ለመላው ለሰው ፍጥረት በሙሉ እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል አደረሰን፥ አደረሳችሁ! *የክርስቶስ ፍቅር ሳያስለቅሰን የዶሮ የበሬ የስጋ ዋጋ ያሳስበናል። የዘመናችን ክርስቶስ የምንሰቅልበት መሳሪያ: በዘረኝነት: ከማይጠፋው ዘር ተፈጥረን የሚጠፋውን ዘር ፍለጋ። በመለያየት : መክልል በቋንቋ በዘር በሀይማኖት እንዱሁም በቀለም ። ⓷ በስልጣን : ፍትህን በማጉደል እውነትን በመሸሽ ወንበርን በመተማመን ። በሙስና: የሰው ልጅ ሁሉ እንኳ አደረሳችሁ። ፍቅርን:ፍትህን:እውነትን:አንድነትን አምላካችን ለፍጥረት ሁሉ ይስጥልን። እንኳን የሰው ልጅ የአእዋፍ እንኳ በሰላም የሚበሩበት አለምን ይስጠን አሚን። (1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕ. 3) ---------- 17፤ ነገር ግን የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው፥ ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት ይኖራል? 18፤ ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ። @Ewiketinfilega 127 viewsEshe Man, edited 05:59