የአሜሪካ ኤምባሲ ሁለት ቀን ተዘግቶ ይውላል
በአዲስ አበባ የሚገኘው የኤሜሪካ ኤምባሲ ሰኞ እና ማክሰኞ ዝግ ሆኖ እንደሚውል አስታውቋል።
ኤምባሲው ፥ ሰኞ ግንቦት 19/2016 ' ሚሞሪያል ዴይ 'ን ወይም በግዳጅ ላይ የተሰዉ የአሜሪካ አርበኞች መታሰቢያ በዓልን ምክንያት በማድረግ እንደሚዘጋ አመልክቷል።
በነጋተው ማክሰኞ ግንቦት 20 የ ደረግ መንግሥት የወደቀበትን ቀን ምክንያት በማድረግ ሙሉ ቀን ተዘግቶ እንደሚውል ገልጿል።
ኤምባሲው ዳግም የሚከፈተው ረቡዕ ግንቦት 21 መሆኑን አሳውቋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1