Get Mystery Box with random crypto!

ብሩህ ወቅታዊ ዜና

የቴሌግራም ቻናል አርማ bruhdailynews — ብሩህ ወቅታዊ ዜና
የቴሌግራም ቻናል አርማ bruhdailynews — ብሩህ ወቅታዊ ዜና
የሰርጥ አድራሻ: @bruhdailynews
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 10.10K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 19

2022-09-07 18:30:22
የእስር ዜና!
ጋዜጠኛ መዓዛ ሙሀመድ በፌደራል ፖሊስ ወደ እስር ቤት ተወስዳለች
1.9K viewsedited  15:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 17:13:04
የራያ ቆቦ ወጣቶች...በሕዝባዊ ማዕበል እንታገላለን

የራያ ቆቦና እና የቆቦ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ዛሬ በወልድያ ከተማ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱም የህዋሓት ወራሪ ቡድን በሕዝባዊ ማዕበል ነው የመጣው እኛም በሕዝባዊ ማዕበል እንታገላለን። ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና ከጥምር ጦሩ ጎን ሁነን እንዘምታለን በማለት በትግል የሚሳተፉበትን መንገድ ከሚመለከተው አካል ጋር በመምከር ወደ ትግል አደረጃጀት ገብተዋል።

በሕዝባዊ ማዕበል ከመዝመት አማራጭ የለንም ያሉት ወጣቶቹ ሆኖም ለሀገራችን ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊታችንና ለጥምር ጦራችን አቅም እንጅ እንቅፋት በማንሆንበት ስልት መቀየስ ካለበት በፍጥነት ይነገረን ብለዋል።

ውይይቱን ከመሩት መካከል የወልድያ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ዳዊት መለሰ ያለመከራ ጸጋ አይገኝም ሁላችንም ወደ ትግል እንግባ ሲሉ መክረዋል።

ከውይይቱ በኋላ ቀጥታ ወደ ትግል አደረጃጀት ዝግጅት ተጀምሯል

ወልድያ ከተማ ኮሙኒኬሽን
ጳጉሜ 2 ቀን 2014 ዓ.ም
2.2K views14:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 16:02:39 መረጃ

ወርቄ እና ጉራ ወርቄ አልውሃ አቅራቢያ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።በቃሊም አካባቢም ንጋት ላይ የጀመረው ውጊያ እንደቀጠለ ነው።

@BruhDailyNEWS
2.3K views13:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 14:36:10 ወልድያ!

ወደ ወልዲያ ከተማ ሰርገው የገቡ 20 የህወሀት ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።

ሁላችሁም ባላችሁበት ጸጉረ ልውጥ ሰው ተከታተሉ ለፖሊስ ጠቁሙ።

@BruhDailyNEWS
@BruhDailyNEWS
2.7K viewsedited  11:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 10:39:53
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በድጋሚ ከቤቱ የፌደራል ፖሊስ መለዮ በለበሱ ፖሊሶች መወሰዱን ወንድሙ ተናገረ!
ሮሃ ሚዲያ

@BruhDailyNEWS
1.0K viewsedited  07:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 10:02:16
የፌደራሉ መንግሥት ‘ሸኔ’ ብሎ የሚጠራው እና በሽብርተኝነት የፈረጀው ቡድን በምዕራብ ኦሮሚያ በሚገኘው አርጆ ደዴሳ ስኳር ፋብሪካ ላይ ጥቃት ማድረሱ ተገለጸ።

ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኘውን ፋብሪካ ለሰዓታት ተቆጣጥሮ ከቆየ በኋላ ንብረት ማውደሙን እና ዘረፋ መፈጸሙን የስኳር ኮርፖሬሽኑ የሕዝብ ግንኙነት እና ተሳትፎ ዋና ክፍል ኃላፊ ረታ ደመቀ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

በዚህ ጥቃት ስምንት መኪኖች በእሳት የጋዩ ሲሆን፣ ስድስቱ የአርጆ ደዴሳ ተሸከርካሪዎች ሲሆኑ፤ አንዱ ደግሞ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን፣ ሌላኛው ተሸከርካሪ ደግሞ በፋብሪካው የነበረ የኮንስትራክሽን ድርጅት መሆኑን አቶ ረታ ጨምረው ተናግረዋል።

ታጣቂ ቡድኑ ካደረሰው ጉዳት በተጨማሪ ዘረፋ መፈጸሙን አቶ ረታ ጨምረው ተናግረዋል።

“የሠራተኞችን ሞባይል፣ ጫማ ይዘው ሄደዋል። ቁጥሩ ገና እየተጣራ ያለ ላፕቶፕ እና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ወስደዋል። ከወሰዷቸው ዕቃዎች መካከል ሃርድ ዲስክ እና ፕሪንተር እንዳለበት ከፋብሪካው ሪፖርት ደርሶናል” ብለዋል።
(ቢቢሲ አማርኛ)

@BruhDailyNEWS
@BruhDailyNEWS
1.2K viewsedited  07:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 10:00:49
በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ኡሙሩ ወረዳ በታጠቁ ቡድኖች ከ60 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ ገለፀ።

ኢሰመኮ ባወጣው መግለጫው በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ስር በሚገኘው ኡሙሩ ወረዳ ከነሐሴ 23 እስከ ነሐሴ 25 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ በታጣቂ ኃይሎች በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካታ ነዋሪዎች መገደላቸውን፣ መቁሰላቸውን እና መፈናቀላቸውን አስታውቋል።

ከኡሙሩ ወረዳ፣ ሀሮ አዲስ ዓለም ከተባለ ቀበሌ እና አጎራባች ከሚገኘው የአማራ ክልል፣ ቡሬ ወረዳ የተውጣጡ ታጣቂዎች በኡሙሩ ወረዳ በሚገኙና አገምሳ፣ ጆግ ምግር፣ ታም ኢላሙ፣ ጀቦ ዶባን፣ ጦምቤ ዳነጋበ፣ ጃዋጅ፣ ኛሬ፣ ለገ ሚቻ፣ ሉቁማ ዋሌ በሚባሉ ቀበሌዎች የኦሮሞ ብሔር ተወላጅ ነዋሪዎች ላይ ነሐሴ 24 እና 25 ቀን 2014 ዓ.ም. ጥቃት ተፈጽሟል ብሏል።

በእነዚህ ሁለት ቀናት በተደረጉ ጥቃቶች ከ60 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፤ ከ70 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን፣ የነዋሪዎች የቤት ንብረቶች እና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ኮሚሽኑ ካነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እና የመንግሥት ኃላፊዎች ለመረዳት መቻሉን አመላክቷል።

Via AL ain

@BruhDailyNEWS
@BruhDailyNEWS
1.1K viewsedited  07:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 20:40:34
ሰበር.... ማይጠብሪ

ከአንድ ዓመት በላይ በወራሪው እጅ የነበረችው የማይጠብሪ ከተማ ነፃ ወጣች። የአዶአርቃይ ወረዳን ጨምሮ በአካባቢው በጁንታው ተይዞ የነበሩ ቦታዎች በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ውለዋል።

@BruhDailyNEWS
@BruhDailyNEWS
2.4K viewsedited  17:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 19:06:38 ብሩህ ወቅታዊ ዜና pinned a photo
16:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 19:06:17
ጎንደር

በአጣጥ የኬላ ፍተሻ ላይ 308 ሽጉጥ ተያዘ።

በጎንደር ከተማ አዘዞ ጠዳ ክፍለ ከተማ ከተማ 308 የቱርክ ሰራሽ  ሽጉጥ በኬላ ፍተሻ መያዙን የአዘዞ ጠዳ ክ/ከተማ ሰላምና ደህንነት ጽ/ቤት አሳውቋል።

ፅህፈት ቤቱ ሽጉጡ የተያዘው በክፍለ ከተማው በድማዛ ቀበሌ አጣጥ በተባለው የኬላ ፍተሻ መሆኑን ገልጾ 2 ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ ነው ማለቱን ከጎንደር ከተማ ኮሚኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያሳያል።
2.5K views16:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ