ደሴ ይሄው ዝግጅቷን አጠናቃለች።
ነገ መጋቢት 3/06/2015 ደሴ ትልቅ ፕሮግራም ታስተናግዳለች ኢንሻአሏህ።
ዛሬ እንግዶቿን ታቀብላለች። ከአዲስ አበባ የመጡ የኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ታላላቅ ኡስታዞች ደሴ ገብተዋል።
እርሶች ነገ ከጧቱ 2:30 ጀምሮ በወሎ ባህል አምዳ አዳራሽ በመገኘት የዚህ በዓይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተሳታፊ ይሁኑ።
ለሌሎችም ቬር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ።
አዘጋጅ :
ወሎ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ደሴ ቅርንጫፍ https://t.me/merkezunadessie