Get Mystery Box with random crypto!

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethioroads — ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethioroads — ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
የሰርጥ አድራሻ: @ethioroads
ምድቦች: መኪናዎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.98K
የሰርጥ መግለጫ

Official ERA Telegram Channal
በዚህ የቴሌግራም ቻናል
የመንገድ ዜናዎችን
የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን
የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-30 09:09:53
የጅግጅጋ ከተማ ባይፓስ(Bypass) መንገድ ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ ነው።

ጅግጅጋ ፣ ነሐሴ 23/2014 ዓ.ም. ፦ የከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅ የሚያስቀረው የጅግጅጋ ባይፓስ (Bypass) መንገድ ግንባታ ሥራ እየተካሄደ ነው።
ሰባት (7) ኪ.ሜ የሚረዝመው የመንገድ ፕሮጀክቱ የፌደራል መንግስት በመደበው 672 ሚሊዮን ብር ወጪ ነው ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው።
'ባይፓስ' መንገድ አንድ ዋና ማሳለጫ ባላቸው ከተሞች በውጭ የሚገነባና ተሽከርካሪዎች ከተማ ውስጥ መግባት ሳያስፈልጋቸው አልፈው እንዲሄዱ የሚያገለግል ነው።
መንገዱ የከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ ለመቅረፍ ታልሞ ነው የሚገነባው።
ግንባታውን እያከናወነ የሚገኘው ይርጋለም ኮንስትራክሽን ሲሆን በእስካሁኑ የግንባታ ሂደት የአፈር ቆረጣና ሙሌት፣ የሰብቤዝ፣ የውኃ መፋሰሻ ቱቦ ቀበራና የ94 ሜትር ድልድይ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
አስፋልት ለማንጠፍ የሚረዱ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችም እየተሠሩ ነው።
የመንገድ ግንባታው ዋነኛ ግብዓት የሆነው የሲሚንቶ ዕጥረት ለስራው ፈተና እንደሆነበትም ታውቋል።
ችግሩን ለመቅረፍ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ።
የማማከሩን ስራ እያከናወነ የሚገኘው ደግሞ ኤልዳ ኢንጅነሪንግ ኮንሰልታንትሲ ሲሆን የድጋፍና ክትትል ሥራውን እያከናወነ ይገኛል።
የመንገድ ግንባታው በትላልቅ ከተሞች የመንገድ ደረጃ በኮንክሪት አስፋልት እየተገነባ የሚገኝ ሲሆን፥ የእግረኛ እና የብስክሌት መተላለፊያ እንዲሁም የአረንጓዴ ሥፍራ በፕሮጅክቱ ተካትተውበታል።
የጅግጅጋ ባይባስ ግንባታ ሲጠናቀቅ የንግድ እንቅስቃሴዎችን በማሳለጥ፤ ለከተማዋ ዕድገት ምቹ ዕድል ይፈጥራል።
በክልሉ ለሚደረጉ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችም የጎላ ሚና አለው። መንገዱ 30 ሜትር የጎን ስፋት አለው።
2.2K viewsPhilo, 06:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 13:32:11
3.2K viewsPhilo, 10:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 13:31:27 የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ለሰራተኞቹና አመራሮቹ የአቅም ግንባታ ሥልጠና እየሰጠ ነው
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ሰራተኞች እና አመራሮች የአቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ ሰልጠና ዛሬ በቢሾፍቱ ከተማ ተጀመረ።
ስለጠናው በአራት የተለያዩ ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Project management፣ Project planning and implementation፣ Good governance in public sector administration እና 4.Human resource management ናቸው፡፡
ስልጠናው እየተሰጠ የሚገኘው አሀጉር አቀፈ እውቅና ባለው East and South Africa Training Management Institute (ESAMI) እና ሌሎች የስለጠና እና ምርምር ተቋማት በጣምራ ነው። በዘርፉ የረጅም አመታት ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች በመሰጠቱ ስለጠናው የበለጠ ውጤት ተኮር ይሆናል። የስለጠናው በቨርቿል እና በአካል እየተሰጠ ይገኛል። በዛሬ እለት በቢሾፍቱ ከተማ የተጀመረው ይህ ስልጠና ተቋሙ መንግስትና ህዝብ የጣለውን አገራዊ ሀላፊነት ይበልጥ በብቃት እንዲወጣ ይረዳዋል።
በስልጠናው ከ110 በላይ የተቋሙ ሰራተኞች እየተሳተፉ የሚገኙ ሲሆን የቀሰሙትን ዕውቀት ለሌሎችም በማካፈል ስራን ለማቀላጠፍ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
ኢመአ በክረምት ወራት አቅዶ እያከናወናቸው ከሚገኘው በርካታ ስራዎች አንዱ የሰራተኞቹን አቅም በተለያዩ ስልጠናዎች በማዳበር በአዲሱ የስራ አመት ውጤታማ ስራ ማከናወን ነው። ስለጠናውም እንደየ ኮርሱ ይዘትና ስፉት ከአንድ እስከ ሶስት ሳምንት የሚቆይ ይሆናል።

በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢሜል communication@era.gov.et
3.1K viewsPhilo, 10:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 20:34:05 Supply, installation, training, commissioning, integration, and maintenance support of the ITS & Toll Collection systems, and their Power supply and Communication infrastructures of the Modjo-Hawassa Highway

በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢሜል communication@era.gov.et
5.2K viewsPhilo, 17:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 17:13:33 REQUEST FOR EXPRESSIONS OF INTEREST Individual Consultancy Service for the Implementation of the Livelihood Restoration Plans for the Modjo-Hawassa Expressway Project


በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢሜል communication@era.gov.et
5.3K viewsPhilo, 14:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 14:41:15
ውድ የገጻችን ተከታዮች፣

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከነባሩ ሚዲያ በተጨማሪ በተለያዩ የበይነ መረብ ሚዲያ አውታሮች የመንገድ አስተዳደርና ልማት መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ በያዘው ዕቅድ መሰረት እስካሁን በዌብ ፖርታል፣ በፌስ ቡክ እና በቴሌግራም መረጃዎችን ተደራሽ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ አሁን ደግሞ ይፋዊ የቲዊተር አካውንት በመክፈት ለደንበኞቻችን መረጃዎችን ተደራሽ የማድረግ ሥራ እየራን ስለሆነ የቲዊተር ገጻችን ተከታይ በመሆን ቤተሰብ እንዲሆኑ ስንጋብዛችሁ በታላቅ ደስታ ነው፡፡

ለተቀናጀ የመንገድ ልማት እና ሁለንተናዊ የመንገድ ሀብት አስተዳደር ተግተን እንሰራለን!!

ዘላቂና አስተማማኝ የመንገድ መሠረተ ልማት ለበለጸገች ኢትዮጵያ!!

በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢሜል communication@era.gov.et
5.0K viewsPhilo, edited  11:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-05 14:30:17
4.5K viewsPhilo, 11:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-05 14:29:36 የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መላው ሰራተኞች እና አመራሮች ሁለተኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ዛሬ አከናወኑ ።
የዋናው መስሪያ ቤት፤ የአለም ገና ማሰልጠኛ ማዕከላት ሰራተኞች እና አመራሮች ናቸው በእንጦጦ ፖርክ አካባቢ 3ሺህ ችግኞችን ዛሬ በስፍራው የተከሉት ።
የበጀት አመቱን ሁለተኛ ዙር የችግኘ ተከላ መርሃ-ግብር ሁሉም በተቋሙ ስር የሚገኘው ምርምር ማዕከልን ጨምሮ ዲስትሪክቶች ፥ ሴክሽኖች እና ማሰልጠኛ ማዕከላትም ሶስት መቶ ሺህ ችግኞችን በዛሬው ዕለት በየአካባቢያቸው ተክለዋል ።
ኢመአ ባለፋት ዓመታት ሀገራዊ አረንጓዴ አሻራን በማሳረፍ ሀላፊነቱን ይበልጥ እየተወጣ ነው ።
በኢመአ የጊንጪ ማሰልጠኛ ጣቢያም የራሱን የችግኘ ማፍያ ፕሮጀክትን እውን በማድረግ ለአካባቢው ህብረተሰብ ፣ለተቋማት፣ የተለያዩ የችግኘ አይነቶችን በማበርከት ላይ ይገኛል።
የተቋሙ ሰራተኞችም አረንጓዴ አሻራን ማሰረፉ ያለው ጥቅም የጎላ በመሆኑና ሀገራዊ ባህል እየሆነ በመምጣቱ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
የተከሉትን ችግኞች በቀጣይ መንከባከብ ላይ በትኩረት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።
ባለፉት ዓመታት በኢመአ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ከ3ሚሊየን በላይ ሀገር በቀል ችግኞች ተተክለዋል።
ዘንድሮም አንድ ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ግብ የተያዘ ሲሆን ከወዲሁ በስኬት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው
ኢመአ የችግኝ ተከላ-መርሃ ግብሩ ተገቢውን ሳይንሳዊ ሂደት ጠብቆ እንዲተከል፤
ከአካባቢው ስን- ምህዳር ጋር የሚጣጣሙ ሀገር በቀል ችግኞች እውን እንዲሆኑ፤
ከተተከሉም ብኋሏ የመጸደቅ ምጣኔው እንዲረጋገጥ፤ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ ነው።

በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ ethiopian roads authority
› ቴሌግራም @ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢሜል communication@era.gov.et
4.0K viewsPhilo, edited  11:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-27 11:14:50
የጎሬ-ማሻ-ቴፒ መንገድ ግንባታ
6.1K viewsPhilo, 08:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ