Get Mystery Box with random crypto!

ከልበዦ

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethelctric — ከልበዦ
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethelctric — ከልበዦ
የሰርጥ አድራሻ: @ethelctric
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 95

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2021-06-04 15:31:34
በተሳሳተ መልኩ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና ለመቀነስ እውነታውን የማስረዳት ሥራ በዳያስፖራው እየተከናወነ ነው – የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሰ)በተሳሳተ መልኩ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና ለመቀነስ እውነታን የማስረዳት ሥራ በዲያስፖራው እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አስታወቁ። ዋና ሥራ አስኪያጇ በውጭ ሀገር እየተደረጉ ያሉ ጫናዎችን ከመከላከል አኳያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ሥራ እንደሚያስፈልግ የገለጹ ሲሆን፥ ለዚህ የሚሆኑ ሥራዎች በዳያስፖራው ሲሰሩ ቆይተዋል…

https://www.fanabc.com/በተሳሳተ-መልኩ-ኢትዮጵያ-ላይ-የሚደረገው/
179 views0932709782, 12:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-06-04 12:38:46
ለአረካ የግብርና ምርምር ልህቀት ማዕከል ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አረካ የግብርና ምርምር ልህቀት ማዕከል ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተጣለ። የመሰረተ ድንጋዩን የዩኒቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ያስቀመጡ ሲሆን፥ ለማዕከሉ የሚሆን 50 ሄክታር መሬት ከአረካ ከተማ ተበርክቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በኢ-መደበኛ የትምህርት መርሐ ግብሮች ወደ 30 ሺህ…

https://www.fanabc.com/ለአረካ-የግብርና-ምርምር-ልህቀት-ማዕከል/
159 views0932709782, 09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-06-04 12:38:46
በምርጫው ሂደት የሳይበር ጥቃት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየሰራን ነው -ኤጀንሲው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ሂደት የሳይበር ጥቃት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን ከሚያስፈጽምባቸው ግብአቶች አንዱ የሚጠቀምባቸው ቴክኖሎጂዎችና የአሰራር ሥርዓቶች መሆናቸውን ገልጸዋል። በመሆኑም የምርጫ ባለድርሻ አካላት የሳይበር ምህዳር አጠቃቀማቸው ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ…

https://www.fanabc.com/በምርጫው-ሂደት-የሳይበር-ጥቃት-እንዳያጋ/
127 views0932709782, 09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ