Get Mystery Box with random crypto!

መዝሙረ ማኅሌት ቁ፪

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemariann — መዝሙረ ማኅሌት ቁ፪
የቴሌግራም ቻናል አርማ zemariann — መዝሙረ ማኅሌት ቁ፪
የሰርጥ አድራሻ: @zemariann
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.23K
የሰርጥ መግለጫ

@zemarian የቀደመው ቻናል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤት የሚከናወኑ ተግባራቶች አስመልክቶ ቆየት ያሉ ያሬዳዊ ዝማሬ በሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ፣የሰንበት ት/ቤታችን ወቅታዊ ትምህርቶና የቤተክርስቲያን ወቅተዊ ጉዳዮችን ለማግኘትና ለመማማር @zemariann ይቀላቀሉን፡፡
ለማንኛውም አስተያየት ..@zemariiii_bot

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-29 13:00:21
@zemariann
ትህትና በአባቶቻችን

አባታችን አባ እንጦስ ስለ ርኩሳን መናፍስት ሲናገር በትዕቢታቸው ምክንያት የወደቁትን ርኩሳን መናፍስት በትዕቢት ልታሸንፋቸው አትችልም ራስን በማዋረድ ግን ድል ትነሳቸዋለህ። ቅዱሳን ይህን መንገድ ተጠቅመውበታል ድልም ነስተውበታል።

አባ እንጥስ ርኩሳን መናፍስት ወደ እርሱ ሲቀርቡ'' እናንተ ሃያላን ስትሆኑ እንደ እኔ ላለው ደካማ ሰው ለምን ትፈልጋላችሁ'' በማለት ከጠየቃቸው በኋላ '' እኔ ከእናንተ መካከል በጣም ታናሽ ከሚባለው ከአንዱ ጋር ለመዋጋት እጅግም በጣም ደካማ ነኝ።'' ብሏቸዋል ከዚህ በኋላ ግን ይህ ቅዱስ ሰው '' አቤቱ ጌታዬ ሆይ ! እኔን ባለ ዋጋ አድርገው ከሚቆጥሩት ከእነዚህ ከርኩሳን መናፍስት እጅ አድነኝ ''

ብሎ ጮኋል በዚህ ጊዜ ይህን ጸሎቱንና ጩኸቱን የሰሙትን እነዚያ ርኩሳን መናፍስት ከአጠገቡ እንደ ጉመ በነው ጠፉ።

በአንድ ወቅት ደግሞ ይኸው አባ እንጦስ የርኩሳን መናፍስት ወጥመድ በምድር ሁሉ ላይ ተጠምዶ ከተመለከተ በኋላ አቤቱ ጌታዬ ሆይ! ከእነዚህ ወጥመዶች ማን ሊጃመልጥ ይችላል ? በማለት ጌታን ይጠይቀዋል #ትኁት #የሆነ #ሁሉ #ያመልጣል። የሚል ከአርያም መጥቶለታል።

የአባቶቻችን በረከት በሁላችንም ላይ ይደር። አሜን።

ፀሐፊ ሱራፊ

በአያሌው ዘኢየሱስ 'ተራራው ስብከት'
626 views10:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42 ሙሉ ነው
476 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42 ሙሉ ነው
453 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42 ሙሉ ነው
448 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42
436 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42
400 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42
344 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42
318 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 12:57:42
300 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ