Get Mystery Box with random crypto!

❤️ዕፀ ፍህሶ ወዕፀ መአዛ❤️

የቴሌግራም ቻናል አርማ etsemeaza — ❤️ዕፀ ፍህሶ ወዕፀ መአዛ❤️
የቴሌግራም ቻናል አርማ etsemeaza — ❤️ዕፀ ፍህሶ ወዕፀ መአዛ❤️
የሰርጥ አድራሻ: @etsemeaza
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.02K
የሰርጥ መግለጫ

የአባቶች ጥበብ ይተነተንበታል ። 🔰የቀደምት አባቶቻችንን እውቀት እና ጥበብ ሳይበረዝ እንደወረደ ይቀርባል። የአያቶቻችን የእጽዋት ጥበብ ፣ በህይወትዎ ላይ ለሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው ፣ ክፉ መናፍስትን እንዴት ማራቅ እንደምንችል🦅፣ የብራና መጽሐፍት እና ጥቅማቸው በዚ ይዳሰሳሉ።
➫የተለያዩ መድሀኒቶችን
➫ለተለያዩ በሽታ መፍትሄ
➫የተለያዩ የብራና መፅሀፍት
@fihsoBot

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2022-07-04 22:21:06
229 views19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:20:53
211 views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:20:43
206 views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:20:39
207 views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:20:32
211 views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 22:20:22
212 views19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 20:51:23 ሰላም ፍቅር ጤና ለእናንተ ይሁን

❖ ዘርፈ ብዙ የብሳና እጽዋት ጥቅሞች

ይህ ዕፅ ከሌሎች ዕፀዋቶች በተለየ ሁኔታ ዕጅግ ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች አሉት

ብሳና (ምሳና) በባህላዊ ህክምና የተለመደና ለተለያዩ መድኃኒቶች ግብዓት በመሆንም ያገለግላል

የብሳና ቅጠሉ ሥሩ ፍሬውና ግንዱ ለተለያዩ ጥቅሞች ይውላል
ከብሳና ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች የተወሰኑትን
ላካፍላችሁ

አዘገጃጀት

፩. ለቋቁቻና ለችፌ ፍሬውንና ቀንበጡን ከነጭ ሽንኩርት ጋር ወቅጦ መቀባት ነው

፪. ለምች ህመም ቅጠሉን ከነጭ ባህሕርዛፍ ጋር ቀቅሎ መታጠን ይበጃል

፫. ለኪንታሮት በሽታ ሥሩን በቀንድ ካራ ላፍ ላፍ አድርጐ በትንሹ ወቅጦ እየቆሰለና ዕየደማ ለሚያስቸግር ኪንታሮት ማታ ኪንታሮቱ ላይ ደምድሞ መተኛት ሁነኛ መፍትሔ ነው

፬. ለሆድ ትላትልና ለወስፋት በውሃ በጥብጦ አሳድሮ ከምግብ በፊት አጥልሎ መጠጣት ነው

፭. ለሆድ ውስጥ ሥራይ የብሣናውን የሥሩን ልጣጭ ልጦ ከትክቶ አፈሩን በማጠብ ወቅጦ በንጹህ ውሃ ዘፍዝፎ ጧት ጧት ከምግብ በፊት እያጠለሉ በውሃ ብርጭቆ ከ፩-- ፭ ቀን መጠጣት ነው

፮. ለሣል በሽታ ቅጠሉን እየቀቀሉ ማታ በመኝታ ሰዓት እየታጠኑ መተኛት ነው
ከ፩---፲ ቀን ቢሆን ሣሉን ነቅሎ ይጥለዋል

፯. ለውሻ ልክፍት በሽታ የሥሩን ቅርፊት
ከመካን ዕንዶድ ሥር ጋር ወቅጦ አድርቆ ዱቄቱን ከጥቁር ጤፍ ዱቄት ጋር ቀላቅሎ የአንድ ብር ሳንቲም የሚያክል እየጋገሩ በባዶ ሆድ ለ3 ቀን መብላት

፰. ለወፍ በሽታ የብሳና ቀንበጡን ከሰንሰል/ከስሚዛ ቀንበጥ ጋር ወቅጦ ዕንደሽሮ በመስራት ቅቤ ጨምሮ በባዶ ሆድ መብላት ነው

፱. አንገት ላይ ለሚወጣ ጭርት ፍሬውን ብቻ አሽቶ አልሞ መቀባት ነው

@etsemeaza @etsemeaza
320 viewsedited  17:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 19:00:58 • አንኳን ወደ ክረምቱ አሸጋጋረን •
መዝሙር፦ ደምፀ እገሪሁ ለዝናም፤ ሶበ ይዘንም ዝናም ይጸግቡ ርኁባን። ደምፀ እገሪሁ ለዝናም። ሶበ ይዘንም ዝናም ይትፌሥሑ ነዳያን። ደምፀ እገሪሁ ለዝናም። ወሠርዓ ሰንበተ ለሰብእ ዕረፍተ። ደምፀ እገሪሁ ለዝናም። ደምፀ እገሪሁ ለዝናም።

✞ የዕለቱ መልእክታት፣ ምስባክ፣ ወንጌል

መልእክታት፦
፩☞፩ኛ ቆሮንቶስ ፲፭ ÷ ፴፫ - ፶፩ /15:33-51
፪☞ያዕቆብ ፭ ÷ ፲፮ - ፍጻሜ /5÷16-ፍጻሜ
፫☞የሐዋ/ሥራ ፳፯ ÷ ፲፩ - ፳፩ /27÷11-21
.
ምስባክ፦
ዘይገለብቦ ለሰማይ በደመና።
ወያስተዴሉ ክረምተ ለምድር።
ዘያበቊል ሣዕረ ውስተ አድባር።
ትርጉም:-
ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል።
ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፤
ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል፤
( መዝሙር ፻፵፮ : ፰ /146 : 8 )
.
ወንጌል፦
የሉቃስ ወንጌል ፰ ፥ ፩ - ፳፪ /8 ÷1-22/

ከዚህም በኋላ እየሰበከና ስለ እግዚአብሔር መንግሥት የምሥራች እየተናገረ በየከተማይቱ በየመንደሩም ያልፍ ነበር፤

አሥራ ሁለቱም ከእርሱ ጋር ነበሩ፥ ከክፉዎች መናፍስትና ከደዌም ተፈውሰው የነበሩ አንዳንድ ሴቶች፤ እነርሱም ሰባት አጋንንት የወጡላት መግደላዊት የምትባል ማርያም፥

የሔሮድስ አዛዥ የኩዛ ሚስት ዮሐናም ሶስናም ብዙዎች ሌሎችም ሆነው በገንዘባቸው ያገለግሉት ነበር።

ብዙ ሕዝብም በተሰበሰቡ ጊዜ ከከተማዎችም ሁሉ ወደ እርሱ በመጡ ጊዜ በምሳሌ እንዲህ ሲል ተናገራቸው።

ዘሪ ዘሩን ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ ተረገጠም፥ የሰማይ ወፎችም በሉት።

ሌላውም በዓለት ላይ ወደቀ፥ በበቀለም ጊዜ እርጥበት ስላልነበረው ደረቀ።

ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾሁም አብሮ በቀለና አነቀው።

ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ በበቀለም ጊዜ መቶ እጥፍ አፈራ። ይህን በተናገረ ጊዜ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ ብሎ ጮኸ።

ደቀ መዛሙርቱም። ይህ ምሳሌ ምንድር ነው? ብለው ጠየቁት።

እርሱም እንዲህ አለ። ለእናንተ የእግዚአብሔርን መንግሥት ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፤ ለሌሎች ግን እያዩ እንዳያዩ እየሰሙም እንዳያስተውሉ በምሳሌ ነው።
፲፩
ምሳሌው ይህ ነው። ዘሩ የእግዚአብሔር ቃል ነው።
፲፪
በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል።
፲፫
በዓለት ላይም ያሉት ሲሰሙ ቃሉን በደስታ የሚቀበሉ ናቸው፤ እነርሱም ለጊዜው ብቻ ያምናሉ እንጂ በፈተና ጊዜ የሚክዱ ሥር የሌላቸው ናቸው።
፲፬
በእሾህ መካከልም የወደቀ እነዚህ የሚሰሙት ናቸው፤ መንገዳቸውንም ሔደው በሕይወት ዘመን በዐሳብና በባለ ጠግነት ምቾት ይታነቃሉ፥ ሙሉ ፍሬም አያፈሩም።
፲፭
በመልካም መሬት ላይም የወደቀ እነርሱ በመልካምና በበጎ ልብ ቃሉን ሰምተው የሚጠብቁት በመጽናትም ፍሬ የሚያፈሩ ናቸው።
፲፮
መብራትንም አብርቶ በዕቃ የሚከድነው ወይም ከአልጋ በታች የሚያኖረው የለም፥ የሚገቡት ሰዎች ብርሃኑን እንዲያዩ በመቅረዝ ላይ ያኖረዋል እንጂ።
፲፯
የማይገለጥ የተሰወረ የለምና፥ የማይታወቅም ወደ ግልጥም የማይመጣ የተሸሸገ የለም።
፲፰
እንግዲህ እንዴት እንድትሰሙ ተጠበቁ፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና፥ ከሌለውም ሁሉ፥ ያው ያለው የሚመስለው እንኳ ይወሰድበታል።
፲፱
እናቱና ወንድሞቹም ወደ እርሱ መጡ፥ ከሕዝቡም ብዛት የተነሣ ሊያገኙት አልተቻላቸውም።

እናትህና ወንድሞችህ ሊያዩህ ወድደው በውጭ ቆመዋል ብለው ነገሩት።
፳፩
እርሱም መልሶ። እናቴና ወንድሞቼስ የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው የሚያደርጉት እነዚህ ናቸው አላቸው።

ቅዳሴ - ዘኤጲፋንዮስ (በግዕዝ ዜማ)

ከሰንበት ረድኤት በረከትን ይክፈለን። ሰላሙንና ፍቅሩን ይጨምርልን። ዝናመ ምሕረቱን ጠለ ረድኤቱን አያርቅብን። አሜን።


@etsemeaza
298 views16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-01 13:49:54 ሰላም ፍቅር ለሁላችሁ ይሁን!!

14ቱ መቃብያን ከዳዊት
መዝ፡43
መዝ፡54
መዝ፡55
መዝ፡56
መዝ፡57
መዝ፡58
መዝ፡59
መዝ፡61
መዝ፡68
መዝ፡73
መዝ፡78
መዝ፡79
መዝ፡82
መዝ፡108
እነዚህ ናቸው በቀጣይ ገቢራቸውን እናያለን።።።።።

@etsemeaza @etsemeaza
409 viewsedited  10:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-25 19:50:09 ጸሎት ፡ በእንተ ፡ መፍትሔ ፡ ሐብት ፡
ወምስሐበ ፡ ንዋይ ፡ ሐሊል ፡ ላሒል፡ ላሒል፡
ሐሚል ፡ ሐሰል ፡ ሃኤኤል ላኤ ፡ ማኢል ፡
ሐኤል ፡ ንኤል ፡ መሲል ፡ ወራል ፡ ሰቂል ፡
ቀዚል ፡ ባቲል ፡ ሰኤል ፡ ሳኤል ፡ ኣኪል ፡
ራኤል ፡ ቃኤል ፡ ባኤል ፡ ተሄል ፡ ኃኒል ፡ ነኤል ፡ለኪል ፡ ተዊል ፡ ናኤል ፡ ኤል ፡ ካኤል ፡ ኤል ፡
ባዚል ፡ ዘዮል ፡ በበዲል ፡ ዋኤል ፡ አዳል ዘኤል
ያኤል ፡ ዳኤል ፡ ካኤል ፡ ያኤል ፡ ዳኤል ፡ ንጤል ፡ ጠፋል ፡ ጸርህ ፡ ጸርህ ፡ ጸርህ ፡ ዳፋ፡ ዳፋ፡ ፡
፡ትወት፡ ወተወ፡ መፍዝዝ ፡ መፍዝዝናኤል ፡
መቅዝዝ ፡ መቅዝዝናኤል፡ ሄዝ ሉዝ ፡ ማፋዝ ፡ ቅዝት ፡ ምፍልም ፡ ፍልም ፡ መፍልም ፡ መጽልም፡ መጸልም፡
መጽልም፡ሰባሬ፡ልቡና፡ ወነሳቴ ፡ ሕሊና፡
ሐፈል ፡ ላፈል ፡ ዋፈል ፡ በእሉ፡ ቃላት፡ በዝ
፡ ስምከ፡ ወበኃይለ ፡ ዝንቱ፡ አስማቲከ ፡ ድፍን ፡ ወአጽልም ፡ ልበ ፡ ሰብእ ፡ ፍታህ ፡
ሐብትየ ፡ ወነገረ ፡ መስተራትዕ ፡ ወአራኅርኅ
፡ ልበ ፡ ሰብእ ፡ ከመ ፡ የሀቡኒ ፡ ንዋየ ፡
ወተምኔትየ ፡ ወይጥአም ፡ ነገርየ ፡ ወንብረትየ
፡ በኀበ ፡ ኩሉ ፡ ሰብእ ፡ ሊተ ፡ ለገብርከ ----------------

ገቢር
በግሄ ፡ ዓዲ ፡ በድመት ፡ ብራና ከትበህ ያዝ ።

@etsemeaza
636 viewsedited  16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ