336 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ ዓረብያ ሪያድ ከተማ በትናንትናው ዕለት ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል። @YeneTube @FikerAssefa 14.9K views08:39