Get Mystery Box with random crypto!

የበኩር ጥበብ 🗞

የቴሌግራም ቻናል አርማ christian_poem1 — የበኩር ጥበብ 🗞
የቴሌግራም ቻናል አርማ christian_poem1 — የበኩር ጥበብ 🗞
የሰርጥ አድራሻ: @christian_poem1
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 494
የሰርጥ መግለጫ

ይህ መንፈሳዊ የቴሌግራም አጋር channel ነው።
👉 @yebirihan_lijoch
መዝሙር ለማግኘት 👉 @Kabata_bot
https://youtube.com/channel/UCtp5XBjV0p6Mw0BX1Nmu81w
🌍 LOCATION 👉 ADOLA WOYU

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-05-24 20:34:20 Watch "የሰው ዕድሜ ፓስተር ሔኖክ መንግስቱ ድንቅ ንግግር amezing Henok mengistu preaching video" on YouTube


184 views17:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 23:04:20 የዕድል ጨዋታ እንጫወት እርሶ ብቻ የራሶትን ስም አልያም የፍቅረኛዎን ስም የመጀመሪያ ፍደል አንዴ ብቻ በመንካት የሚፈጠረውን ነገር ይመልከቱ
125 views20:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 16:07:15 #share ባማድረግ ወንጌሉን እንስራ

አንተ ማነህ ??

ይህ ጥያቄ በወላጆች የወጣልህን መጠሪያ ስም ወይም ያለህን የሙያ፣ የስልጣን ደረጃ አስታውሰክ እንድትመልስ የሚያደርግህ ጥያቄ  ሳይሆን ከዚህ ያለፈና በቀላሉ መልስ የምትሰጥበት ያይደለ መንፈሳዊ  ይዘት ያለው በመሆኑ፡ ለዚህ ደግሞ መሰረታዊ የሆነ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ የሚያሻው ነገር ነው። ይህንን ደሞ እንደ ቅዱስ ቃሉ እውነት መረዳት የማንነትን ጥያቄ ከመመለሱ በተጨማሪ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ጋር ያልህን ህብረት ለማደስ ብሎም ለማጠናከር የሚረዳህ መሆኑን ላበስርህ እወዳለው። ሰው ከዝንጀሮ መሰል እንስሳ በዝግመተ ለውጥ አሁን ወዳለበት ደረጃ የደረሰ ፍጥረት አይደለም፤ ነገር ግን ማሰብ፣ ማስተዋል የሚችል እውቀት ያለው ከእንስሳ በእጅጉ የሚለይ የእግዚአብሔር መልክ እና አምሳል ያለው ክቡር ፍጥረት ነው። " እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤..."( ዘፍ 1፥26)። ቢሆንም ይህ በፈጣሪው መልክ የተሰራው የሰው ማንነት ግን የአምላኩንና የፈጣሪውን ትእዛዝ በመተላለፍ በኃጢያት ምክንያት ይበላሻል " ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤"(ሮሜ  3፥23)፤ በኃጥያት ምክንያት በእግዚአብሔር አምላክ ፊት መቆም ይልቻለው ይህ ማንነት በመተላለፉ(ባለመታዘዙ) ምክንያት የመጣበት ደግሞ ሞት ነበር፡ ምክንያቱም "የኃጥያት ደሞዝ ሞት ነውና" (ሮሜ 3፥26)፤ ሞት ደግሞ ማለት በሥጋ ሕይወት ኖረን የምንሞተው የስጋ  ሞት ሳይሆን ከእግዚአብሔር ተለይተን በቅጣት የምንኖረው የፍርድ ሞት ነው። ቢሆንም ግን ከዚህ ዘላለማዊ ቅጣት ማን ሊድን እና ሊያድን ይችላል እያልክ ከሆነ፣ ደስ ይበልሽ(ህ) የምስራች ልንገርህ፤ የሰው ልጅ ሁሉ በራሱ የጽድቅ ሥራ እግዚአብሔር የሚፈልገውን የጽድቅ መጠን መሙላት በለመቻሉና እግዚአብሔር ለሰው ዘር በሙሉ ካለው ጥልቅና ጥብቅ ፍቅር የተነሳ፡ ከራሱ የሆነ መድኃኒት አዘጋጀለት እርሱም " መድኃኒት አለም የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው " እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።"( ኢሳ 53፥5) ፤ እርሱ የሰውን ልጆች ሁሉ ኃጥያት ተሸክሞ በመስቀል ላይ በመሰቀል፣ በመሞት፣ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል በመነሳት መድኃኒት በመሆን ፈውስ አስገኝቶልናል። " ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤" (የዮሐ 1፥12) ተብሎ እንደተጻፈ ይህንን የምሥራች የወንጌጋ ቃል ሰምተህ(ሽ) ወደ ዘላለም ሕይወት ልትመጣ ግድ ይልሃል ምክንያትም ቅዱስ ቃሉ እንዲህ እያለ ይጣራልና "በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና። " ( የዮሐ 3፥16)።



@yebirihan_lijoch
@yebirihan_lijoch
#join_it_now
255 views13:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-08 07:38:46 ገራሚ ዜና

Selam selam የተከበራችሁ የጌታ ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ።

#የYOUTUBE ተጠቃሚ የሆናችሁ በሙሉ

#SUBSCRIBE እንዲበዛላችሁ የሚያደርግ ምርጥ bot ይዘንላችሁ መጥተናል።

YouTube subscribe changer
ይባላል
@Utubesubc_bot


አህዛብ ተባብሮ ብዙ ነገር እያደረገ ነው እየተደጋገፈ ነው እኛም ክርስቲያኖች በመተባበር social media እናሳድግ።
ለማንም ለምታውቁት #youtube ተጠቃሚ #share በማድረግ ሀላፊነታችንን እንወጣ።

ለበለጠ መረጃ @KTCOJ ላይ ያናግሩን

@yebirihan_lijoch
@yebirihan_lijoch
221 views04:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-13 12:34:52
የሚደነቅ መዝሙር ነው
ምልክት አለብኝ
ዘማሪ ይሳኮር ንጉሴ

ሙሉውን ለማየት.. https://youtube.com/channel/UCtp5XBjV0p6Mw0BX1Nmu81w

@yebirihan_lijoch
@yebirihan_lijoch
353 views09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-26 15:32:23 እንኳን ደስ አላችሁ

ዛሬ ማታ በ group የሚካሄድ ውድድር አለ። በአይነቱ በጣም ለየት ያለ መንፈሳዊ ጫወታ እናንተ የምትጫወቱትን ይዘንላችሁ መጥተናል።


ማታ 3:00 ላይ ውድድሩ የሚጀምር ይሆናል።

ምዝገባው ማታ 2:00 የጀምራል
በአጠቃላይ መጫወት የሚፈልግ ማታ 2:00 ላይ በሚዘገጀው የመመዝገቢያ comment box ላይ ሮሜ ብሎ ይፃፍ ።

ውድድሩ የሚካሄደው በ @yebirihan_lijoch channel ላይ ነው

መልካም እድል........
500 views12:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-26 15:18:30 ልቦለዱ ማታ በፅሁፍ የሚቀርብ ይሆናል
415 views12:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-26 10:36:25 ዛሬ ማታ YOUTUBE ላይ ይለቀቃል ይጠብቁ። ክፍል 40-41 ባማረ መልኩ.......
407 views07:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-26 10:36:06 .
369 views07:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-24 22:12:48 መሪር
........ክፍል 39 .......
ፀሀፊት አክሳን አዳነ



........እሺ ምንድነው ያስከፋህ አልኩት ከምሳሌ ጋር ተቀያየምን አለኝ መቼም የኔው ጉድ መሆን አለበት አልኩ በሆዴ በምን ምክኒያት አልኩት አእምሮዋ የፈጠረባትን ፍርሀት ነው አምናበት የተናገረችኝ ከሷ አልጠብቅም ነበር ሁኔታዎቿ በሙሉ የምታደርጋቸው ነገሮች በሙሉ እኔን የሚያስከፋ ነው ሆን ብላ የምደርጋቸው ነገሮች እያበሳጩኝ ነው
አእምሮዋ የፈጠረባት ፍርሀት ምንድነው
እሱ አይጠቅምሽም አለኝ ። ነው ግን ነው አንቺ ደግሞ ለራስሽ ብዬ ነው እኔ የተበሳጨውት አይበቃም አለኝ ገባኝ በቃ በእኔ ምክኒያት ተናግራው ነው ሌላ አይደለም ደግሞ እኮ ናፍቃኛለች ሶስት ቀን አላየኋትም አልተደዋወልንም አለኝ ሱቅ ለምን አትሄድም አልኩት ።
ኸረ ባክሽ እኔው ተናድጄ እኔው ልሂድ አለኝ ሰውዬ ያምሀል እንዴ ምነው ክርስቶስ ለሰቀሉት አልማለደም ደግሞ ብትሄድ ጥቅሙ ለራስህ ነው ምን አለበት አልኩት ። እና እኔ ክርስቶስ ነኝ አንቺ እኮ ስላልደረሰብሽ ነው ከምወዳቸው ሰዎች ሲሆን ትንሽ ነገር በጣም ያስከፋኛል አለኝ ኬቢ ተበላሽተሀል አንተ እኔን ስትመክር የነበርክ ልጅ በይቅርታ አቅም አልኩት መምከር እኮ ቀላል ነው መኖር ነው የሚከብደው አለኝ አይከብድም እግዚአብሔር ይቅር ሲለን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ያውም ጠግበን አምፀን ከከበረው ገነት አሻፈረኝ ብለን በወጣነው እራሱ ሊፈልገን መጥቶ ስለዚህ ትችላለህ አልኩት ደግሞ የራሴ ሁኔታ ግራ ገባኝ እያስመሠልኩ ነው ወይስ ምን እያደረኩ ነው አልኩኝ ለራሴ ወይኔ ሠሉ እኔ ይሄን መች አጣሁት እሷስ ለምን ይሄ አላሳሰባትም እሷ ክርስቲያን አይደለችም ያውም አገልጋይ ተይ እስቲ ። እሺ እስከመች እኔ እንዳላናግራት ደግሞ ትገለኛለች ሳላውቀው አመለጠኝ በአንዴ ዝም አልኩና አይኔ ፈጠጠ ትገለኛለች ስትዪ አንቺንም ተናግራሻለች አለኝ ማ መቼ ኸረ ምንም አላለችኝም ያው በንዴት ሆና ማናገር ስለምፈራ ነው ደግሞ ችግራችሁን እራሳችሁ ብትፈቱ ይሻላል ።
ቀበጣጠርኩ ሠላም አቤት የድንጋጤዬን ፊቱ ያስፈራል ውሸት ጀምረሻል ደጋግመሽ እየዋሸሽኝ ነው ፊትሽ ያስታውቃል ሁላችሁም ተቀይራችኋል ገሊ ከአንቺ ጋር ሆኜ ስደውልላት አልችልም ታበዛለች ከሚስ ጋርም ቢሆን በፊት የነበረን እህትና ወንድምነት ሳይሻል አይቀርም መሠለኝ ምን እየተካሄደ ነው አለኝ እህህ እኔ ምን አውቃለሁ ደግሞ ይህቺ ፅገሬዳ እንዲ ታምራለች በእኔ ቤት ወሬ ማስቀየሴ ነው ። ከአጠገቡ ተነስቼ ቀይ እሾኻማዋን ፅገሬዳ አሸተትኳት እንደ ህፃን ልታታይኝ ነው አለኝ ማ እኔ ደግም ጊቢ እየተንኳኳ ነው ሄደህ ክፈት አልኩት ዘበኛው ከሚለፋ ብለሽ አስበሽ መሆን አለበት ወሬ እንዲቀይር ምን ላውራ ። አበባውን ለመቅጠፍ ስታገል እሾኹ ወጋኝ ።



@yebirihan_lijoch


ወይኔ ኬቢ ወጋኝ አልኩ ስትንቀለቀዪ እሰይ አለኝ አንተ አትቀልድ ጫፉ ተሰብሮ ገባ አልኩ በግራ እጄ ጥፍር ስታገል እምቢ አለኝ ተነስቶ በእጁ ሲሞክር የኔ ጥፍር ያላወጣው በዚ እጅህ ደግሞ መርፌ ይሻላል በጥርሴ ልሞክረው አለኝ እሰይ ልትነክሰኝ ነው እንዴ ሰውዬ አትቀልጂ እስቲ በጦርሱ አወጣት ትንሽዬ የእሾህ ጫፍ ናት ቀና ስል ምሳሌ ተገትራለች ደንግጬ ሳፈጥባት ዞር አለ በቀይ አበባ ፊልም እየሰራችሁ መሆኑ ነው ወይስ የእጇን ልስላሴ እያየህ ነው ወይስ ቀለበት እያሰራችሁ የቀጠፍኳት አበባ መሬት ወድቃለች ደነገጥኩ ኬቢ ወደ እሷ ሄደ እኔ ሞቴን ተመኘሁ በመጨረሻም ታማኝነትህን አረጋገጥክልኝ ኬብሮን ለእኔ ይሄ ይገባኛል? እንባዋ ሲያሳዝን ራሴን ጠላሁት ሚስ እንዳሰብሽው አደለም ላስረዳሽ ቢላትም ልትሰማው ፈቃደኛ አደለችም እስስቶች ብላ ሄደች ኬቢም ተከተላት በጣም አዘንኩ በጣም እውነት ኬብሮንን ያወኩበትን ቀን ረገምኩት የእውነት ራስ ወዳድ ነኝ የሰው ህይወት በኔ ምክኒያት ተበጥብጦ እንደ ሰላማዊ ሰው ቆሜ ሄዳለው እዛው ደርቄ ቁጭ አልኩ ምን እንደሚያስለቅሰኝ አላውቅም ለራሴ ደስተኛ አልሁን እሺ ለሰዎች ደስታ መደፍረስ ምክኒያት ለምን አደረከኝ ምን አለ ባልመጣ ምን አለ እግሬን በሰበረው ብዙ ነገሮች ጭንቅላቴን በጠበጡት ካቀረቀርኩበት ቀና ስል ኬቢ ፊትለፊቴ ቆሟል ሲከተላት መኪናዋን አስነስታ ሳትሄድ አልቀረችም ኬቢ በጣም አዝናለሁ አልኩት ።
ይቅርታ ብቻዬን ትተይኝ አለኝ ምንም አልተናገርኩም ቀጥ ብዬ ከጊቢው ወጣሁ ። ከፋኝ ብዬ የምነግረው ሰው እንኳን የለኝም እነ ረጁም ብሌንም ወደየቤተሰቦቻቸው ሄደዋል ።
እቤቴ ገብቼ እንደ አመሌ ከልጅነቴ የገጠሙኝን ነገሮች እያሰብኩ ሳለቅስ ሳለቅስ መሸ እራሴ ሊፈነዳ ደረሰ አይኔ አባበጠ ድምፄ ተዘጋ ለመፀለይ እንኳን አቅም አጣሁ ግን ለምን ለምን ብቻ ነው ምለው ይበለኝ ስንቀለቀል የኬቢን ወንድምነት የሚስና የገሊን እህትነት አጣሁ ጓደኛ የለኝ እንደ አመሌ ብቻዬን ቀረሁ እያልኩ እራሴን ስወቅስ እነሆ እስከ አለም ፍፃሜ ከእናንተ ጋር ነኝ የሚለው ቃል ታወሰኝ ። ካልተውከኝ ህይወቴን ቀይረው ካልተውከኝ ከእነዚህ ሰዎች አርቀኝ በጭራሽ እንዳላገኛቸው አድርገኝ እነሱን የምረሳበት አቅም ስጠኝ ግን አንተ የወደድከው በሸቻ ይሁን በተዘጋ ድምፄ ተናገርኩ............



...............ይቀጥላል.............


@yebirihan_lijoch
@yebirihan_lijoch

written by Aksan Adane
ፀሀፊት አክሳን አዳነ
358 views19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ