ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ 2‚785 ተማሪዎችን አስመረቀ! ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 785 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ ስርአት ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የፌዴራል ከፍተና የስራ ሀላፊዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል፡፡ @YeneTube @FikerAssefa 14.7K views08:38