2022-09-02 12:25:59
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ወደ አሜሪካ ሊያቀኑ ነው።
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከሁለት ሳምንት በኋላ አሜሪካንን እንደሚጎበኙ ቢቢሲ ዘግቧል።
ፕሬዝዳንቱ ወደ አሜሪካ ነጩ ቤተመንግስት አምርተው ከፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ጋር እንደሚወያዩ ተገልጿል።
ሁለቱ መሪዎች በሁለትዮሽ ንግድ፣ ሀይል ዘርፍ እና ሌሎች አካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ተገልጿል።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ከአንድ ወር በፊት ወደ ደቡብ አፍሪካ ተጉዘው ከፕሬዝዳንት ራማፎሳ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል።
የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic
ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic
ድረገፅ: https://am.al-ain.com
ትዊተር: https://twitter.com/AlAinAmharic
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic
8.9K views09:25