"ቁርኣን ከሌሎች ንግግሮች በብዙ ነገሮች የሚለይ የአላህ ንግግር ነው። ነቅተው ካልጠበቁትና ዘወትር ካላነበቡት በፍጥነት ይረሳል። ልብን ካልሰጡት ጥሎ ይሄዳል። ይህም ውድና ክቡር ስለሆነ፣ ከንግግሮች ሁሉ የበላይ ሆኖ መኖር ስለሚገባውና ስለሚፈልግ ነው። እያነበብን አህባቢ #ቁርኣን_የሕይወት_ብርኃን ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል ⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩ በTelegram: https://t.me/furqan_school በFacebook: https://www.facebook.com/FurqanQuranSchool?mibextid=ZbWKwL 822 viewsFurqan Online Quran, 16:44