አርቴታ ስለ ድሉ "እኔ በውጤቱ እጅግ ደስተኛ ነኝ። በዚህ ሊግ እያንዳንዱን ጨዋታ ማሸነፍ ከባድ ነው። እኔ እንደማስበው በመጀመሪያ አጋማሽ ያሳየነው እንቅስቃሴ እስካሁን በሊጉ ካሳየናቸው እንቅስቃሴ ምናልባት ምርጡ ሊሆን ይችላል። ሶስት፣ አራት ወይም አምስት ጎሎች ማስቆጠር እንችል ነበር። ጨዋታውን በመጀመሪያ አጋማሽ አልገደልነውም።" @ZENA_ARSENAL @ZENA_ARSENAL 10.4K views𝐏𝐚𝐩𝐢 , edited 21:20