ጌታዬ ሆይ እንደ ዕዝራ ክብርህንና ማዳንህን ለማውራት የማልዘገይ ፈጣን ፀሃፊ አድርገኝ!!! “የ | Zaphnath-paaneah
ጌታዬ ሆይ እንደ ዕዝራ ክብርህንና ማዳንህን ለማውራት የማልዘገይ ፈጣን ፀሃፊ አድርገኝ!!!
“የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር በሰጠው በሙሴ ሕግ ፈጣን ጸሐፊ ነበረ፤ የአምላኩም የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ነበረችና ንጉሡ የሻውን ሁሉ ሰጠው።” ዕዝራ 7፥6
@ZaphnathPaaneah1
@Yoni4Christ
https://t.me/+I4DSx0eJ2iI2MDg0