Get Mystery Box with random crypto!

መርጌታ ይሃንስ የባህል መድሀኒት ቀማሚ

የቴሌግራም ቻናል አርማ brilliantsacademy — መርጌታ ይሃንስ የባህል መድሀኒት ቀማሚ
የቴሌግራም ቻናል አርማ brilliantsacademy — መርጌታ ይሃንስ የባህል መድሀኒት ቀማሚ
የሰርጥ አድራሻ: @brilliantsacademy
ምድቦች: እውነታው
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 17.09K
የሰርጥ መግለጫ

🌟እንኳን ደህና መጡ🌟

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2022-08-29 19:21:34
#Update

የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባደረባቸው በስጋት ምክንያት ግቢያቸውን ለቀው የወጡ ተማሪዎችን በሚመለከት ውሳኔ አሳለፈ።

ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በ22/12/2014 ዓ.ም ባደረባቸው ስጋት ምክንያት የተነሳ ግቢውን ለቀው መውጣታቸውን ገልጿል።

በዚህ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡

1ኛ. የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲው መመለሻ ጊዜ #በቀጣይ_ዓመት ጥሪ በሚደረግበት ጊዜ ይሆናል።

2ኛ. የክረምት መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ የተጀመረውን ትምህርትና ፈተና ለማጠናቀቅ ወደ ዩኒቨርሲቲው መመለሻ ጊዜ መስከረም 03/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ⒿⓄⒾⓃ: @BrilliantsAcademy 
ⓙⓞⓘⓝ: @BrilliantExams
Ⓙⓞⓘⓝ @BrilliantsMindSet
1.4K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 16:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:52:49
#Woldiya
የወልድያ ከተማ አስተዳደር የሰዓት እላፊ ገደብ አስቀምጧል!

የወልድያ ከተማ አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ የሚተገበር የሰዓት እላፊ ገደብ አስቀመጠ።

በዚህም በከተማዋ ከተመደበው የጸጥታ ኃይል በስተቀር ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12:00 ሰዓት ድረስ ማንኛውም ሰው መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል። ለጸጥታ ሥራ ስምሪት ከተሰጠው ተሽከርካሪ ውጭ ማንኛውም ተሽከርካሪ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ መንቀሳቀስ የማይችል መሆኑንም ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል።
 
ⒿⓄⒾⓃ: @BrilliantsAcademy 
ⓙⓞⓘⓝ: @BrilliantExams
Ⓙⓞⓘⓝ @BrilliantsMindSet
2.1K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 17:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:42:07
#Woldia University

"የወልደያ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ውጡ ተብለው ግቢውን ለቀው በእግራቸው እየሄዱ ነው።
ሮቢት እና ገንደመዩ ላይ ውጊያው እንደቀጠለ ነው።"
1.9K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:35:06
Woldiya university
1.8K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, edited  17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:32:53 Woldiya university
1.7K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:20:51
ጅምላ ጭፍጨፋ ማለት እንዲህ ነው

ⒿⓄⒾⓃ: @BrilliantsAcademy 
ⓙⓞⓘⓝ: @BrilliantExams
Ⓙⓞⓘⓝ @BrilliantsMindSet
1.8K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 19:58:29 Overnight Cross INBOX ME
@Zpeterbot
1.8K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 16:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 12:49:03
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንድቀጥል ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ
********
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከሃገር አቀፍ ፈተናዎች አገልግሎት የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።

የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን ገልፀው፤ ውጤታማነቱ ቀጣይነት እንዲኖረው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።

በመድረኩ ላይ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና አሰጣጥ ዝግጅት፣ የዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና አሰጣጥ፣ የትምህርት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ተቋማዊ ሪፎርም፣ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ (autonomous) ለማድረግ ስለተያዘው ዕቅድ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመልካም አስተዳደር ችግሮች በዋናነት ውይይት ተደርጎባቸዋል።

የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ በስነ-ምግባር የታነፀ ትውልድን ከመገንባት አኳያ በትምህርት ሚኒስቴር የቅድሚያ ቅድሚያ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራና ተስፋ ሰጪ ጅምሮች ስለመኖራቸውም ተብራርቷል።
ቋሚ ኮሚቴው የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን በሚመለከት ከወላጆች የሚነሱ ስጋቶችን እና ጥያቄዎችን እንዲሁም፤ ከየክልሉ ትምህርት ቢሮዎች ያሰባሰባቸውን መረጃዎች መሰረት ላነሳቸው ጥያቄዎች ፤ በስራ ኃላፊዎቹ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል፡፡
ምንጭ :- (ኢ.አ.ድ

ⒿⓄⒾⓃ: @BrilliantsAcademy 
ⓙⓞⓘⓝ: @BrilliantExams
Ⓙⓞⓘⓝ @BrilliantsMindSet
2.1K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 09:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 21:06:01 መልሱን በዚህ ግሩፕ ማስቀመጥ ትችላላችሁ
@BrilliantsGroup
@BrilliantsGroup
@BrilliantsGroup
2.0K viewsP⃠e⃠t⃠e⃠r⃠, 18:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ