“አንተ ራስህን መሥዋዕት አድርገህ ብታቀርብ ከአንተ ጋር አንድ አካል ለኾነችው [ለሚስትህ] ነው፡፡ ክርስቶስ ግን የገዛ ነፍሱን አሳልፎ የሰጠው ጀርባዋን ላዞረችበትና እርሱን ለጠላችው [ለቤተክርስቲያን] ነው፡፡” ~ ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ፥ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው፥ ገጽ 43 6.9K viewsገብረእግዚአብሔር ኪደ, 18:03