ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማህበራት ፌደሬሽን ፕሬዝደንት አነጋገሩ! ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማህበራት ፌደሬሽን ፕሬዝደንት የሆኑትን ፍራንቼስኮ ሮካን ማነጋገራቸውን ከፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። @YeneTube @FikerAssefa 10.1K viewsedited 14:32