Get Mystery Box with random crypto!

Job Vacancy Ethiopia 🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiovacancyofficial — Job Vacancy Ethiopia 🇪🇹 J
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiovacancyofficial — Job Vacancy Ethiopia 🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @ethiovacancyofficial
ምድቦች: ስራ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 41.23K
የሰርጥ መግለጫ

የስራ ማስታወቂያ ከ0 አመት የስራ ልምድ ጀምሮ
For genuine job opportunity
@Yatabena_2022
0942 481818

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2022-11-07 18:52:47 Job Title: Technical assistance

Job Type: Permanent (Full-time)

Work Location: Addis Ababa

Description: Technical Support Responsibilities:
* Identifying, Installingand configuring hardware and software solutions.
* Troubleshooting technical issues.
* Diagnosing and repairing faults.
* Resolving network issues.
* Speaking to customers to quickly get to the root of their problem.
* Providing timely and accurate customer feedback.
* Following up with clients to ensure the problem is resolved.
* Replacing or repairing the necessary parts.
* Supporting the roll-out of new applications.
* Providing support in the form of procedural documentation.
* Managing multiple cases at one time.
* Testing and evaluating new technologies.
* Conducting electrical safety checks on equipment.
Technical Support Requirements:
* Degree in computer science or information technology.
* Certification in Microsoft, is advantageous.
* Prior experience in tech support, desktop support, or a similar role.
* Proficiency in Windows/Mac OS.
* Experience with remote desktop applications and help desk software.
* Attention to detail and good problem-solving skills.
* Excellent interpersonal skills.
* Fluency in English is Mandatory.
* Minimum of 3 years and above experience in related fields
* Attach your CV here

______

Do Global Import and Export
[Verified Co
mpany ]

1 Jobs Posted | Hired 0 times

#Software_development
1.6K views15:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 18:51:57
ጥቅምት 24/2015 ዓ.ም. የወጣ የስራ ማስታወቂያ
#addis_ababa_city_technical_and_vocational_training_agency
14 ቦታዎች በ0አመት  ... 1 ቦታ ልምድ ላለው/ላላት 

Professions for 0 year:
#civics   ,
#ethical_education   ,
 
Professions With Exp:
#health_education   ,
#medical_doctor   ,
#nurse   ,
#psychology   ,
#public_health   ,
#social_work   ,
#sociology   ,

Deadline:  November 17, 2022
Location: #addis_ababa
1.5K views15:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 18:49:42
Vacancy at Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) GmbH  (NGO)

  Position: Administrative/ Event Intern

Experience:- 0 year / Fresh Graduate

Qualification: B.A in Management, Business Administration, or related fields

to apply online
hreth@giz.de

Don't forget to Share Thank you!
1.6K views15:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 11:02:58
የምዝገባ ቀን 28/ 02/ 2015
ድርጅታችን ኤች አርትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል/ ማህበር እንኳን ለ 2015 ዓ.ም በሰላም አደረስዎ እያለ
ከታች ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች ስራ ፈላጊዎችን አሰልጥኖ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

የስራ አይነት:- ሽያጭ እና ወኪል
አከፋፋይ
የት/ት ደረጃ : አይጠይቅም
.ብዛተ 40
ፃታ፡ አይለይም
ደሞዝ ፡ 6500 ብር እና
700 ብር ትራንሰፖት

ስልጠና የወሰዱ በሙሉ ወደ ስራ ይገባሉ፡፡
እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ እንዴት ስራ ሰርተው በቀላሉ ገንዘብ ማግኘት እንደሚችሉ ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው እና ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ስልጠና እንሰጣለን :

ለስልጠና እና ለመመዝገቢያ VAT
ጨምሮ 400 ብር

ይምጡና ፈጥነው ይመዝገቡ ስልጠናውን ወስደው ስራ ይገባሉ።
የምዝገባው ሰዓት እና ቀን ዘወትር ከ ሰኞ-ቅዳሜ ከ 2:00-11:00 ሰዓት በአካል በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

አድራሻ ፡- 22 ማዞርያ ሚኪስ በርገር ያለበት ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ቢ፡ቁ 279
ፈጥነው ይመዝገቡ!!!!!!!!
0972-61-66-50
0983239683
0118634142

ሊንኩን በመጫን ቻናላችንን ይቀላቀሉ
telegram channel
@ethioojobs
@ethioojobs
@ethioojobs
1.6K views08:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 07:05:24
2.1K views04:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 07:04:07 Health Informatics Professional  I
#federal_prison_commission
#health_care
#public_health
#health_information_specialist
Ziway
በዲግሪ በጤና ኢንፎርማቲክስ ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሙያዊ ፈቃድ ያለው/ላት፣  አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Salary: 5358.00
Deadline: November 11, 2022
How To Apply: መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በሚከተሉት ቦታዎች፡ አዲስ አበባ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ዋና መ/ቤት ወይም  ድሬዳዋ ሸዋ ሮቢት ዝዋይ በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ +251111265589
ማሳሰቢያ
አመልካቾች  አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ሊኖራቸው ይገባል
2.0K views04:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-07 06:58:51
Vacancy at Hibret Bank(For Fresh Graduate)

Position: Customer Service Clerk

Experience: 0 year


Educational Qualification: Diploma/TVET 10+3/Level IV in Banking or Finance or Accounting

Deadline  November 11, 2022



Share and Support your friend /እባክዎ ለወዳጅዎ ያጋሩት
1.8K views03:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-06 20:59:05
2.3K views17:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-06 19:42:46
★በ0 አመት ለአዲስ ተመራቂዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ

Abeba Giday Trading PLC invites qualified and competent applicants for the following positions.

Deadline: Nov 15, 2022

Position 1: Junior Accountant

Requirements: BA in Accounting and Other Related field of study with  Zero/0 year experience.

Position 2: Junior Marketing

Requirements: BA in Marketing Management and Other Related field of study with Zero/0  year experience.

Position 3: Management Trainee

Requirements: BA in Management, Public Administration, Leadership, Business Administration  with zero/o year of  experience experience. 

How to Apply Online??

abebagroup2022@gmail.com

share to your friends
2.6K views16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-06 09:13:05 ቀን 28-02-2015 እስከ 3-03-2015   
       
   አስቸኳይ ክፉት የስራ ቅጥር ማስታወቅያ

COMPANY:PURE INDUSTRIAL PLC
ኃ/የተ/የግል/ማህበር አምራች ድርጅት

Description: ድርጅታችን ፒዮር ኢንደስትሪያል ኃ/የተ/የግል/ማህበር ከዚህ በታች ባለው ክፍት የሥራ ቦታ ሰራተኞችን አሰልጥኖ  በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።        

Job Title :ማርኬተር ኦል ሴልስ/Marketing Sales/እና
ወኪል አከፋፋይ/Agent distributer/እንዲሁም  ተጨማሪ የስራ እድሎች አወዳድሮ ና አሰልጥኖ መቅጠር ይፈልጋል::

Job Type: በቋሚነትም ሆኖ ተጨማሪ የግል ስራዎትን እየሰሩ መስራት የሚችሉት

 በመሆኑም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ 28/02/2015 አ.ም እስከ 03/03/2015 አ.ም ድረስ  6 ተከታታይ የስራ ቀናት የሥራ ቀናት ከ2:30 -11:00 ሰአት በአካል  በመገኘት የትምርት ማስረጃችሁን ዋና ኮፒ በመያዝ

የዋስትና (600) ብር የዋስትና ይህም ለሚወስዷቸው ማሰያ ሳንፕል ምርቶች እቃዋች እንደ ማስያዛ  ( ጋራንቲ) ተመላሽ የሚሆን ይዞ በአካል በመገኝት ኤች አር ቢሮ (የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ሎጀስቲክ ክፉል) ማመልከት እና መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ልምድ  አይጠይቅም ድርጅቱ ሚሰጠውን ስልጠና መከታተል በቂ ነው::

ስልጠናው በተመለከ ለ አንድቀን ለ 2:00 ያክል በድርጅቱ ማርኬተር ፕሮፌሽናል አሰልጣኝ ስለ ስራ አተገባበር ና አሰራር በተመለከተ  ይሆናል
የስራ አፈፃፀም ታይቶ ተከታታይ የተግባር ስልጠና ይኖራል

የትምህርት ደረጃ:- ማንበብና መፃፉ የሚችሉ  በማንኛውም ዘርፍ

ዲግሪ/ዲፕሎም/12ኛ/10/8ኛክፉል በላይ።

ደመወዝ:- ማርኬተር ኦል ሴልስ በድርጅቱ ስኬል መሰረት
 
ወኪል አከፉፉይ በድርጅቱ ስኬል መሰረት

ለሁሉም ሰልጣኞች የስልጠና ሰርተፍኬትን ጨምሮ በስራቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ተጨማሪ ማበረታቻዎችን  እንሰጣለን።
                   
አድራሻ ፡- መገናኛ ቦሌ ክፉለ ከተማ ጀርባ ሰላም ሆቴል ፊትለፊት እሙ ሽሮ የሚል ባነር ግቢ ውስጥ በመግባት በደረጃው በመውጣት ቢሮ ቁጥር 306/2-ገ በስተግራ በኩል ኤች አር ሂውማን ሪሶርስ ሎጀስትክ  ክፉል በመግባት ያመልክቱ።

ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀድም በመምጣት ያመልክቱ ና ስራ ይጀምሩ ።

ለበለጠ መረጃ

ስልክ     0903916610
          
            0903916636           
3.1K views06:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ