ምን ብዬ ልንገራችሁ? እንዴት ብዬስ ልግለፅላችሁ? የወለደች ድንግል እመለከታለሁ፤ የተወለደ ሕፃንም አያለሁ፡፡ እንዴት እንደ ተፀነሰ [እንደተወለደም] ግን አላውቅም፡፡ የእግዚአብሔር ፈቃድ ወደ ድካም መጣ፤ ፍጥረትም ከድካሙ ዐረፈ፡፡ ሊነገር የማይችል ጸጋ ! 6.3K viewsገብረእግዚአብሔር ኪደ, 16:49