Get Mystery Box with random crypto!

✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemaryan — ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿
የቴሌግራም ቻናል አርማ zemaryan — ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿
የሰርጥ አድራሻ: @zemaryan
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 15.33K
የሰርጥ መግለጫ

╭━─━─━─≪✠≫─━─━─━╮╭━─━─━─
ገና እንዘምራለን
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን ወረባቶችን ከነዜማቸው ለማግኘት @Zemaryan
╰━─━─━─≪✠≫─━─━─━╯╰━─━─━─
ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት ጥያቄ> creator ለማግኝት @kidanemiherat_bot
@yita21
@Binyam
https://youtu.be/Fz4JARE6-DI

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 27

2022-01-11 23:55:32 የ12ኛ ክፍል ዉጤት ተለቀቀ ዉጤታችሁንም በትምህርት በቤቴ ቻናል በኩል ሊያገኙት ይችላሉ አዲሱን የትምህርት በቤቴን ቻናል ና የ12ኛ ክፍል ዉጤታችሁን ለማየት JOIN ይበሉ
@ትምህርት_ሚንስቴር
53 views20:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-11 23:37:37 •|| የሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
መዝሙሮችን ለማግኘት

•|| የቤተክርስትያንን ዶግማ እና ቀኖና ሙሉ የሚያገኙበት

•|| መዝሙሮች // ትምህርቶች // በነፃ ሚያገኙበት ቻናል ነው

❑• @Z_TEWODROS •❒
❑• @Z_TEWODROS •❒
❑• @Z_TEWODROS •❒
189 views20:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-11 23:32:28
የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎች የሚቀርብበት ልዩ ቻናል እነሆ https://t.me/joinchat/aLHyVIpQPIBhYzQ0 ተቀላቀሉን።
217 views20:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-11 21:31:37
ከበኩረ ሰባክያን ምህረተአብ አሰፋ የተላከ መልዕክት

ተደዋወል፣ተነጋገር፣ተመካከር፣ይበቃል በል።ሌላው በኛ ቤት እንደልቡ ሲሆን፣ምን ያመጣሉ፣አንድ ሰሞን ተንጫጭተው፣በዛው ይቀራሉ፣እያለ ሲናገር፣አንተ ግን በገዛ ቤትህ መሰብሰብና መፍትሄ ማፈላለግ ካቃተህ፣በእውነት የአቡነ ጴጥሮስ አጽም እሾህ ሆኖ እንዳይወጋህ፣ረቡዕ ጥር 4 በቦሌ መድኃኔዓለም እንገናኝ።

Share አድርጉ!!!! ስልክህ ተዓምር መስራት ይችላል!
ፈዘናል ፈዘናል ፈዘናል!!
761 views18:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-11 13:40:03
1.4K views10:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-10 23:29:33
ገንዘቡን ለመመለስ ዝግጁ ነን!
“በህዝብ ገንዘብ ነው የተሰራው፣ ስለዚህ የሁሉም አደባባይ ነው የምትሉ ከሆነ ገንዘቡን ለመመለስ ዝግጁዎች ነን። መስቀል ማክበሪያ ቦታ እርስታችን ነው፣ የተዋህዶ ልጅ ደሞ ለእርስቱ ናቡቴን ነው!

ቀሲስ መምህር ዶክተር ዘበነ ለማ
292 views20:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-10 23:24:12
ሰበር ዜና - አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠራ !!!

ጥር 2 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ)

***

የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ለመነጋገር አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ጠርቷል።

በሀገር ውስጥ የሚገኙ ብፁዓን አባቶች በምልዓተ ጉባኤው እንዲገኙ የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ለብፁዓን አባቶች የስልክ ጥሪ እያደረገ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

የቅዱስ ሲኖዶሱ ምልዓተ ጉባኤ ነገ ከቀትር በኋላከ 9:00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚከናወን ይጠበቃል

#Ethiopia
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል
አባቶች አለን ካሉን እኛም አለን ብለን ልንከተላቸውና ረቡዕ ቦሌ መድኃኔዓለም 10 ሰዓት ላይ እንገናኛለን።
349 views20:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 18:56:39 ​​የመስቀል አደባባይ ባለቤት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መሆኗ ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም ....ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ

(ጥር 01 ቀን 2014 ዓ .ም
አዲስ አበባ፥ ኢትዮጵያ)

ዛሬ ጥር 1 ቀን 2014 ዓ.ም 9:00 ሐዋርያ ዘለዓለም የተባለ የወንጌላውያን አማኞች ኅብረት አባል የሆነ ፓስተር መስቀል አደባባይ ላይ ለጠራው የአምልኮ ፕሮግራም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በጽህፈት ቤታቸው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል።

ብፁዕነታቸው የፓስተሩ የመስቀል አደባባይ ፕሮግራም እንዲሰረዝ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከክብርት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ገልፀው ማሰረዝ ግን አልተቻለም ብለዋል።

እንዲህ ዓይነት ሃይማኖታዊ ክንዋኔዎች ሲኖሩ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት በኩል ተፈቅዶ መሆን ሲገባው ነገር ግን በአንድ ግለሰብ ጥሪ ከሃይማኖት ተቋማት ዕውቅና ውጭ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጭ ጥሪ መተላለፉ አሳዝኖኛል ብለዋል።

ሐዋርያ ዘለዓለም የተባለን ሰው የወንጌላውያን ኅብረትም እንደማያቀው አጣርተው ለዚህ ፕሮግራም መንግሥት ዕውቅና መስጠት የለበትም በሚል ከፍተኛ ጥረት እንዳረጉ አውሰተዋል።

ሆኖም ግን መርሐ ግብሩ ቀድሞ የተያዘና ዓላማውም በጦርነቱ ለተጎዱ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሚል ሽፋን ይዞ በመንቀሳቀሱ ጥረታቸውን ክቡድ እንዳደረገው ተናግረዋል።

ክብርት ከንቲባዋ ጋር በአጭር ቀን ውስጥ ለመነጋገር ቀጠሮ እንዳላቸው የገለፁት ብፁዕነታቸው በስመ ሃይማኖት እኩልነት ቤተ ክርስቲያን በየጊዜው ድርሻዋን ማጣት የለባትም ብለዋል።

የመስቀል አደባባይ ባለቤት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመሆኗ ዓለም የመሰከረው በዩኔስኮ የተመዘገበው ከማይዳሰስ ቅርሷ በተጨማሪ ከጥንት ጀምሮ የደመራ በዓልን ማክበሯ እና ለስሙ ያላት አበርክቶዋ ምስክር ነው ብለዋል።

ቀደም ሲል ለባለብዙ አገልግሎት የታደሰው መስቀል አደባባይ ሲታደስ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋር የገባነው ውል አድሰው ለቤተክርስቲያን ሊያስረክቡ የነበረ መሆኑን አውሰተው ደብዳቤው በእጃችን ያለ በመሆኑ ይሄው ውል እንዲከበር ለመንግሥት ጥሪ አቅርበዋል።

በመስቀል አደባባይ እንደ የሕዝብ ስፖርት፣ ኮንሰርት እና ሌሎች ኩነቶች ፈቃጁ ሌላ መሆኑን ገልፀው ሃይማኖታዊ ከንዋኔ ሲሆን ግን የሚመለከታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ብቻ ናት ብለዋል።

ቤተክርስቲያን ለልማት እና ለአብሮነት ያላት አስተዋጽኦ በጽኑዕ አቋም ከቃላት በላይ በተግባር የተገለፀ ነው ያሉት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በ2011 ዓ.ም የአዲስ ከተማ አስተዳደር ቤተሰብ ለሌላቸው ተማሪዎች ለምገባ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀን ጊዜ ያለ ሃይማኖት ልዩነት ለሁሉም ተማሪዎች ምግብ የሚሆን 10.000.000 (አስር ሚሊዮን ብር) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መለገሱን የቤተክርስቲያኒቱን ለሁሉ አዛኝ መሆኗንም አስታውሰዋል።
1.2K views15:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-08 23:17:08
Video
363 views20:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-08 23:16:58
Video
381 views20:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ