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሰዶም መጨረሻ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ ባህረ ሀሳብ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ የሳጥናኤል ጎል
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵
█ አንድሮሜዳ
▓⇨→ 𝑶𝑷𝑬𝑵


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
68 views18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-16 08:35:48 + አቤቱ ቅጣኝ ነገር ግን እንዳታዋርደኝ! +

እግዚአብሔር ፍቅር ነው ፣ መሐሪ ነው ፣ ይቅር ባይ ነው፡፡ ፍቅር ይቆጣል ወይ? ይቅር ባይስ ይቀጣል ወይ? ብዙዎቻችን ስለ ክርስቶስ ሲነገረን መሐሪነቱና ፍቅሩ ብቻ ቢነገረን አንጠላም፡፡ ጨርሶ የማንፈራው እግዚአብሔር እንፈልጋለን፡፡ እንዲህ አታድርግ! የሚለን ሲመጣ ‘አትፍረድ’ እንላለን ፤ ቆይተን ግን የሰማዩን ዳኝም አትፍረድ ማለት ይቃጣናል፡፡ ቅጣት የሌለበት ክርስትና እንሻለን፡፡

ይህ ዓይነቱን ክርስትና ‘ጣፋጭ ክርስትና’ {የስኳር ክርስትና ይሉታል} ምንም ምሬት የሌለበት ሁሌም ማር ማር የሚል ሕይወት አድርገው ክርስትናን የሚሰብኩም ብዙ ናቸው፡፡ ‘አይዞህ ብትታመም ትፈወሳለህ ፣ ቤትህ ይሞላል ፣ ቀዳዳህ ይደፈናል ፣ ብትበድልም አትቀጣም’ ብቻ የሚሉ ስብከቶች የስኳር ክርስትና ስብከቶች ናቸው፡፡ ይህንን ብቻ የሚያጮሁ ሰዎች ክርስቶስ ‘የምድር ጨው ናችሁ’ ያለውን ትተው የምድር ስኳር ለመሆንና ዓለምን ለማስደሰት የሚፈልጉ ናቸው፡፡
በእርግጥ እግዚአብሔር ይቆጣል ወይ? አዎን ይቆጣል! እንዲህ ይላል መጽሐፉ

‘እግዚአብሔር ቀናተኛና ተበቃይ አምላክ ነው እግዚአብሔር ተበቃይና መዓትን የተሞላ ነው እግዚአብሔር ተቃዋሚዎቹን ይበቀላል፥ ለጠላቶቹም ቍጣውን ይጠብቃል። በቍጣው ፊት የሚቆም ማን ነው? የቍጣውንም ትኵሳት ማን ይታገሣል? መዓቱ እንደ እሳት ይፈስሳል፥ ከእርሱም የተነሣ ዓለቶች ተሰነጠቁ’ ናሆ 1፡1፣6
‘‘ከቍጣው የተነሣ ምድር ትንቀጠቀጣለች አሕዛብም መዓቱን አይችሉም’’ ኤር 10፡10
‘‘እኛ በቍጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና’’ መዝ. 90፡7

እግዚአብሔር በተቆጣ ጊዜ የሚመልሰው የለም፡፡ ቅዱሳን የቁጣውን መጠን ስለሚያውቁ በትሕትና ይለምኑታል፡፡

ይሁንና መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚአብሔር ቁጣ ደጋግሞ ቢነግረንም አንድ ሌላ ደስ የሚያሰኝ ነገርም ነግሮናል፡፡ የእግዚአብሔር ቁጣው ለዘላለም አይደለም፡፡ "ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" ይላል እንጂ "ቁጣው ለዘላለም ነውና" አይልም:: የእግዚአብሔር ቁጣ ጊዜያዊ ነው፡፡

‘መሐሪ ነኝና ለዘላለም አልቆጣም’ ኤር 3፡12
‘ቁጣው ለጥቂት ጊዜ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን ነው’ መዝ 29፡5
‘ጌታ ለዘላለም አይጥልም ቢያሳዝንም እንደ ምሕረቱ ብዛት ይራራል ፤ የሰው ልጆችን ከልቡ አያስጨንቅም አያሳዝንምም’ ሰ.ኤር 3፡31

የፈጣሪን የነነደ የቁጣ እሳት ማጥፋት የሚቻለን በዕንባ ነው፡፡ በደላችንን አምነን ቅጣት ይገባናል ነገር ግን መሐሪ ነህና ማረን ማለት ይገባል፡፡ ንጉሥ ዳዊት ‘አቤቱ በቁጣህ አትቅሠፈኝ በመዓትህም አትገሥፀኝ’ ብሎ የፈጣሪን ቁጣ አበረደ፡፡ /መዝ 38፡1/ ነቢዩ ኤርያስም ‘አቤቱ ቅጣኝ ነገር ግን እንዳታዋርደኝ በመጠን ይሁን እንጂ በቁጣ አይሁን’ ብሎ ተለማመጠ፡፡ ኤር 10፡24

አንድ ሠዓሊ በጣም ብዙ ደክሞ የተጠበበትን ሥዕሉን የፈለገ ቢበሳጭ ለረዥም ጊዜ ያንን ሥዕል ለመሳል የተጠበበትን ጥበብ አስቦ ሥዕሉን ወደ እሳት አይጨምረውም፡፡ አባ ጊዮርጊስ እንዲህ ሲል ይለምናል ‘ሠዓሊ ሥዕሉን ያጠፋል ወይ? [ጌታ ሆይ እኔን ስትፈጥር የተጠበብክበትን] የቀደመ ጥበብህን አስብ እንጂ! አስበህም ማረኝ! [ያጠፋዖኑ ለሥዕሉ ሠዓሊ ፤ ኪነተከ ዘትካት ኀሊ]

ይቅርታውን በንስሓ ለሚለምኑ ሁሉ ምሕረቱ ቅርብ ነው፡፡ በቀኝና በግራው ወንበዴዎች በተሰቀሉበት በዕለተ አርብ የግራው ወንበዴ ሲሰድበው ጌታ መልስ አልሠጠም፡፡ የቀኙ ወንበዴ ማረኝ ሲለው ግን ከአፉ ተቀብሎ በገነት ትሆናለህ አለው፡፡ ቁጣው የራቀ ምሕረቱ የበዛ እርሱ የራበው ሰው ለምግብ የሚቸኩለውን ያህል ይቅር ለማለት ይቸኩላል፡፡ ‘ምሕረትን ይወድዳልና ቁጣውንም ለዘላለም አይጠብቅም ተመልሶ ይምረናል ፤ ክፋታችንንም ይጠቀጥቃል ፤ ኃጢአታችንንንም በባሕሩ ጥልቅ ይጥለዋል’ ሚክ 7፡18

ልጆች ሳለን ጥፋት ስናጠፋ ከወላጆቻችን እንደበቃለን፡፡በተደበቅንበት ሰዓት ውስጣችን በፍርሃት ይርዳል፡፡ ‘ዛሬ ገደለኝ’ ‘ዛሬ መሞቴ ነው’ ብለን እንጨነቃለን፡፡ የሚደርስብንን ቅጣት እጅግ አጋንነን ከመፍራታችን የተነሣ መሬት ተሰንጥቃ ብትውጠን አንጠላም፡፡ በዚያ ሁሉ ጭንቀት ውስጥ ግን ወላጆቻችንም እስኪያገኙን ይጨንነቃሉ፡፡ እግዚአብሔርም እንዲህ ነው፡፡ አጥፍቶ በገነት ዛፎች መካከል የተሸሸገ አዳምን ወዴት ነህ ብሎ የፈለገ እርሱ እኛንም ይፈልገናል፡፡ አዳም ከገነት ሳይባረር ገነት ውስጥ እንደጠፋ ፈጣሪ ሳያባርረን ራሳችንን በኃጢአት ተሸማቅቀን ያባረርን እኛን ይፈልገናል፡፡ እርሱ ስለመጥፋትህ ይጨነቃል አንተ ‘ዛሬስ አይምረኝም’ ትላለህ፡፡

የሚገርመው በጥፋታችን ከተደበቅንበት ወላጆቻችን ካገኙን በኋላ ሁለተኛው ዙር ጭንቀታችን ‘ምን አጥፍተህ ነው የተደበቅከው’ መባል ነው፡፡ ጥፋታችንን ሲያውጣጡን እንንቀጠቀጣለን፡፡ ያጠፋነውን ስለምናውቀው ስንት እንደሚያስገርፈንም እናውቀዋለን፡፡ ‘ብትናገር ይሻላል? ግዴለህም!’ ብለው አግባብተውም አስፈራርተውም ወላጆቻችን ጥፋታችንን ያውጣጡናል፡፡ እየፈራን ያጠፋነውን ጥፋት ስንናዘዝ ግን ወላጆቻችን በጥፋታችን ቅጥል ብለው ‘አልመታህም ተናገር’ ያሉንን ረስተው የዱላ ዝናም ያዘንቡብናል፡፡ እግዚአብሔር ግን ጥፋትህን ስትነግረው ቁጣው የሚገነፍል አባት አይደለም፡፡
’’ኃጢአታችንን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነፃን የታመነና ጻድቅ ነው’ 1ዮሐ 1፡9

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
323 views05:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-15 22:22:11 ስለ ሀይማኖቴ ማወቅ ግዴታዬ ነው የሚል የማንኛውም ኦርቶዶክስ ሊቀላቀለው የሚገባ ቻናል ነው። በቻናሉ ጥያቄ ይጠየቃል ምዕመኑም ይሳተፋል። ቻናሉን ለመቀላቀል ከስር ጆይን የሚለውን መጫን በቂ ነው።


◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒   █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢


ኦርቶዶክሳዊ መልስ ለሙስሊሞች

ሰው ሲወለድ ሙስሊም ነበር ይላሉ ሙስሊሞች በተጨማሪ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ «እኔ ጌታ ነኝ አምልኩኝ አላለም ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዞዋል ይላሉ» እንግዲህ ለእያንዳንዱ ከሙስሊም ለሚመጣ ጥያቄ አጥጋቢ መልስ ለማግኘት ከፈለጉ ይህን ቻናል ይቀላቀሉ ። የተበረዘው መፅሐፍ ቅዱስ ነው ወይስ ቁርአን? አንድ ቅጂ ብቻ አለው ፍፁም ከፈጣሪ ነው ተብሎ በሙስሊሞች የሚታመነው ቁርአን በዚ በኛ ዘመን 4 ዓይነት ቅጂዎች አሉት.....read more

█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▣ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ◄░▒▓█
37 views19:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ