Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ ቡና በአልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ ምክክር ተካሄደ በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አም | TIKVAH-MAGAZINE

የኢትዮጵያ ቡና በአልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ ምክክር ተካሄደ

በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው የኢትዮጵያ ቡና በአልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ በሀገሪቱ እውቅ ከሆነው የቡና አቅራቢ ፌኔክ ኮፊ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።

አምባሳደር ነቢያት በውይያታቸው የኢትዮጵያ ባለ ልዩ ጣዕም ቡና ቀጥታ ወደ አልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ መምከራቸውን አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ወራት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውጭ ከተላከ ቡና አንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንዳገኘች መገለጹ ይታወሳል። (ENA)

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot